ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ በከፍተኛ ሁኔታ ያፋጥናል ሲሉ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ

የታላቁ የኢትዮጵያን ህዳሴ ግድብ ምርቃትን ምክንያት በማድረግ በድሬዳዋው አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ትምህርት ቤት ካሳለፍነው እሁድ ጀምሮ የፎቶግራፍ አውደርዕይ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም በፎቶ አውደርእዩ ተዘዋውረው ሲጎበኙ ያነጋገርናቸው የድሬዳዋ ነዋሪዎች በግድቡ ለምርቃት መብቃት ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልፀው፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሀገራችን ህዝብ የይቻላል መንፈስን ያላበሰ ትልቅ ፕሮጀክት ነው ሲሉ ተናግረዋል። እኛ ኢትዮጲያኖች በህብረትና በአንድነት በመቆም ሁሉንም…

Read More

የታላቁ የኢትዮጵያን ህዳሴ ግደብ መጠናቀቅ እንደ ሀገር ስንተባበር ማሳካት የማንችለው ግብ እንደሌለ ማሳያ ነው ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

የግድቡን ምርቃት ምክኒያት በማድረግ በድሬዳዋው አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ትምህርት ቤት የፎቶግራፍ አውደርዕይ እየተካሄደ ይገኛል። የኢትዮጵያዊያን በአባይ ወንዝን ተጠቀሞ የመልማት የዘመናት መሻት ከረጅም ጊዜያት በኋላ በታላቁ የህዳሴ ግድብ መገንባት እውን ሆኗል። ይህንን የአባይን ለሀገር እና ለህዝብ ፍላጎት ለማዋል በየዘመናቱ የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ የፎቶ አወደርዕይ በአሊያንስ ኢትዮፍራንሴስ ትምህርት ቤት ተከፍቶ እይታየ ይገኛል። በኹነቱ ላይ ከታደሙት መካከል ወ/ሮ…

Read More

በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ2017 ዓ.ም ውጤታማ ስራዋች መሰራታቸው ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር በ2017 ዓ.ም የተጀመረውና ለተከታታይ 5 አመት የሚተገበረው የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ባለፈው ዓመት ውጤታማ ስራዋች ማስመዝገብ መቻሉ የገለፁት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ እና ስትሪንግ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የ2018 በጀት አመት እቅዱን በማፅደቅ የገጠሩን ህብረተሰብ ብልፅግና ለማረጋገጥም 6መቶ ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መያዙን ገልፀዋል። ምክትል ከንቲባው አክለውም በ2018 በጀት አመት ቀደም…

Read More

Barattoota Maatii Harkaqalleeyyii 300 Olta’aniif Deeggarsi Beeshaalee Barnootaa Taasifame.

Biiroon Dhimmoota Dubartoota Daa’immaniifi Dargaggootaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Dhaabbata Tola’ooltummaa “Chentro Ayuti Per Itiopia” jedha waliin ta’uun Ayyaana Bara Haaraa 2018 sababeeffachuun barattoota maatii Harka-qalleeyyii 300 ta’aniif deeggarsa meeshaalee barnootaa gumaache. Saganticharratti argamuun haasaa kan taasisan Hoggantuu Biiroo Dubartoota Daa’immaniifi Dargaggootaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Hukmiyaa Mohammed Dhaabbatichi biiricha waliin ta’uun deeggarsa adda addaa kan…

Read More

Agarsiifni suraa imala ijaarsa Hidha haaromsa Guddicha Itoophiyaa baname

‎Bulchiinsa Dirree dhawaatti Agarsiisa suuraa Hidha haaromsa Guddicha Itoophiyaa mul’isu Egzibishiniin Agarsiisa suraa imala Waggoota 14 kan mul’isu Dirree Dhawaatti baname. ‎ ‎S baniinsa Agarsiisa suraa kana irratti haasaa kan taasisan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir juhaar akka jedhanitti ijaarsi Hidha Haaromsa Guddichaa Itoophiyaa nuti lammiiwan Biyya teenyaa guutuun hiyyummaa fi boodatti haftummaa keessaa…

Read More

In ka badan 300 oo arday oo danyar ah ayaa la siiyay deeq agab waxbarasho.

Xafiiska Haweenka, Caruurta iyo Arimaha Bulshada ee isMaamulka Diridhaba, oo kaashanaya Xarunta Haweenka iyo Dhalinyarada ee Itoobiya ayaa agab waxbarasho gaadhsiiyay ardayda danyarta ah munaasibada sanadka cusub awgeed. Madaxa Xafiiska Haweenka, Caruurta iyo Arrimaha Bulshada ee Maamulka Diridhaba Marwo Xukmiya Maxamad oo ka qayb gashay barnaamijkan ayaa sharaxday in taageero loo fidiyo dadka danyarta ah…

Read More

ከ 3 መቶ በላይ ለሚሆኑ ችግረኛ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተበረከተ

የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከቼንትሮ አዩቲ ፔር ሊ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓመትን በማስመልከት ለችግረኛ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተበርክቷል። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች፣ ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ በድሬዳዋ አስተዳደር በገጠርም በከተማም ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች ድጋፍ እየተበረከተ መሆኑን ገልፀው፤ በዛሬው ዕለትም ችግረኛ ተማሪዎች…

Read More

Waxaa la qabtay bandhig sawiro ah oo lagu xusayay dhamaystirka biyo xidheenka wayn ee wabiga abay oo astaan ​​u ah midnimada iyo awooda Itoobiya.

Bandhig sawireed ayaa lagu qabtay xarunta Alliance Francis Center ee magaalada Diridhaba, halkaas oo ay ka soo qayb galeen dad badan. Bandhiga sawirada ayaa inta badan loo soo agaasimay xuska ka qaybgalka taariikhiga ah iyo taageerada ay shacabka maamulkaasi u hayaan biyo xidheenka waeyn ee wabiga abay . Bandhiga sawirada ayaa waxaa sidoo kale ka…

Read More

የኢትዮጵያውያን ታላቅ የብርታትና ጥንካሬ መገለጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መመረቅን አስመልክቶ የፎቶ አውደርዕይ ተካሄደ

የአንድነት አርማ የሆነው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በርካታ ህዝብ የሳተፈበት የፎቶ አውደርዕይ በድሬዳዋ በኢትዮ አልያንስ ፍራንሲስ ማዕከል የፎቶ አውደርዕይ ተካሂዷል። የፎቶ አውደ ርዕዩ በዋናነት የተዘጋጀው የአስተዳደሩ ህዝብ በህዳሴ ግድብ ታሪካዊ ተሳትፎውን እና ድጋፍ ለመዘከር ያለመ መርሃ ግብር መሆኑ ተገልጿል። በፎቶው አውደርዕዩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተገኝተው እንደተናገሩት የኢትዮጲውያን የውል ውጤት…

Read More

አንድነታችንን በማጠናከር የመተባበርና መተጋገዝ ባህላችንን ልናጎለብት ይገባል” ፦የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር

ከንቲባው በዋሂል ክላስተር በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች ለሁለት መቶ ተማሪዎች የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍን ዛሬ አስረክበዋል። ድጋፉ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች፣ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከስቼንትሮ ኣዩቲፔር ሊ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር አዲስ አመትን በማስመልስት የተደረገ ነው። የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከቼንትሮ አዩቲ ፔር ሊ’ትዮፕያ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር አዲስ ዓመትን በማስመልከት በዋሂል ክላስተር…

Read More