የአስተዳደሩ የግብርና ውሀ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ከአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ለ38 ገጠር ቀበሌዎች የልማት ጣቢያ ሰራተኞች እና ለ4 ክላስተር ሱፐርቫይዘሮች የስርአተ ምግብና ስለ ጓሮ አትክልት እንዲሁም የምግብ እጥረት በጤና ላይ የሚያስከትለው ጉዳት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

    የግብርና ውሃ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የስርአተ ምግብ ተጠሪ ወ/ሮ ሽልማት እንግዳ የስልጠናውን አስፈላጊነት አስመልተው በተናገሩት ንግግር በ2030 ዓ.ም እንደ ሀገር ብሎም በአስተዳደራችን ከተቀመጠው አንዱና ዋና አላማ በህጻናት መቀንጨር ለመግታት ሲሆን ግንዛቤ መፍጠር ማዳበር ሂደት አንዱና ዋንኛው መሆኑን በመግለፅ ጤናው የተጠበቀ ማህበረሰብ በመፍጠር ሂደት በተለይም በገጠሩ የሀገራችን ክፍሎች የሚገኙ ነዋሪዎችን ግንዛቤ ለመፍጠር የስልጠናው ተሳታፊዎች የድርሻችሁን መወጣት…

    Read More

      የብልፅግና ፖርቲ በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዳዳ ቀበሌ ከነዋሪዎች ጋር የውይይትና የፕሮግራም ማስተዋወቂያ መድረክ አካሂዷል።

      በመድረኩ ፖርቲው በማህበራዊ ÷ በኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ በቀጣይ የሚያከናውናቸው እቅዶች ገለፃ የተደረገ ሲሆን በዋናነት ከነዋሪው የሚነሱ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሚንቀሳቀስ ተገልጿል። በፖርቲው ስር አዳዳ ቀበሌን ወክለው ለድሬደዋ ምክርቤት የሚወዳደሩ ሶስት እጩዎችን ማለትም:- * አቶ ኡመር እህመድ *ወ/ሮ ጫልቱ እህመድ *አቶ ከድር ኡስማን ለቀበሌው ነዋሪዎች አስተዋውቋል። በተመሳሳይ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ድሬዳዋን የሚወክሉ እጩዎችንም አስታውቋል። በቀበሌው…

      Read More

        አሜሪካ በኢትዮጲያ ላይ የጣለችውን ማእቀብ ተከትሎ የሚፈጥረው ተፅእኖ ላይ የሚመክር ውይይት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል ።

        ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ሀገራችን ኢትዮጲያ እያከናወነችው ባለችው የልማትና የህግ-ማስከበር ስራዎች ብሎም የውስጥ ጉዳዮች ላይ የአሜሪካ መንግስት ሀገራችን ላይ ማእቀብን ጥሏል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የአሜሪካ ማእቀብ በኢትዮጲያ ላይ የሚፈጥረው ተፅእኖ በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው መምህራንና ምሁራን በተገኙበት ውይይት አካሂዷል ። በዚሁም ውይይት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ማህበረሰብ…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስተባባሪነት ከዘጠኝ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ የስርአተ ምግብ ተጠሪዎች በገጠር ቀበሌዎች ያለውን የስርአተ ምግብ ኮሚቴዎችን ለማጠናከርና በትምህርት ቤቶች ያለውን የምገባ ስነ ስርአት አስመልክቶ ድጋፍና ክትትል ተግባር አከናውነዋል።

          የስርአተ ምግብ ተጠሪዎች በጀልዴሳ ክላስተርና በቢያአዋሌ ክላስተር ለሁለት ተከታታይ ቀናት ባደረገው ምልከታ በገጠሩ በስርአተ ምግብ ዙሪያ የተቋቋመው ኮሚቴ በሙሉ ቁመናው ወደ ተግባር ባለመግባቱ እየተከሰተ ያለውን የመቀንጨር ችግር እንዳይባባስ ኮሚቴው ጊዜ ሳይሰጥ ወደ ስራ መግባት እንዳለበትና ባለድርሻ ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ በምግብ እጥረት ምክንያት እየተከሰተ ያለውን የመቀንጨር ችግር ላይ ርብርብ በማድረግ መስራት ይኖርብናል ብለዋል። ኮሚቴው በጀልዴሳና…

          Read More

            Пример отчета о финансовых результатах за 2021 в 2022 году Скачать форму, бланк

            Содержание шагов для составления сметы доходов и расходов ТСЖ Отчет о расходах Инструкция по заполнению справки о доходах Общие правила составления формы 2 Производство и продажа хонинговального инструмента Таким образом, организации, которые глубоко погружаются в ваши финансы, скорее всего, сочтут это более полезным. В отчете о прибылях и убытках рассчитывается чистая прибыль компании путем вычитания…

            Read More

              ብልፅግና ፓርቲ ባለፍት ሁለት አመታት በሀገራችን ላይ ከፍተኛ የሆነ የለውጥ ስራዎች እንደተሰሩ ተገለፀ ።

              የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀ-ግብር አካሄደ ። በሀገራችን የሚካሄደውን 6 ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ በለገሀር አደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀ-ግብር አካሂዷል ። በመርሀ-ግብሩ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ መብራቴ ገብረየስ ብልፅግና ፓርቲ የለውጥ ፓርቲ ከመሆኑም በዘለለ ባለፈው ሁለት አመት በሀገራችን ላይ ከፍተኛ የሆነ የለውጥ…

              Read More

                9ኛው ዙር # የብስክሌተኞችና # የእግረኞች ቀን መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል፡፡

                በእለቱ 29 የሚሆኑ ታዳጊ የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶችም ለምረቃ በቅተዋል፡፡ በስነ ስረአቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት ገንዛቤን በመፍጠር እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ታስቦ መርሀግብሩ በትራንስፖርት ሚኒስትር እና በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ትብብር ወር በገባ…

                Read More

                  በህግ ማስከበር ግዳጅ የላቀ አፈፃፀም ላላቸው የአየር ሀይል አባላት የእውቅና ሽልማትና የማእረግ ማልበስ መርሀ-ግብር ተካሄደ ።

                  በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በፅንፍኛው የህወሀት ጁንታ ቡድን ላይ መንግስት ባስቀመጣው አቅጣጫ መሰረት ህግን የማስከበር ግዳጅ ላይ በላቀ ወታደራዊ ዝግጁነትና ጀግንነት ፈፅመው የተመለሱ በኢ.ፌ.ድ.ሪ አየር ሀይል የምስራቅ አየር ምድብ አባላት የጀግና አቀባበል ከማድረግ ባለፈ የእውቅና ሽልማትና የማእረግ ማልበስ መርሀ-ግብር ተካሄዷል ። በኢ.ፌ.ድ.ሪ አየር ሀይል የምስራቅ አየር ምድብ በበጀት አመቱ በግዳጅ አፈፃፀም ፣ በፈጠራና ሞዲፊኬሽን ፣ በስልጠና…

                  Read More

                    አገራችን የገጠማትን ወቅታዊ ውጫዊና ውስጣዊ ችግሮች በተባበረ መንገድ በመፍታት ወደ ብልጽግና የሚደረገው ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ የብልጽግና አመራርና አባላት ጠየቁ ፡፡

                    የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና አመራርና አባላት ዛሬ በምድር ባቡር አደባባይ በማስ ስፖርት የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገዋል ፡፡ በምረጡኝ ቅስቀሳው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሐር በድሬዳዋ መለያ በሆነው ወንድማመችንት የታመመውን በማሳከም ፤ የታረዘውን በማልበስ ፣ የተቸገረን በመርዳትና በህብረት በመቆም ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል ፡፡ በወጣቶችና ስፖርት የለውጥ ስራና…

                    Read More

                      ናሽናል ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር ለአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ከ 1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኦክሲጂን ሲሊንደርና ተያያዥ ግብአቶችን ድጋፍ አድርጓል ።

                      በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ 35 ሺህ 499 ላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 231 የሚሆኑ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን የ 82 ሰዎች ህይወትም አልፏል ። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ የሚያዙ እንዲሁም ህይወታቸው የሚያልፍ ዜጎች ከመጨመሩ ጋር ተያይዞ ለታማሚዎች የሚሆን የኦክስጅን እጥረትም እያጋጠመ ይገኛል ። ይህንንም ከግምት…

                      Read More