የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ ለ85ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች የድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል:- ============ መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎችና የሀገራችን ሕዝቦች፤ እንኳን ለ85ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! እንኳን አደረሰን! የአርበኞች የድል በዓል፤ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ፋና የሆኑት አባቶቻችንና እናቶቻችን፣ የግፍ ወረራን በፅናትና ባልተገደበ መስዋዕትነት ድል ያደረጉበት የታሪክ አሻራ ነው። አርበኞቻችን ያኔ በዱር በገደሉ የተዋደቁት ለሰንደቅ ዓላማ ክብር ብቻ ሳይሆን፣ እኛ ዛሬ አንገታችንን ቀና…


