ፀጋን ወደ ሀብት፣ ታሪክን ወደ ብልፅግና – የኢትዮጵያ መነሣት መታያዎች!

ኢትዮጵያ ዛሬ የውበት ብቻ ሳይሆን የሥራ፣ የተስፋ ብቻ ሳይሆን የተጨባጭ ውጤት ምድር እየሆነች ነው። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሀሳብ ዘር እስከ ውጤት በሚመነዘር የቃል ጉልበት የተጀመሩት የ“ገበታ ” ፕሮጀክቶች፣ ሀገራችን ለዘመናት የኖረባትን “የቀለም የዕይታ፣ የመግለጥ ድህነት” ሰብረው፣ ድብቅ ፀጋዎቻችንን ለዓለም ገበያ እያወጡ ይገኛሉ። ከ“ገበታ ለሀገር” እስከ “ገበታ ለትውልድ”፦ የጉዞው ስኬት የመጀመሪያው ምዕራፍ በነበረው “ገበታ…

Read More

    የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በቁርጠኛ አመራር እየተመራ እንደሚገኝ ተገለጸ::

    ነገ ሃምሌ 28 2013 ዓም በድሬደዋ ደረጃ ሁለት ሚልየን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን እቅድ አስመልክቶ በድሬደዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የልማት ተቋማት እቅድ ክትትል እና ግምገማ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዑመር አህመድ በሰጡት መግለጫ መርሃግብሩ እንደ ሌሎች ግዙፍ የልማት ስራዎች ሁሉ በከፍተኛ የደርጅት ቁርጠኛ አመራር እንዲመራ በየደረጃው ላሉ አመራሮች አቅጣጫ በመስጠት የተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በቀጠይም ይህ የኢትዮጵያን እናልብስ…

    Read More

    በዓመት እስከ 130 ሚሊዮን ተጓዦችን የሚያስተናግድ ኤርፖርት እንገነባለን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

    በአፍሪካ ግዙፍ የሚያስብለንን ትልቅ ኤርፖርት ለመገንባት ጥናት አጠናቀናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክርቤት ማብራሪያቸው ወቅት ተናግረዋል። አሁን ያለው የቦሌ ዓለም ዓቀፍ ኤርፖርት በዓመት ከ25 ሚሊዬን ለማይበልጡ መንገደኞችን ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ በመሆኑ ይህን ለማሳደግ አዲስ ኤርፖርት መገንባት ማስፈለጉን ጠቅላይ ሚንስትሩ ገልጸዋል። በዚህም በዓመት ከ100 እስከ 130 ሚሊዮን ተጓዦችን ማስተናገድ የሚችል አዲስ ኤርፖርት ለመገንባት ጥናቱ…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች እያደረጉት ያለው የበጎ አድራጎት ስራዎች ለሌሎችም ክልሎች ምሳሌ እንደሚሆን ተገለፀ ።

      የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች ከድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሂደዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 270 በላይ የሚሆኑ የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች ያሉ ሲሆን እነዚህም የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች የድሬዳዋ አስተዳደር የለሊት ታክሲ የመረዳጃና የበጎ ፍቃድ ማህበር በሚል ስያሜ ለመቋቋም በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎንም ማህበሩ እንደ ማህበር እስኪቋቋም ድረስ አባላቱ በከተማዋ…

      Read More

        Westen Casino Inside Welchem Angeschlossen Spielbank Konnte mr bet 10 euro Man Auf Handyrechnung Zum besten geben Einzahlungsmöglichkeiten

        Content Spielautomaten Erreichbar Je Freispiele Had been Darf Meinereiner Alles Mit Handyrechnung Zulegen? Angeschlossen Spielbank Über Handyrechnung Bezahlen Per Telefonrechnung Bezahlen Unter anderem Kasino Bonus Beibehalten Außerdem setzt gegenseitig die Firma je Fairness und die interessante Funktionsweise ein Onlinespiele das, testen Die leser Spielbank Fest’odem. Während der Freispiele multipliziert ein Radmultiplikator unser Gewinne des Mammutsymbols…

        Read More

          ዲዛይነር ሳራ መሀመድ ለ 5 መቶ ህጻን ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ አደረገች ለምስራቅ ጀግኖች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ለከዚራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባጠቃላይ ለአምስት መቶ ለሚሆኑ ህጻን ተማሪዎች በዛሬው እለት በምክትል ከንቲባው ቢሮ ውስጥ ድጋፍ ተደረገ፡፡

          በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ዲዛይነር ሳራ እያደረገች ላለው ድጋፍ በራሳቸውና በትምህርት ማህበረሰቡ ስም አመስግነው ለ500 ለተማሪዎቹ ሙሉ ዩኒፎርም ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋ፡፡ አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መቅረት የለባቸውም ብለን አቅደን ከምንቀሳቀስባቸው አንዱ ከደብተርና ከብዕር ባለፈ ዩኒፎርም ለሌለው ተማሪ ድጋፍ ማሰባሰብ ነው፤…

          Read More

            በመዲናዋ ለሐረሪ ክልል ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ ተዘጋጅቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

            በአዲስ አበባ ለሐረሪ ክልል ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ “የሸዋል ኢድ” በአዲስ አበባ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የተከበረ ሲሆን ፥ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ለሐረሪ ባህል ማእከል መገንቢያ ቦታ መዘጋጀቱንም አብስረዋል፡፡ ከንቲባዋ አክለውም ፥አዲስ አበባ የሁላችንም ከተማ ነች፤ ይህን ውብ የሸዋል ባህል ከሌሎች ባህሎቻችን…

            Read More

            በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ የሱፐርቪዥን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር የተሰሩ የመሠረተ ልማት ስራዎች ጎበኙ።

            በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሄለን ደበበ የተመራ የሱፐርቪዥን ቡድን የድሬዳዋ አስተዳደርን የመሠረተ ልማት ስራዎችንና የኮሪደር ልማት ሂደትን ጎብኝተዋል። በሚኒስትር ዴኤታዋ የተመራው የልዑካን ቡድን በአስተዳደሩ የመሰረተ ልማት እና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የስራ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ ሪፖርት በማድመጥ በአካል ወርዶ የተከናወኑትን ስራዎች ላይ የመስክ ምልከታ አካሂዷል። በጉብኝታቸው በኢንዱስትሪ መንደር የተጠናቀቁ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ፣ የመሬት…

            Read More

              እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!

              አስቸጋሪው የክረምት ወቅት ወጥቶ፣ የጠራውና አስደሳቹ የመጸው ወቅት በሚጀምርበት ወቅት ላይ እንገኛለን። የሞላው ወንዝ ይጎድላል፤ ፈታኙ ጭቃ ይደርቃል፤ ጥሻው ይገለጣል፤ ጨለማውም ይበራል፤ ብርዱ ይቀልላል፤ ሜዳና ተራራው በአበባ ያጌጣል። በዚህ ወቅት ነው ተሠውሮ የኖረው መስቀል የተገኘበትን በዓል የምናከብረው። ኢትዮጵያውያን የሚያስተሣሥረን ገመድ ሊበጠስ የማይችል ጠንካራ መሆኑን ከሚያሳዩን ወቅቶች አንዱ ወርሃ መስከረም ነው። አብዛኞቹ የሀገራችን ብሔረሰቦች የዘመን መለወጫ…

              Read More

              በአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ሶስተኛ ጨዋታውን በአሁን ሰአት ከስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 21 ኛው ደቂቃ ላይ የድሬዳዋ ከነማው ተጫዋች ቻርለስ ሙሲጌ ባስቆጠራት ጎል ስሑል ሽረን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት እየመራ ይገኛል ።

              በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ

              Read More