“To honor the past is to strive for the present!!” This was stated by the Director General of the Dire Dawa Branch of Federal Transport Authority, W/ro Saada Awale

    A visit was made to the retired staff and their families who had many years of service at the branch. W/ro Asegash Kebede left the institute for 6 years after working as an accountant from 1996-2008e.c. She was so hungry of Persons that she burst into tears when she saw her fellow workers knocking on…

    Read More

      ነዋሪው ህብረተሰብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች የፅዳት ዘመቻን ባህል ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ ።

      በዛሬው እለት ከጠዋቱ 12:00 ሰአት ጀምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር የቺኩንጉኒያ፣ የወባና ደንጊን በሽታ ለመከላከል የፅዳት ዘመቻ የተካሄደ ሲሆን በዚህ የፅዳት ዘመቻ ላይም የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የከተማው ነዋሪዋች በተገኙበት የፅዳት ዘመቻው ተካሄዷል። የፅዳት ዘመቻው በየሳምንቱ አመራሩ ወቶ ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ በመሆን በማፅዳት ለህብረተሰቡ ምሳሌ ሆኖ ድሬደዋ…

      Read More

        አዲስ አበባ ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ድሬዳዋ ካምፓስ በቴክኒክና ሙያ የትመህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ዲግሪና በማስተርስ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አሰመረቀ

        በምርቃት ስነስረአቱ የኮሌጁ ፕሬዝዳንት አቶ በላይነህ ረጋሳ ተቋሙ ከተመሰረተበት ከ1997 ዓም ጀምሮ ተማሪዎቹን በዘርፉ በተቀመጠው የጥራት ደረጃ ልክ በእውቀትና በክህሎት ጎልብተው እንዲመረቁ ከማስቻል ባለፈ ከፍሎ ለመማር ላልቻሉ ወገኖች በተለያዩ ጊዜያት ከሁለት ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጓ በማስተማርና በማስመረቅ ማህበራዊ ግዴታውን መወጣቱን አስረድተዋል።በቀጣይም ኮሌጁ ትምህርት አሰጣጡን ዘመናዊ ለማድረግ እየሰራ ያለውን ተግባር በማጠናከር የመማር ማስተማር ሂደቱን ወደላቀ…

        Read More

          “ያለፉትን ማክበር የዛሬዎቹን ማትጋት ነው!!” ይህን የተናገሩት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ ናቸው፡

          በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለረጅም አመታት በማገልገል በጡረታና በሞት ከተቋሙ የተለዩ ሰራተኞች እና ቤተሰቦቻቸውን ጉብኝት ተካሂዷል፡፡ ወ/ሮ አሰጋሽ ከበደ በተቋሙ ከ1996 -2008 በሂሳብ ክፍል ባለሙያነት ሲያገለግሉ በድንገተኛህመም ተቋሙንከለቀቁ 6 አመት ሆኗቸዋል፡፡ ታድያ ከምንም በላይ ሰውን ተርበዋልና ደንገት ከቤታቸው መቱትን ባልደረቦቻቸውን ሲያፊታቸው ፈክቶ እንባቸው በአይናቸው ሞልቶ ነበር የተቀበሉን፡፡ በዋና ዳይሬክተሯ አማካኝነት የተዘጋጀውን ጥቂት ገንዘብና አስቤዛ ተረክበው በሁኔታው መደናገጣቸውን…

          Read More

            GALAALCHA DIRREE 22

            Dhibbaa Koronaa-19 Roga industirii turizimii irraan ga’e irrissuuf hojjatama jiraa jedhame. Adunyaa irratti mudachuu dhibee weeraraa Vaayirasii Koronaa-19 Dhibbaa Industirii Turizimii irraa ga’aa jiru irrissuun damicha dadamaqsuun Bu’aawwan Roga dinagadee fi hawasummaa damee industirii turizimii irraa argamuu qabu milkeessuuf karoorfamee kan kabajame taachaas Itti gaafatamaan Waajjira Aadaa fi Turizimii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Muraad Badaawii…

            Read More

              በትራፊክ አደጋ ይደርስ የነበር ሞትና የአካል ጉዳት ባለፉት ሶስት ወራት መቀነስ መቻሉን የትራፊክ ፖሊስ አስታወቀ::

              በአደጋ ሳቢያ ይደርስ የነበረ የንብረት ውድመትም እንዲሁ መቀነስ መቻሉን የትራፊክ ፖሊስ ጨምሮ ገልፆል:: በድ/ዳ ፖለስ የትራፊክ ቁጥጥር ዳሪክቶሬት ዳሪክተር ኢ/ር ይሄነው ሽፈራሁ ከድሬ ፖሊስ ሚዲያ ጋር ከሩብ አመት አፈፃፀም ጋር ተያይዞ እባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት ባለፈው 2013 የመጀመሪያ ሩብ አመት የ11 ሰዎች ህይወት በአደጋ ሲያልፍ በ41 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ገልፀው በዘንድሮ ሩብ…

              Read More

                GALAALCHA DIRREE 21

                Sassaabbii Gibiraaf shoorrii Teknooloojii murteessaa ta’uun ibsame. Sassaabbii Gibiraa Amayeessuun Infoormeeshin Teknooloojiin deegaruun Amayeessuuf Pirojektii geggeefamaa ture eebbifamee walharkaa fuudhiinsi raawwatame…Oro 21 Wixata – Fulbaana 3 – 2014 MAGAALAA DIRREE DHAWAA Magaalaan Dirree dhawaa magaalaa baha Oromiyaa ona afranqallooti.Afran qalloon gosoota oromoo keessaa kan bareentooti.Afraan Qallon ilmaan afur dhale. IsaaniisOborraa ,Dagaa, Baabbile fi Ala kan…

                Read More