የቻድ ጦር በፕሬዚዳንቱ ቅጥር ግቢ ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን ማክሸፉን አስታወቀ።

በከሸፈው ጥቃት 19 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ጥቃቱ የደረሰው የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በዋና ከተማዋ ኒጃሜና ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ከተገናኙ ከጥቂት ሰአታት በኋላ ነው። በጥቃቱ ቢያንስ 19 ሰዎች ተገድለዋል የተባለ ሲሆን የሀገሪቱ የፀጥታ ኃይሎች ታጣቂዎች በዋና ከተማዋ ኒጃሜና የሚገኘውን የፕሬዚዳንቱን ግቢ ለመውረር ያደረጉትን ሙከራ መከላከል መቻላቸው ተገልፆል። ረቡዕ አመሻሽ ላይ በፕሬዚዳንቱ ጽህፈት…

Read More

በድሬደዋ አስተዳደር የከተማ ወረዳ አመራሮች ምዘና መድረክ ተካሄደ።

በድሬደዋ አስተዳደር ስር ያሉት የወረዳ አስተዳደሮች የህዝብ አገልግሎት እና የመንግስታዊ ስራዎቻቸው በከፍተኛ አመራሮች ተገምግሟል። የወረዳ አመራሮች ምዘና መድረኩ በዋናነት ያተኮረው ያለፉት ስድስት ወራት የስራ ምዘና ላይ ሆኖ ቀጣይ የስራ ክንውን አቅጣጫም የሚሠጥበት እንደሚሆን ተመላክቷል።

Read More

ምክር ቤቱ የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ አዋጅ አጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ የንብረት ማስመለስ አዋጅን አጽቋል። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። አዋጁ በሕገ-ወጥ መንገድ የተፈራን ንብረት ማስመለስ የሚያስችሉና የሕግ-ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ድንጋጌዎችን የያዘ ነው። የቋሚ ኮሚቴው…

Read More

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ የትኛውንም አይነት ድርጊቶች እየተከታታለ እርምጀ ይወስዳል፡- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ የትኛውንም አይነት ድርጊቶች እየተከታታለ እርምጀ እንሚወስድ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ በጥር ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት የዓለም አቀፉ የነዳጅ መሸጫ አማካይ ዋጋ በሊትር 1.25 የአሜሪካን ዶላር መሆኑን የገለፁት ሚንስትሩ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ በሊትር በ0.805 የአሜሪካን ዶላር እየተሸጠ ነው ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ዋጋ ከዓለም አቀፉ አማካይ…

Read More

ሄር ኢሴ” የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ ባህላዊ የዳኝነት ስነ-ስርዓት በዩኒስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በዛሬው ዕለት የግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረክ አካሄደ

በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባ አደም የሄር ኢሴ የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ ያልተፃፈ ባህላዊ ህግ በሰው ልጆች ወካይ አለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር ኡባ አያይዘውም የማንነታችን መገለጫ የሆኑ የራሳችንን ባህሎች ማደበር እንደሚገባ ተናግረው፤ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲም እንደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለሀገር በቀል እውቀት ትኩረት ሰቶ እየሰራ እንደሚገን ገልፀዋል፤ በቀጣይም በሄር…

Read More

በድሬዳዋ እየተካሔደ ባለው የድሬ ሀሪፍ ሀገር አቀፍ የሳይክል ሻምፒዮና በሁለተኛው ዙር ውድድር የወልዋሎ አዲግራት አዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ተወዳዳሪው ኃይለመለኮት ወልደ አብእዝጊ አንደኛ በመውጣት አጠናቅቋል

#DGC ታህሳስ 29/2017 የሁለተኛው ዙር ውድድር በድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት ፊትለፊት መነሻና መድረሻውን አድርጎ በ29 ዙሮች የአንድ መቶ ኪ/ሜትር እርቀት የሸፈነ ሲሆን ከስድስት የብስክሌት ክለቦች የተውጣጡ ተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክከር አድርገውበታል ፡፡ በውድድሩ አንደኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ኃለመለኮት ወልደ አብእዝጊ ስለውድድሩ በሰጠው አስተያየት ጠናካራ ፊክክር የተደረገበት መሆኑን ጠቅሶ በተለይ የድሬዳዋ ብስክሌት አፍቃሪው ተመልካች ለስፖርቱ ያለው የተለየ ፍቅር…

Read More

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ ይገኛል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ።

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አየር ኃይሉ እያከናወናቸው የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የስራ እና የግዳጅ አፈፃፀም እንቅስቃሴዎች ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል። የኢትዮጵያ አየር ኃይል በየዘመናቱ ሁሉ የተሰጡትን ሃገራዊ ግዳጅ እና ተልዕኮዎችን በአስተማማኝ ብቃት እተወጣ ዛሬ ላይ የደረሰ በድል እና በመስዋዕትነት የደመቀ አኩሪ ታሪክ ያለው አንጋፋና ስመ ገናና የአቭዬሽን ተቋሙ ነው ብለዋል፡፡ ተቋሙ አሁንም…

Read More

በድሬዳዋ እየተካሔደ ባለው የድሬ ሀሪፍ ሀገር አቀፍ የሳይክል ሻምፒዮና በሁለተኛው ዙር ውድድር የወልዋሎ አዲግራት አዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ተወዳዳሪው ኃይለመለኮት ወልደ አብእዝጊ አንደኛ በመውጣት አጠናቅቋል።

የሁለተኛው ዙር ውድድር በድሬዳዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤት ህንፃ ፊትለፊት መነሻና መድረሻውን አድርጎ በ29 ዙሮች የአንድ መቶ ኪ/ሜትር እርቀት የሸፈነ ሲሆን ከስድስት የብስክሌት ክለቦች የተውጣጡ ተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክከር አድርገውበታል። በውድድሩ አንደኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ኃለመለኮት ወልደ አብእዝጊ ስለውድድሩ በሰጠው አስተያየት ጠንካራ ፉክክር የተደረገበት መሆኑን ጠቅሶ በተለይ የድሬዳዋ ብስክሌት አፍቃሪው ተመልካች ለስፖርቱ ያለው የተለየ ፍቅር ለተወዳዳሪዎችም ልዩ ሞራል…

Read More

በድሬዳዋ እየተሰሩ ላሉት የልማት ስራዎች ቻይና ድጋፍ እንደምታደርግ ተገለፀ

በኢትዮጲያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ መግባቱ ይታወቃል ። ልኡካን በድኑም ወደ ድሬዳዋ የመጡበት ዋንኛ አላማም የሁለቱ ሀገራትን ግንኙነት ለማጠናከር ሲሆን በድሬዳዋ በነበራቸው ቆይታም ለድልጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ለድንገተኛ ህክምና የሚውሉ መዳኒቶች እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረግም ችለዋል ። በኢትዮጲያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ የተመራ ልኡካን ቡድንም በዛሬው እለት ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር…

Read More

ከድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰጠ መግለጫ ።

” የዜጎችን ሰብአዊ መብት አክብሮ በማስከበር ረገድ ለአፍታም ቸል አንልም !!›› የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ሙራድ መሀመድ የተባለ ወጣትን በግል ቂም በቀል በመነሳሳት ኢ-ሰብአዊ በሆነ መልኩ በመደብደብ ፤ለሞት በመዳረግ አስነዋሪ ተግባር የፈጸሙ አባላቱን በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በማጣራት ላይ መሆኑን እየገለፅን ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ‹‹በ2022 በኢትዮጵያ በላቀ ሞያዊ አገልግሎት ቀዳሚ የፖሊስ ተቋም…

Read More