ከድሬዳዋ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ::
የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ በህወሃት አገር አጥፊ ቡድን ላይ በሚወሰደው እርምጃ ከፌዴራል መንግስት ጎን ይቆማል ። የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ ሀገርን ከመበተንና የዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ በህወሃት አጥፊ ቡድን ላይ የመከላከያ ሰራዊታችን በሚወስዳቸው ማንኛውም አይነት እርምጃዎች የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን ይገልፃል ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ ህወሃት በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታችን ላይ ያደረሰውን ጥቃት በእጅጉ ያወግዛል ፡፡ በሀገራችን…


