በስራ ዕድል ፈጠራ በኩል የሚሰሩ ስራዎች የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት እውን የሚያደርጉ መሆን እንደሚገባቸው ተገለፀ

#ህዳር 23/2017 በስራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዳንኤል ተሬሳ በድሬዳዋ አስተዳደር በስራ ዕድል ፈጠራ ረገድ የተሰሩ ስራዎችን ጎብኝተዋል። ሚኒስትሩ በወረዳ 08 እና 09 የተቷገበሩና የስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ የተኙ ውጤቶች የተመለከቱ ሲሆን ከተጠቃሚዎች ጋር እና ከዘርፉ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። አቶ ዳንኤል ድሬዳዋ የተገኙበት ዋና አላማ እንደ ሀገር በስራ ዕድል ፈጠራ በኩል…

Read More

በ 2017 በጀት አመት ከማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱ ተገለፀ

#DGC ህዳር 23/2016 በድሬዳዋ አስተዳደር በ 2017 በጀት አመት የመጀመሪያ 4 ወራት የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አፈፃፀምን አስመልክቶ የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅህፈት ቤት የመሰረተ ልማትና የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ኢብሳ አሜ በዛሬው እለት ለሚዲያ አባላት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል ። ከማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አሰባሰብ ጋር ተያይዞ በያዝነው አመት ውጤታማ የሆኑ ስራዎች እንደተሰሩና…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የድህረ ተከላ እና የደን እንክብካቤ ስራ ተካሄደ።

#DGC ህዳር 22/2017 በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የጂኦግራፊ እና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ከአስተዳደሩ አካባቢ ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በዋሂል ክላስተር ሃርላ ገጠር ቀበሌ ቀደም ብለው የተተከሉ ችግኞችን በድህረ ተከላ የእንክብካቤ ስራዎችን አከናወኑ። በአስተዳደሩ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብር እስካሁን ከ2.4 ሚሊየን በላይ የደን ፣ የውበት እና የጥምር ደን ችግኞችን በሁሉም የከተማ…

Read More

በኦቲዝም ጥላ ስር ያሉ ህጻናት የትምህርትና ማህበራዊ ግንኑኙነት እድል እንዲያገኙ ማስቻል እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ

#DGC ህዳር 22/2017 ለታሪክ የኦቲዝም ማዕከል በኦቲዝም ጥላ ስር ያሉ አስር የሚሆኑ ህጻናትን የመዋያና የመመሪያ ማዕከል ስራ ለማስጀመር እንቅስቃሴ ማድረግ መጀመሩ ተገልጿል፡፡ ኦቲዝም በጥቅሉ ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር ተያይዞ የሚከሰት እንደሆነ የሚገለፅ ሲሆን በማህበረሰቡ ዘንድ ችግሩን በተመለከተ ተመሳሳይ ግንዛቤ እንዳለ ይታያል፡፡በድሬደዋ በዚህ ችግር ውስጥ ያሉ ህፃናትን የጤና ፤ የትምህርት በአጠቃላይ በማህበራዊ ህይወት የእለት ከእለት ግንኙነት…

Read More

17ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ቀን በድምቀት ተከበረ

#DGC ህዳር 22/2017 “የተቀየረ የወጣቶች የስራ ባህል ለፈጠራ ክህሎት” በሚል መሪ ቃል 17ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን አዳራሽ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል። በክብረ በአሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የኮሚሽነር ተወከይና የወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ዳሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ ባህር አብደላ ናቸው፡፡ አቶ ባህር ወጣት እምቅ ሀብት ነው…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማሳደግ እና ውጤታማ ለማድረግ ስራዎችን በርብርብና በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የአስተዳደሩ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ገለፁ::

#DGC ህዳር 19/2017 በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማበረታታት እንዲሁም “የኢትዮጲያ ታምርት ንቅናቄን” ለመደገፍ የጋራ የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር በኢንደስትሪው ዘርፍ የሚሰሩ ስራዎችን በቅንጅት መስራት ውጤታማ እንደሚያደርግ ተናግረው፤ “የኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄም በድሬዳዋ አስተዳደር ተስፋ ሰጪ ስራዎች…

Read More

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ትውልደ ድሬዳዋ ዲያስፖራዎችን ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ የሚያግዝ የቤት ለቤት መረጃ አሰባሰብ እንደሚሰራ ተገለፀ

#DGC ህዳር 19/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የዲያስፖራ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በዲያስፖራ ማፒንግ እና ፕሮጀክት ማኔጅመንት ስራ በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ትውልደ ድሬዳዋ ዲያስፖራዎችን የቤት ለቤት ምዝገባ፤ በከተማ እና በገጠር ወረዳዎች መረጃ ለመሰብሰብ እና ለማደራጀት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው እለት የውይይት መድረክ አካሂዷል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት በከንቲባ ፅህፈት ቤት የዲያስፖራ ማስተባበሪያ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደሩ ለውጡን ተከትሎ በትራንስፖርት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ።

#DGC | ህዳር / 2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ለውጡን ተከትሎ በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ለሀገራዊ ብሎም ለአስተዳደሩ እድገት የሚኖራቸው አበርክቶ ከፍተኛ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሽኩሪ አቡድረህማን በዛሬው እለት ከመንግስት ኮሙኒኬሽን ጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ባለስልጣን…

Read More

የፌደራል ፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የ4 ወራት የገቢና የዋና ዋና ስራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ የጋራ ምክክር መድረክ ተሳታፊዋች በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዋችን ጎበኙ

#DGC | ህዳር 17/2017 በጉብኝት መርሀ ግብሩም የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ እንዲሁም ሌሎች የሚኒስቴሩ፣የክልልና የከተማ ቅ/ጽ/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። በዚህም በጉብኝታቸው የድሬዳዋን ኢንተርናሽናል እስታዲየምን፣ ነፃ የንግድ ቀጠናን እንዲሁም የሲቪክ ሴንተርን ተመልክተዋል። የፌደራል ፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የ4 ወራት የገቢና የዋና ዋና ስራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ የጋራ ምክክር መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር በትላንትናው…

Read More

ለውጡና የለውጡ ፍሬዎች

በሕዝብ ግፊትና በፓርቲ ሳቢነት የመጣው ሀገራዊ ለውጥ፣ የመጀመሪያውን ምእራፍ እየተሻገረ ነው፡፡ በዚህ የመጀመሪያ ምእራፍ የለውጡን ሐሳቦች በቃልና በተግባር ተገልጠዋል፡፡ የለውጡ ፈተናዎችም አካል ገዝተው በሚገባ በመገለጣቸው ሕዝብ ዐውቆ እንዲታገላቸው ተደርጓል፡፡ ይሄም የለውጡን ፍሬዎች ለማጎምራት፣ የለውጡን ፈተናዎችንም ለመርታት ዕድል ሰጥቷል፡፡ ባለፉት ስድስት ዓመታት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ሲጠየቁ የነበሩ ጥያቄዎች ከቃል አልፈው ተግባራዊ ምላሽ አግኝተዋል፡፡ የፖሊሲ፣ የሕግ…

Read More