Ismamuulka Diri dhabe ayaa waxaa maanta laga daah fuuray munasabada wareeji 4aad ee barnamijka cagariinta deeganka ee hawlaha mutadawacnimada xagaaga.

    barnamijkan ayaa halkudhig loga dhigay ”jiilka danbe ayaan raad fican uga tagaynaa” waxana munasabadan ka soo qayb galay duqa ismamulka dir dhabe mudane khadir jowhar,masuliiyinta sare ee xisbiga barwaqo ee dalka,masuliyiinta sare ee ismaamulka,culumawu diinka , aabayasha dhaqanka ,ogaasyada ,abba gadayasha iyo marti sharaf kala duwan. kasoo qayb galayasha munaasibadani ayaa si wada jir ah…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኘውን የጎሮ ችግኝ ጣቢያ ማእከልን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ጎበኙ ።

      በ 4 ተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር 2 ሚሊዮን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ-ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን እነሆ አሁን ላይ በከተማዋ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ላይም የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር እየተካሄዱ ይገኛሉ ። እነዚህም ችግኞች በአስተዳደሩ ላይ በሚገኙ የችግኝ ጣቢያ ማእከሎች ላይ የሚፈሉ ሲሆን በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ካሉ የችግኝ ጣቢያ ማእከሎች ውስጥ የጎሮ…

      Read More

        በነገው እለት (ሐምሌ 22ቀን 2014) በድሬደዋ አስተዳደር አዲሱ ምድር ባቡር ጣቢያ “አሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል ከፍተኛ የፌዴራል እና የክልል አመራሮች የሚሣተፉበት የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም ለማካሄድ አስፈላጊውን ቅድመ-ዝግጅት ያጠናቀቀ መሆኑን የድሬደዋ አስተዳደር የአረንጓዴ አሻራ ቴክኒክ ኮሚቴ ገልፅዋል።

        በመሆኑም ተጋባዥ እንግዶች፣ መላው የድሬደዋ አመራሮችና ነዋሪዎች በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት አሻራዎን እንድያስርፉ ጥሪ ያስተላልፋል።

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር የ2015 በጀት ዓመት 5 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ

          የድሬደዋ አስተዳደር ምክር-ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት ባካሄደው 3ኛ መደበኛ ጉባኤ የአስተዳደሩ የ2015 በጀት አመት የካፒታል ፕሮጀክቶች ረቂቅ በጀትና የመደበኛ በጀት በተከበሩ አቶ ሱልጣን አሊይ ለድሬደዋ አስተዳደር ምክር-ቤት ቀርቦ በምክር-ቤቱ የበጀት ኢኮኖሚ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ በሆኑት በተከበሩ ወ/ሮ አይናለም ተዘራ ምክረ ሀሳብ ከቀረበበት በኋላ በምክር-ቤቱ አባላት ሰፊ ውይይት ተደርጎበት ለተነሱት አስተያየትና…

          Read More

            በድሬዳዋ በኢንደስትሪ ዘርፍ 2 ትለላልቅ ሼዶችን ከ 151 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ተገንብተው ተጠናቀዋል አስፈላጊው ግብአት ተሟልቶላቸው ለኢንደስትሪያሊስቶችን እንዲተላለፉ ተደርጎዋል ፡፡ የእነዚህ ግንባታዎች መጠናቀቅ የፌድራል መንግስት ከገነባው የኢንደስትሪ ፓርክ ሊተሳሰሩ እና የስራ እድል በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ሚና ያላቸው ሼዶችና በሴቶችና ህጻናት ዘርፍ የህጻናት ጊዚያዊ ማቆያና ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ማገገሚያ ማእከል ከ 38 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶችም በዛሬው እለት ተመርቋል

            Read More

              Bulchinsa Dirree Dhawaatti piroojektoonni 31 Birrii bil1.22 oliin hojjetaman xumuramanii eebbifaa jiru.

              Hogganaa Walta’insa Diinagdeefi Maallaqaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Sulxaan Aliyyii piroojektoonni hawaasa bulchinsaa Kuma 200 ol’ tajaajilamoo taasisan kanneen xumuramanii tajaajila kennuuf qophaa’oo ta’an 31 ta’an har’arraa jalqabee guyyoota sadan itti aanan keessatti kan eebbifaman ta’uu ibsaniiru. eebbifaman Piroojektoota kanneen keessaa 10 araddaalee baadiyyaa keessatti kan ijaaraman yommuu ta’an, 21 kan ta’animmoo araddaalee Magaalaa keessatti…

              Read More