የአላ ቀሎ የንግድ ኢንቭስትመንት ኃ/የተ/ የግል ማህበር ምስረታ መርሃ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ማህበሩ በሳውዲ አረቢያ በ20.3 ሚልዮን ብር በላይ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በዛሬው እለትም የእውቅና ፕሮግራሙና ምስረታው በድሬ ዳዋ አስተዳደር በቢካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበሩ በሳውዲ አረቢያ በ20.3 ሚልዮን ብር በላይ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በዛሬው እለትም የእውቅና ፕሮግራሙና ምስረታው በድሬ ዳዋ አስተዳደር በቢካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል።
የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊየኖች በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ አቀፍ የማህበረሰብ ስፖርት ንቅናቄ ተካሒዷል፡፡ የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊየኖች በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ አቀፍ የማህበረሰብ ስፖርት በሀገራቀፍ ደረጃ በሶስት ዙሮች ከአስር ሚሊየን ፣ እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር ደግሞ ከመቶ ሺህ ህዝብ በላይ መማሳተፍ መቻሉን ነው የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ…
በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት 20 ሚሊየን ወጣቶችን ለማሰልጠን እና 10 ሺህ ወጣቶችን በአሰልጣኞች ስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የለውጥ ትውልድ የተሰኘ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ብሬክ ስሩ ትሬዲንግ አ.ማ ድርጅት መካከል ነው፡፡ ተከታታይነት ያላቸው የስብዕና ልማት፣ የአስተሳሰብ ለውጥ የልቦና ውቅርን የሚያስተካክሉ ስልጠናዎች መስጠትን ያለመ ነው። ስልጠናውም በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት በሁሉም ክልሎችና በሁለቱ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ሰፊ መጠነ ርዕይ ባላቸው ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከሶማሌ፣ አፋር፣ ሀረሪ፣ ጋምቤላና ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እንዲሁም ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር መምከራቸውን ገልጸዋል፡፡ ‘’ውይይታችን በልማት፣ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ያጠነጠነ ነበር’’ ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡
በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ከድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት ሀላፊዎች ጋር በትብብር ሊሰሩ በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አካሂደዋል ። አምባሳደሩ እንግሊዝ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር ከዚህ በፊት በጀመረቻቸው እና በአዳዲስ የልማት እቅዶች ላይ በትብብር ለመሥራት ፍላጎት ያላት መሆኑን ተናግረዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ከዚህ በፊት በንፁህ መጠጥ ውሃ…
በህዝብ ቅሬታ እና አቤቱታ አፈታት ላይ ያተኮረ ስልጠና በድሬደዋ ለሚገኙ ሁሉም የወረዳ እና ገጠር ክላስተር አመራሮች እና ባለሙያወዎች እንዲሁም ከሚመለከታቸው ሴክተር ተቋማትን ለተውጣጡ ለለውጥና መልካም አስተዳደር ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እና ለሰው ሀብት አመራሮች ስልጠና ተሰጠ ተሰጠ። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ም/ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በከተማም ሆነ በገጠር በመንግስት የአገልጋይነት ቦታ ላይ…
አምባሳደሩ ይህን ያሉት በዛሬው እለት በጥንታዊቷ ሀርላ ከተማ ጥንታዊ መካነ ቅርስን በጎበኙበት ወቅት ነው። አምባሳደሩ በጉብኝታቸውም በቅርቡ በአስተዳደሩ ይፋ የሆነው ከ 6 ተኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ረጅም እድሜ ያስቆጠረ ኪነ-ህንጻ በአርኪዮሎጂስቶች በቁፋሮ መገኝቱን ተከትሎ በጥንታዊቷ የሀርላ መንደር የተገነባውን መኖሪያ ቤቶች ፣ የመቃብር ስፍራዎች ፣ መስጊዶች ፣በዘመኑ የነበሩ የኪነ-ህንጻ ጥበቦችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አምባሳደሩ ዳረን ዌልች የድሬዳዋ…
እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን! በድሬዳዋ አለም አቀፍ ስቴዲየም ሲካሄድ የነበረው ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን አንድ ጎል አግብቶ ጨዋታውን አጠናቅቆታል። በድጋሚ እንኳን አብሮ ደስ አለን!