ወጣቱ ራሱን በመረጃ በማብቃት በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩሉን አይነተኛ ሚና ሊጫወት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

“በቴክኖሎጂ አጠቃቀም የበቃ ዲጂታል ድሬዳዋን እውን የሚያደርግ ወጣት እንፍጠር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ወጣት ክንፍ ፅህፈት ቤት በአስተዳደሩ ለሚገኙ ወጣት ክንፍ አመራሮች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አካሄደ፡፡ ወጣቱ መንግስት የሚያከናውናቸውን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ዴፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎችን በንቃት በመከታተል ራሱን በመረጃ በማብቃት በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩሉን አይነተኛ ሚና ሊጫወት እንደሚገባ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ…

Read More

    የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከታላቁ የኅዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ የተናገሩትን ጠብ – አጫሪ ንግግር በተመለከተ፣ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያወጣው የአቋም መግለጫ ሙሉ መልእክት እንደሚከተለው ቀርቧል::

    ታላቁ የኀዳሴ ግድባችን፤ የሉዓላዊነታችን እና የብልጽግናችን ማኀተም” እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ እና አሜሪካ (USA) አንድ ክፍለ-ዘመንን የተሻገረ እና በጠንካራ መሠረት የተገነባ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሁለት ሉዓላዊ ሀገራት ናቸው፡፡ ግንኙነታቸው በመንግስታት ደረጃ ብቻ የተገደበ ሳይሆን በሕዝብ ለሕዝብ ጭምር የተደገፈ ከመሆኑም ባሻገር፤ በትምህርት፣ በጤና፣ በምጣኔ-ሀብት እና በሌሎችም በርካታ የትብብር መስኮች አብረው እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ለሁለቱ…

    Read More

      በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2 ተኛውን የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ የውሀ ሙሌትን አስመልክቶ ሀገራዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው ።

      በዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት አዘጋጅነት በዛሬው እለት በድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ ” ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አካባቢያዊ ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ጂኦ ፓለቲካዊ ተፅዕኖዎች ” በሚል ርዕስ ሀገራዊ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው ። በዚሁም ኮንፍረንስ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህን ጨምሮ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ኡባህ አደም ፣…

      Read More

      በድሬዳዋ ከተማ“ አብሮነት ለበጎነት “ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ማእድ አጋራ

      #DGC መጋቢት 16/2017 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ አርአያነቱን ሌሎች የፋይናንስ ተቋማትም ሊከተሉት እንደሚገባቸው ገልጸዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት እና ስኬት እያበረከተ ካለው አስተዋጾና አገልግሎት ባሻገር ከሚያገኘው ትርፍ ላይ እና ሰራተኞቹን በማስተባበር ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ተግባራት መካከከል ይህ በድሬዳዋ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች “አብሮነት ለበጎነት…

      Read More

        የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በመንግስት ኮሙዪኒኬሽን ዘርፍ የቀጣይ 10 እና 5 አመታት መሪ እቅድ ላይ ከዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄዷል።

        በውይይቱ የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት በቀጣይ ቢሮው ከቀበሌዋችና ከሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር በቅንጅት አብሮ የመስራቱን አጠናክሮ ከመቀጠል አንፃር፣ ባለፉት አመታት በዘርፉ የታዪ ችግሮችን ከመቅረፍ ፣የሴክተርና የቀበሌ የሰው ኃይል ማሟላትና የሚዲያና የኮሙዪኒኬሽን ዘርፍ መደበላለቅ ቢጠራ እንዲሁም የመልዕክተ ድሬ ጋዜጣ የቋንቋ ብዛህነት በኮሙዪኒኬሽን ዘርፍ ሊሻሻሉ ይገባል ሲሉ አንስተዋል። በተነሱት ሀሳቦች ላይ ምላሽ የሰጡት በአስተዳደሩ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ…

        Read More

          Jiraatota Dirree Dhawaa ergaa Baga Gammadnee baga gammadanii dabarsan

          Ganama kana  Mudde 10 bara 2012 ALH sa’aatii 12:21 irratti Biyyi teenya Itiyoophiyaan yeroo jalaqabaaf gara hawaatti Saatalaayitii milkaa’inaan furgugaafteen Jiraatota Magaalaa Dirree Dhawaa ergaa Baga Gammadnee baga gammadanii dabarsaniiru.   Jiraatota Magaalaa Dirree Dhawaa kanneen Saatalaayitii Biyyi teenya Itiyoophiyaan ganama kana furgugaafte ilaalchisuun Namoota waan itti dhaga’ame gaafanne keessaa Obbo Yaasiin Aliyyii , Obbo…

          Read More

          Hojii tola ooltummaatiin yeroo Gannaa kan walgargaarsaa fi deggersaaf hunduu Akka qabu ibsame.

          Hojjatoonnii fi Gaggeessonni Waajjira Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Mooraa Mana Amala Sirreessaa Federaalaa kan Dirree Dhawaatti Tajaajila Tola ooltummaa ji’oota Ganna bara 2017 sababeefachuun Hojiiwan gara garaa Raawataniiru. Hojiiwan raawatan keessaa hojiin biqiltuu dhaabuu, Arjooma Dhiigaa fi hojii Kunuunsaa fi Qulqullina Sirreefamtoota dubartootaa dabalatee deeggarsa taasise. Sagantaa kana irratti argamuun Haasaa kan taasisan Waajjira Paartii…

          Read More

            Lakkaawwii Ummataa Fi Manneenii 4ffaaf milkaa’inaan geggeessuuf mari’atame

            Koreen Itti-Aanaa Kantiibaa Bulchiinsaa Obbo Abdallaa Ahmadiin duurfame Lakkaawwii Ummataa Fi Manneenii 4ffaaf akka Bulchiinsa Dirree Dhawaatti milkaa’inaan raawachuuf haala dandeesisuu fi akka bulchiinsaatti sochii hanga ammaatti taasifame irratti mariin taasifameera. Marii kana irratti Koomiishiniin Lakkoofsa Ummataa fi Manneenii kan Bulchiinsa Dirree Dhawaatiifi koreewwan adda  addaan marii kana irratti hirmaatanii hojiiwan hanga ammaatti Lakkaawwii Ummataa…

            Read More

              በድሬዳዋ በዘጠኙም ቀበሌዎች የፅዳት የንቅናቄ ዘመቻ የካቲት 06/2013 ይጀመራል፡፡

              በአሰተዳደሩ ዘጠኙም ቀበሌዎች መንደሮችን በመስፈርት በመምረጥ ሞዴል መንደሮችን ለመፍጠር እንዲሁም በተመሳሳይ ለንቅናቄና ለዘመቻ ፅዳት በመስፈርት ለይቶ በመምረጥ የፅዳት ስራዎችን ለማከናወን ከተማ አቀፍ የፅዳት ህዝብ ንቅናቄ በመጪው ቅዳሜ እንደሚጀመር የአስተዳደሩ ፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ጣሂር ሮብሌ አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በየቀበሌው ክፍት ቦታዎችን በመለየትና የቆሸሹ አካባቢዎችን በማፅዳት የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን ጎን ለጎን ለማከናወን የተጀመሩ ስራዎችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ…

              Read More