ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ በከፍተኛ ሁኔታ ያፋጥናል ሲሉ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ
የታላቁ የኢትዮጵያን ህዳሴ ግድብ ምርቃትን ምክንያት በማድረግ በድሬዳዋው አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ትምህርት ቤት ካሳለፍነው እሁድ ጀምሮ የፎቶግራፍ አውደርዕይ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም በፎቶ አውደርእዩ ተዘዋውረው ሲጎበኙ ያነጋገርናቸው የድሬዳዋ ነዋሪዎች በግድቡ ለምርቃት መብቃት ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልፀው፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሀገራችን ህዝብ የይቻላል መንፈስን ያላበሰ ትልቅ ፕሮጀክት ነው ሲሉ ተናግረዋል። እኛ ኢትዮጲያኖች በህብረትና በአንድነት በመቆም ሁሉንም…


