ፀጋን ወደ ሀብት፣ ታሪክን ወደ ብልፅግና – የኢትዮጵያ መነሣት መታያዎች!
ኢትዮጵያ ዛሬ የውበት ብቻ ሳይሆን የሥራ፣ የተስፋ ብቻ ሳይሆን የተጨባጭ ውጤት ምድር እየሆነች ነው። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሀሳብ ዘር እስከ ውጤት በሚመነዘር የቃል ጉልበት የተጀመሩት የ“ገበታ ” ፕሮጀክቶች፣ ሀገራችን ለዘመናት የኖረባትን “የቀለም የዕይታ፣ የመግለጥ ድህነት” ሰብረው፣ ድብቅ ፀጋዎቻችንን ለዓለም ገበያ እያወጡ ይገኛሉ። ከ“ገበታ ለሀገር” እስከ “ገበታ ለትውልድ”፦ የጉዞው ስኬት የመጀመሪያው ምዕራፍ በነበረው “ገበታ…


