Munaasibad si heer sare ah losoo agaasimay oo loga gol lahaa barnaamijka bill aha ee ololaha dakhli uruurinta ayaa lagu qabtay hoola shirarka ee golaha barlamaanka ismaamulka.

    Munaasibadan oo ay kasoo qayb galeen masuuliyin heer sare ah oo uu ugu horeeyo wasiru dawlaha wasaarada dakhliga ee dalka,kuxigeenka duqa ismaamulka mudane mahdi giire iyo waliba madaxa xafiiska dakhliga ee ismaamulka mudane khaalid maxamed iyo ganacsatada, aabayaasha diimaha iyo odayo dhaqameedyada iyo marti sharafeed kale ayaa waxaa lagu dhaqaajiyay ololaha dakhli uruurinta oo socon…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ሊጠናቀቁ እንደሚገባ ተገለፀ ።

      በ 2014 በጀት አመት በድሬዳዋ አስተዳደር ማለቅ የነበረባቸው የመንግስት ፕሮጀክቶች አፈፃፀማቸው ላይ መዘግየቶች እየተስተዋሉ ሲሆን እነዚህም ፕሮጀክቶች ያልተጠናቀቁበትን ምክንያት በመለየት የሚጠናቀቁበት ሁኔታ ላይ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ ከኮንትራክተሮች ፣ ከግንባታ ባለቤቶች እንዲሁም ከግብአት አቅራቢዎች ጋር በዛሬው እለት ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይም ኮንትራክተሮች በስራቸው ላይ አሉ ያሉትን ችግሮች ያነሱ ሲሆን በተለይም የዲዛይን ችግር ፣ የሲሚንቶ…

      Read More

      ከ20 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል የጽኑ እና የውስጥ ደዌ ህክምና ክፍል ተመረቀ::

      በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት በይፋ የተመረቀው ደረጃውን የጠበቀ የጽኑ ህሙማን እና የውስጥ ደዌ ህክምና ክፍል የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ጥራት በማሳደግ ረገድ ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገልጿል። በመርሃ ግብሩም ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክብር አቶ ከድር ጅሀር በዛሬው እለት የተመረቁ የህክምና መስጫ ክፍሎች እንደ ሀገር የተጀመረውን የጤና ዘርፍ የትራንስፎርሜሽን እቅድ የሚያሳኩ መሆኑን ገልጸዋል። የሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል…

      Read More

      #Oduu Jilli Itti aanaa kantiibaa bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuhiin durfamu sheedoota giddu gala gabaa daldalaa bulchiinsa Dirree Dhawaa yeroo gara garaatti ijaaraman daawwateeti jira.

      Daawwannaa Dirree taasisaniin, wiirtuuwwan kilaastara 21 bulchiinsi ijaarame dabalatee, sheedoota indastirii oomishaa ijaaramaa jiran gamaaggamaniiti jiran. Itti Aanaan Kantiibaafi Itti Gaafatamaan Biiroo daldala industiriifi investimantii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh Akka ibsanitti sheediiwwan ijaaraman kaayyoo yaadameefirra akka oolaniifii gaafiilee bulchiinsa gaarii irra deddeebiin uummatarraa ka’an furuudhaan haaraatti gurmeeysuuf koreen hundaa’ee hojjatamaa jiraachuu dubbataniiti jiran….

      Read More

        ለድሬዳዋ ነዋሪዋች ከአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጆሀር በከፌስ ቡክ ገፃቸው ያስተላለፉት መልዕክት።

        በአስተዳደራችን የሚከበረው 16ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል፤ መላው የድሬዳዋ ነዋሪዎች፤ የአገራችንን በርካታ ውብ ዕሴቶች በአግባቡ እንድናውቅ፤ በወንድማማችነት መንፈስ ኢትዮጵያዊ ህብረታችንን ይበልጥ እንድናጎለብት፤ እንዲሁም… የእኛ የድሬዳዋውያን መገለጫ የሆነውን፤ በፍቅር እንግዳ የመቀበል መልካም ዕሴታችንን ይበልጥ እንድናጠናክር መልካም አጋጣሚ ይፈጥርልናል። በትውልዶች ታሪክ የማይረሳ አስነዋሪ ድርጊት የፈፀመው አሸባሪው የህወሓት አረመኔ ቡድን፤ በኢትዮጵያውያን ብርቱ ክንድ ግብዓተ መሬቱ እየተፈፀመ…

        Read More

        ዛሬ ማምሻውን የተፈጠረውን የመሬት መንቀጥቀጥ በተመለከተ

        በአዋሽ ፣ መተሀራ ፈንታሌ ተራራ አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ደርሷል።በሬክተር ስኬል 4.9 ነው። 150 ኪሎሜትር አካባቢ ርቀት ላይ የተፈፀመ ነው። ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። በስምጥ ሸለቆች ውስጥ ንዝራቱ ከማሰማት በሻገር የመሬት መንቀጥቀጥ ከፈንታሌ ተራሮች ውጭ የደረሰ ስለመኖሩ አልተረጋገጠም። በደሴ መስመር እስከ ኮምቦልቻ የታየውም ንዝራቱ ነው። ክስተቱ ከሰሞኑ ጀምሮ በፈንታሌ ተራራ እና አዋሽ አካባቢዎች የነበረ ስሜት…

        Read More

        ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎች አፈታት አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

        በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካም አስተዳደር እና ቅሬታ አፈታት ዙሪያ የተከናወኑ ስራዎችን ድጋፍና ክትትል ማድረግ አላማ ያደረገ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተውጣጣ ልዑክ በድሬደዋ ቆይታ አድርጓል። በአስተዳደሩ የተሻለ አፈፃፀም ያሳዩ የሴክተር ተቋማትና ወረዳዎች በመልካም አስተዳደር የችግር አፈታት እና ቅሬታ ዙሪያ ያከናወኑትን ስራዎች ከፌዴራል ለተገኙት አካላት በዝርዝር በማቅረብ ውይይት ተካሂዷል። ልዑኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከህዝቡ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ አሰጣጥ ሂደት…

        Read More

        hoggansi olaanoo fi giddu galeessaa yaada jila deeggarsa federaalaa kennanii fi hojiin naannawan xiyyeeffannoo gara fuula duraa irratti mari’ataniiru.

        Mariin kun irra caalaan argannoowwan jilli deeggarsa federaalaa bara baajataa marsaa lamaafaf, qophii marsaa raawwii irratti, gabaasaa fi daawwannaa dirree hojiiwwan misoomaa fayyadamummaa biyya mirkaneessuuf hojjetaman erga ilaalanii booda, argannoowwan argaman irratti kan xiyyeeffate ta’uu ibsameera namootaa fi yaada kan kennuu tahuu kasaniru. Marii kana irratti Kabajamoo Kantiibaan Bulchiinsa Diree dhawaa obbo Kedir Juhar akka…

        Read More

        “ኢትዮጵያ ክትባት ማምረት አትችልም” የሚለውን ምልከታ የቀየረው የምርምር ማዕከል

        ኢትዮጵያ በመድኃኒትና በክትባት ምርት ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ግዙፍ የምርምር ማዕከል በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት ተመርቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ማዕከሉን በመረቁበት ወቅት፥ ከዚህ ቀደም ይህን መሰል መሰረተ ልማት ባለመኖሩ “ኢትዮጵያ መድኃኒትና ክትባት ማምረት አትችልም” በሚል የምናቀርበውን የአጋርነት ጥያቄ ብዙዎች ሳይቀበሉት ቀርተዋል ብለዋል። የዚህ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መገንባት ያንን…

        Read More

          መልዕክተ ድሬ 703

          ከተመዘገበው አስገራሚ ድል ምን እንማራለን? አብረን በኖርንባቸው ባለፉት አያሌዓመታት ያካበትናቸው የመቻቻል፣ የአብሮነትና በሀገር ጉዳይ ላይ የአትንኩን ባይነትእሴቶቻችንን በየጊዜው ልናድሳቸውና ለመጪውትውልድ በአደራ ልናሻግራቸው ይገባል፡፡እነዚህና ሌሎችም እሴቶቻችን በፍቅር፣በይቅርታ እና በመደመር የሚገነባውን ጠንካራ አንድነታችንን የበለጠ የማጠናከር ኃይልስላላቸው የአሁኑ ትውልድ ትምህርት ሊወስድባቸው ይገባል፡፡…..ለበለጠ መረጃ ገፅ 3 ያንብቡ መልዕክተ ድሬ7 0 3 ልዩነቶቻችን ውበት እና መብቶቻችን እንጂየግጭት መንስኤዎች ስላልሆኑ ልንጠነቀቅ…

          Read More