Biiroon Eegumsa Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Daa’imman dhibee irraa eeguuf hojjachaa jiraachuu beeksise.

Duulli dhaadannoo “Daa’imni kamiyyuu osoo hin talaalamne hafuu hin qabu” jedhuun gaggeeffamaa jiru kun, daa’imman dhibee hamaa kana irraa eeguuf tarkaanfii murteessaa ta’uu ibsameera. Talaalliin pooliyoo bara darbe ji’a caamsaa fi waxabajjii marsaa lamaafan kan kenname yoo ta’u, talaalliin marsaa sadaffaa bara kanaa fulbaana 30 hanga onkololeessa 3, 2018tti, guyyoota afur walitti aansuun kan gaggeeffamu…

Read More

    በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ምሁራን የሚሳተፉበት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው::

    በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ምሁራን ሚና በሚል ርእስ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክሎኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። መድረኩ ያዘጋጀው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ከአዳማ ሳይንስ እና ቴክሎኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ነው። በውይይቱ ላይ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር…

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 3ተኛ አመት 7ተኛ መደበኛ ጉባኤ በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

    በዚሁ መደበኛ ጉባኤ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 3ተኛ አመት 7ተኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳዎች ማፅደቅ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 2ተኛ አመት 6 ተኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ላይ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራ ዘመን 2ተኛ አመት 2ተኛ አስቸኳይ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ በምክር ቤቱ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣…

    Read More

    የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2019 በጀትን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ::

    የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን (2019-2023) የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካል ማዕቀፍ ላይ ነው፡፡ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተግባራዊ ከተደረገ ወዲህ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ካሉበት ተግዳሮቶች እየተላቀቀና የኢኮኖሚው መሰረቶችም እየተጠናከሩ መጥተዋል፡፡ ማዕቀፉ በኢኮኖሚ ሪፎርሙ የተገኙ አበረታች ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዲያስችልና…

    Read More

    የረመዳን ፆም ወርን ምክንያት በማድረግ 300 ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ተደረገ

    ኑሮውን በአሜሪካ ሀገር ያደረገውና በተለያዩ ጊዜያቶች አቅመ ደካማ ለሆኑ ወገኖች ድጋፍ በማድረግ የሚታወቀው ዘኪ መሀመድ የረመዳን ፆም ወርን ምክንያት በማድረግ 300 ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች ከ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተለያዩ የምግብ ፍጆታዎችን በዛሬው እለት ድጋፍ ማድረግ ችሏል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ዘኪ መሀመድ…

    Read More

    የመደመር አንቀፅ

    በዚህ ዘመን የፋብሪካዎችንና የማምረት ሂደትን ቀጣይነት ከማረጋገጥ አኳያ፤ ታዳሽ ኃይል መጠቀም፣ ብክነትን መቀነስ፣ አስተማማኝ የግብአት ምንጭ መያዝ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ይሠራል። እንዲሁም በአረንጓዴ አመራረት (Green Manufacturing) ስልት ምርቶች አገልግሎታቸውን ሲጨርሱ በቀላሉ የሚበተኑ፣ ታድሰው እንደገና ጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ፣ አለያም በቀላሉ ለሌላ ምርት ግብዓት የሚሆኑ ተደርገው እየተመረቱ ይገኛሉ።

    Read More

      Karoora Roga Komunikeeshinii waggoota 10 irratti mari’atame.

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti roga Komunikeeshiniin waggoottan 5 jalqabaa waggoota 5 kan itti aanu walumaa galatti waggoota 10 dhufutti Biiroon Dhimma Komunikeeshinii hojiiwan raawachuuf karoorfate irratti qaamolee ga’ee irratti mariisiseera. Marii kana irratti qaamoleen Komunikeeshinii Araddoota Magaalaa fi kan Sektaroota Bulchiinsaa hirmaataniiru.

      Read More

      “ዲጂታል ኢኮኖሚን መገንባት ምርጫ ሳይሆን ብልጫ ነው!” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

      ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሁለተኛውን የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ምክክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ አስመልክቶ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን በውጤታማነት መተግበራችን፣ ለዜጎች ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎቶችን ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር፣ የዕለት ከዕለት የኑሮ እንቅስቃሴን እያቀለለ ይገኛል” ብለዋል። በተጨማሪም የኤሌክትሮኒክ እና የዲጂታል ግብይት ሥርዓትን ተመራጭ የክፍያ…

      Read More