በመምህር ሐይለሚካኤል ድረስ የተፃፈው ምርጥ ዘር የተሰኘው መፅሀፍ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት ተመረቀ ።

    ” ምርጥ ዘር ” ህያው አላማ የሚለውን ለመወከል እንዲሁም ፀሀፊው ያሳለፋቸውን ህይወት በመቀመርና የህይወትን ፍልስፍና በመመርመር ውስጥ የተፃፈ መፅሀፍ ሲሆን ይህም በመምህር ሐይለሚካኤል ድረስ የተፃፈው ” ምርጥ ዘር ” የተሰኘው መፅሀፍም በዛሬው እለት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል ። በዚሁም የመፅሀፍ ምረቃ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ኡባህ አደም በተለይም አንድን መፅሀፍ…

    Read More

      ‘የኛ ዘመን ወጣት ሚና” በሚል መሪ ሀሳብ ለተጽዕኖ ፈጣሪ ወጣቶች የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በድሬዳዋ የልማትና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የመስክ ጉብኝት ተካሄደ።

      የንቅናቄ መድረክ የመርሃግብሩ አካል የሆነው የመስክ ጉብኝት በአስተዳደሩ የደረቅ ወደብ፣ የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን እና የምስራቅ ምድብ አየር ሃይል ተጎብኝተዋል።

      Read More

        “ga’ee dargaggoota bara keenyaa” Mata dure je’uun mariin dargaggoota sadarkaa biyyooleysaa as bulchiimsa keenyatti gaggeeffame jira.

        Mariin kun sadarkaa biyyoleessaatti magaalota 20 irratti kan gaggeeyfame yoo ta’u akka bulchiinsa Dirre dhawaatti galma Itiyo xaaliyaanitti dargaggooni baayyeen fi qaamni hoggansaa ol’aanoon bakka argamanitti haala ho’aa taheen mariin gaggeyfameeti jira Marii dargaggoota kana irratti arkamuudhaan haasawa baniinsaa kan taasisan waajjira badhaadhina bulchiinsa Dirre dhawaatti hogganaa damee ijaarsaa kan tahan obbo Dareje steggaye dargaggoonni…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የእድገት ደረጃ ሽግግር እውቅና መርሀ-ግብር ተካሄደ

          በድሬዳዋ አስተዳደርና በፌደራል ትብብር በተፈጠሩ ምቹ ሁኔታዎች የከተማዋን የኢንዱስትሪ ማዕከልነትና በቀዳሚነት የሚያረጋግጡ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ሲሆን በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት ከተፈጠሩ ምቹ ሁኔታዎች መካከልም በከተማዋ የተገነቡት የኢንዱስትሪ መንደርና የኢንዱስትሪ ፓርክ ናቸው ፡፡ እነዚህም በመቶዎች የሚቆጠሩ አነስተኛ መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች የድሬዳዋን የኢንዱስትሪ ማዕከልነት የሚያረጋግጡ ብቻ ሣይሆኑ አልሚዎችና ነዋሪዎቿ ብሩህ ተስፋ የሚያሰንቁ ብሎም ለሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትም የላቀ አስተዋፆ የሚያበረክቱም…

          Read More

            ”የኛ ዘመን ወጣት ሚና “ በሚል መሪ ሀሳብ ወጣቶችን ያሳተፈ የዉይይት መድረክ ተካሄደ

            የውይይት መድረኩ በዋናነት ወጣቱ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ሰላምና ልማትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ነው የተነገረው ። የውይይት መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጄ ጸጋዬ እንደገለጹት በሀገር ግንባታም ሆነ በማህበረሰብ ለውጥ ንቅናቄ ላይ ወጣቶች የማይተካ ሚና እንዳላቸው እና የለውጡ እውን መሆን ድርሻቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የለውጡ ቱርፋት የሆኑትን የልማት፣…

            Read More

              የብልጽግና ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዙ

              የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን በአዲስ አበባ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የፓርቲው ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አውግዘው በቀጣይ የጥቃቱን ተጎጂዎች ከመደገፍ ጎን ለጎን ህግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል። የማዕከላዊ ኮሚቴው አባልና የመስኖና ቆላማ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ÷ ሸኔና ሌሎች አሸባሪ ኃይሎች ሀገርን ለማፍረስ ብዙ ጊዜ ሞክረው ሳይሳካላቸው…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና በህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት የህክምና አገልግሎት እና የህክምና ግብአቶች ድጋፍ ላደረጉ የህክምና ተቋማት እና ባለሙያዎች የምስጋናና የእውቅና ምስክር ወረቀት ተሰጠ።

                የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለመንግስት እና ግል ጤና ተቋማት ነው ምስጋናና አውቅናውን የሰጠው:: የተጎዱ የሰራዊት አባላትን የህክምና አገልግሎት የሰጡና በአፋር ክልል በጦርነቱ የወደሙ ጤና ተቋማትን ለማቋቋም ግብአት በማሰባሰብ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና ለማቅረብ ፕሮግራሙ መዘጋጀቱን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ተናግረዋል:: የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ በበኩላቸው በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ…

                Read More

                  #አረንጓዴ_ዐሻራችን – ለትውልዳችን❗ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። እኛ ድሬዎች ደግሞ የተፈጥሮ አደጋ ብዙ ዋጋ አስከፍሎናልና፤ የአረንጓዴ ልማትን ጥቅም ከማንም በላይ እናውቀዋለን። ስለሆነም መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች፤ በቀጣይ ጊዜያት በተባበረ ክንድ ችግኞችን በመትከል፤ ለአረንጓዴ ዐሻራ ግብ ስኬት ኃላፊነታችሁን ከወዲሁ ለመወጣት እንድትዘጋጁ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

                  Read More

                    የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ለማስጀመር እየተከናወኑ የሚገኙ የዝግጅት ስራዎች ተጎብኝተዋል።

                    “አረንጓዴ ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ የአስተዳደራችን ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት በመዲናችን አዲስ አበባ በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብሩን በድሬዳዋ አስተዳደር ለማስጀመር እየተከናወኑ ያሉ የዝግጅት ስራዎችን፤ በአስተዳደሩ ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በዘንድሮው የአረንጓዴ…

                    Read More