ታላቁ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለመመረቅ በተዘጋጀበት ጊዜ “የጽናት ቀን” ማከብራችን ደስታችንን እጥፍ ድርብ ያደርገዋል ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

ጳጉሜ አንድ የፅናት ቀን “ፅኑ መሠረት፤ ብርቱ ሀገር ” በሚል መሪ ሃሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር በወታደራዊ ትርኢቶች እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ኢትዮጵያ ሀገራችን ሉዓላዊነቷ ተጠብቆ እንዲትቆይ የአባቶቻችን ፅናት እንዲሁም ጀግናው መከላከያ ሰራዊት እና የጠቅላላው የሰላምና ጸጥታ አካላት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ እንደሆነ የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ በመግለፅ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በዓሉን…

Read More

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት የ 2018 ዓ.ም አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት አካሄደ

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ተሳትፎውን በማጠናከር በተለያዩ ዘርፎች በተለይም በአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ፣ በጤና ፣ በትምህርት ፣ በሰብአዊ አገልግሎት ድጋፍ ፣ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ፣ በሀገር ገፅታ ግንባታ እና በሌሎችም ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በገንዘብ እንዲሁም ደግሞ በቁሳቁስ በመሳተፍ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ። የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት የ 2018 ዓ.ም…

Read More

“የአስተዳደሩን ስላምና ጸጥታ ፍጹም አስተማማኝ በማድረግ እንዲሁም የአስተዳደሩን ተወዳዳሪነት በማሳደግ የኢትዮጵያን ዕድገትና ብልጽግና ወደ ከፍታ ለማሻገር በአዲሱ አመትም በርብርብ ይሰራል”

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጳጉሜ 1 የፅናት ቀን “ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በድምቀት ተከበረ። በመረሀ ግብሩም የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለጳጉሜ አንድ የፅናት ቀን እንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ ኢትዮጲያ በዓለም ላይ የራሷን መንገድ በመከተል ልማቷንና እድገቷን እያረጋገጠች አዲስ ታሪክ እየፃፈች ያለች ሀገር መሆኗን…

Read More

የሰብሰሀራ አፍሪካ 4 መቶ ከተሞችን በመወከል የሰባት ከተማ ከንቲቦች ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ሲሆን ከጉባኤው ጎን ለጎን፤ የጉባኤው ተሳታፊዎች ቀጠናዊ የከንቲቦች ፎረም አባላት የሰብሰሀራ አፍሪካ 4 መቶ ከተሞችን በመወከል የሰባት ከተሞች ከንቲቦች ድሬዳዋ በአየር ንብረት ለውጥ ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳቶችን በመከላከሉ ረገድ እንዲሁም በጎርፍ መከላከል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እና የካርበን ልቀት ስራ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ለመመልከት ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ…

Read More

በ2017 በጀት አመት የሴቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ያሳደጉ አበረታች ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ክንፍ ፅህፈት ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ 38 ቱም የገጠር ቀበሌዎች ለተውጣጡ የአደረጃጀት ሰብሳቢዎች የ2017 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምና የ2018 ዓ.ም እቅድ ኦረንቴሽን መድረክ አካሄደ። በዚህም የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ክንፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ኢፍቱ አህመድ ከዚህ ቀደም መድረኩ በከተማ ከሚገኙ የሴቶች ክንፍ አመራር እና አባላት ጋር መከናወኑን በማስታወስ የገጠሩን ማህበረሰብም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳቹ መልዕክታቸውን አስተላለፉ

ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር የ1 ሺ 500ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል የአብሮነት፤የይቅርታና የመተባበር እንዲሆን ለእምነቱ ተከታዮች በምሉ እንዲሆን ልባዊ ምኞታቸውን ገልፀዋል። በዓሉን ስናከብር ነብዩ ሙሐመድ በእስልምና ሀይማኖት በነበራቸው አስተምህሮት መሰረት የሰው ልጆች ያለ ዘርና ሃይማኖት ልዩነት የምድር ፍጡራን ሁሉ እኩል መሆናቸውን አስተምረውናል፤ እኛም ዛሬ ይን በዓል የምናከብር የዕምነቱ ተከታዮች የነብዩ አስተምህሮት በመላበስና ተግባራዊ በማድረግ ልናከብር…

Read More

“ያለንበት ጊዜ የኢትዮጵያ ማንሠራራት እውን የሆነበት ነው። ፈጣሪ የደከምንበትን ባርኮ የለመንነውን ሰጥቶናል። የኢትዮጵያ ብልጽግና የበለጠ እውን እንዲሆን ደግሞ ነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) እንዳሉት ዕውቀት እና ትዕግሥትን አጣምረን እንጓዛለን። ዕውቀት ብርሃን ሆኖ ይመራል፤ ትዕግሥት ደግሞ ፈተናዎችን በጽናት እንድንሻገር ያደርጋል። ይሄንንም ከነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) ተምረናል።” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡- እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ፡፡ የታላላቆቻችንን በዓል የምናከብረው የእነርሱን አርአያ ለመከተል ምክንያት እንዲሆነን ነው፡፡ ምን እንደሠሩ? ምን እንዳስተማሩ? ምን እንደገጠማቸው? ፈተናዎችን እንዴት እንዳለፉ? ታሪካቸውን እያነሣን እንማርበታለን፡፡ የመውሊድንም በዓል ስናከብር የነቢዩ መሐመድን(ሰዐወ) ፈለግ…

Read More

በአስተደደሩ የሚገኙ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች ለተገልጋዮች ተገቢውን አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለፀ።

በድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይር ሀጂኑር የተመራ ቡድን በአስተዳደሩ የከተማ ወረዳዎች ድንገተኛ ምልከታ አደረገ። የምልከታው ዋንኛ አላማ በወረዳዎቹ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ነባራዊ ሁኔታ በአካል ተገኝቶ ለመመልከት እና በተለይም የተገልጋይ ቀን ተብለው በሚታወቁት እለተ ሰኞ…

Read More

ባለፉት ሁለት ቀናት የታታሪ ሕዝብ እና የድልብ ማህበራዊና ባህላዊ እሴቶች ባለቤት በሆነው በሲዳማ ክልል በመገኘት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ከመጎብኘታችን በተጨማሪ ከክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና ከፓርቲያችን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በክልሉ የተገነቡ 43 የፓርቲ ህንፃዎችን መርቀናል።

በጉብኝታችን የክልሉ መንግስት ሕዝቡን በማስተባበር የሕዝቡን የላቀ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ የልማት ሥራዎች መሰረታቸውን አይተናል። የተመረቁት የፓርቲ ህንፃዎች በአባላትና ደጋፊዎች ሁሉ አቀፍ ተሳትፎ በሲዳማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አማካይነት የተገነቡ ሲሆን በቁጥር ደረጃም ናቸው። በአጠቃላይ በወረዳ ደረጃ 36፣ በክፍለ ከተማ 4 እንዲሁም በዞን ደረጃ 3 ሲሆኑ በቀጣይ ከሕዝቡ ጋር ተቀራርበን በምንሰራቸው የፖለቲካ እና የልማት ስራዎች የህንፃዎቹ…

Read More