በአጎራባች ክልሎች መካከል በመርህ ላይ የተመሰረተ ጤናማ ግንኙነት በመፍጠር የሰላም ግንባታን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::
ኢፊድሪ ፌድሬሸን ምክር ቤት ከUNDPጋር በመተባበር የተዘጋጀ የምስራቅ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የመንግስታት ግኑኝነት እና የሰላም ግንባታ የመክክር መድረክ ተኳሂዷል። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ምክክሩ አጎራባች ክልሎች እና አስተዳደሮችን በመሠረተ ልማት ለማስተሳሰር፣ በአሠራር ሥርዓትና አደረጃጀት በማዋቀር ግጭቶችን በሰላማዊ እና በዘላቂነት ለመፍታትና በአጠቃላይ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊና በፖለቲካዊ ዘርፎች እኩል ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚያስችል በመስረኩ ላይ ገልጸዋል።…


