Headlines

    The Construction, Housing and Municipal Standing Committee has intensified its performance appraisal

    The Construction Housing and Municipal Standing Committee reviewed the Roads Authority’s half-year performance, sixty day plan implementation and field performance in both urban and rural areas. The Standing Committee assessed the implementation of the Authority’s 60-day plan as well as the planned construction of 500 meters of urban asphalt in connection with the Nationalities and…

    Read More

    Guyyaan Dargaggoota Addunyaa 26ffaan Dirree Dhawaatti kabajame.

    Waggaa waggaan Kan kabajamu Guyyaa Dargaggoota Addunyaa kabajamu sababeeffachuun, Komishiniin Dargaggootaa fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaa, Waldaa Dargaggoota Qabeenyaa waliin tahuun, qaamoota hawaasaa deeggarsa barbaadaniif deeggarsa taasisee jira. Guyyaan Dargaggoota Addunyaa marsaa 26ffaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa sagantaa garaagaraatiin kabajamee jira. Sagantaa kanarratti argamuun haasawa kan taasisan itti gaafatamaan Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Dirree Dhawaa Obbo…

    Read More

    ወጣቶች ሁሌም በበጎ ፍቃድ ስራዎች በመሰማራት አካባቢያቸውን የመንከባከብና ማህበረሰባቸውን የመጥቀም ስራ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

    የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የወጣቶች ክንፍ የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻና የችግኝ እንክብካቤ አከናውነዋል። በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ከወጣቶች ጋር በመተባበር የፅዳት ዘመቻ መከናወኑን እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል። በተለይም ወጣቶች ሁሌም በበጎ…

    Read More

    #Warka / 29 Qof Ayaa bakhtiya Naacib ku helay dukaamo Ganacsi oo uu dhisay Xafiiska Ganacsiga, Warshadaha iyo Maalgashiga Ee ismaamulka Diridhabe Oo Ku Yala Xafada jarbaa.

    #DGC 1/2017 Xaflada bakhtiyaa nasiibka ah ee xarunta wax iibsiga ee uu dhisay xafiiska ganacsiga, warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka Diridhabe ayaa maanta lagu qabtay isla xaruntaasi. Waxana madasha goob joog ka aha oo ka hadlay Mudane Cabdi Mukhtaar oo ah ku xigeenka xafiiska ganacsiga, warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka Diridhabe ayaa sheegay in si…

    Read More

    Ministeerri Nageenyaa Inistituushinii Dhaabilee Barnoota Ol’aanoo Kutaa baha biyyaa waliin ta’uun “IjaarsibNageenyaa Walitti hidhamiinsi Nageenyaa Misooma waaraaf ” mata-duree jedhuun Waltajjiin Marii gaggeeffamaati jira.

    Waltajjii Marii kana irratti Itti-Aanaa Kantiibaa fi Hooganaan Biiroo Daldala Indastirii fi Invastimantii Obbo Harbii Buuh, Sadarkaa Itti-Aanaa Kantiibaatti Hooganaan Waajjira Paartii Badhaadhina damee Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Ibraahim Yuusuf fi Pireezidaantiin Yuunivarsiitii Dirree Dhawaa Dr. Ubaah Adam dabalatee Abbootiin Amantaa fi Manguddoonni biyyaa kurfii kana irratti hirmaachaati jiru. Abdii Adamiin Masrax ay si wada…

    Read More

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው “ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በብሔራዊ ቤተመንግሥት በነበረን የሁለትዮሽ ውይይት ሰፋ ያለ መጠነርዕይ ባላቸው የሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል” ብለዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ እና የፈረንሳይ መንግሥት በብሔራዊ ቤተመንግስት እና በመካሄድ ላይ ባለው የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እድሳት…

    Read More

    “የአሁኑ ትውልድ በውይይት ሀገርን መሥራት፣ መገንባት አለበት” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

    “ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሠርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መሥራት፣ መገንባት አለበት” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አካታች ሀገራዊ ምክክርን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ፣ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን መለየቱን እና የተሻለ ሥራም ሲያከናውን መቆየቱን ጠቁመዋል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሐሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል ብለዋል። እስካሁን ባለው ሂደትም ኢትዮጵያዊያን…

    Read More

      በአስተዳደሩ ለወጣቱ የስራ እድል ፈጠራ ታሳቢ ተደርገው በከፍተኛ ወጭ እየተገነቡ ያሉ የመስሪያና መሸጫ ሼዶች ፈጥነው ወደስራ እንዲገቡ ሊሰራ እንደሚገባ የአስተዳደሩ ምክር ቤት የበጀትና ኢኮኖሚ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡

      ቋሚ ኮሚቴው የ1ኛ ሩብ አመት የመስክ ምልከታውን እያካሄደ ይገኛል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው አባላት የመስክ ምልከታቸውን የጀመሩት በኢንዱስትሪ መንደር በአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ኮርፖሬሽን ባለቤትነት የወጣቱን የስራ እጦት እንደሚያቃልል ታምኖበት በመገንባት ላይ የሚገኘውን የብረታ ብረትና እንጨት ማምረቻ ወርክሾፕ የግንባታ ሂደት በመመልከት ነበር ፡፡ በወቅቱም በቁጥር ስድስት የሆኑት ወርክሾፖች በ29 ሚሊየን ብር ወጪ በመገንባት ላይ እንደሚገኙና ተጠናቀው…

      Read More

      “የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በ3ኛ ዙር ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

      “የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁለት ዙር የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መጠናቀቁን ተከትሎ በ3ኛ ዙር ከህዳር 26-27/2018 ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የሁሉም የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቋል። በሁለቱ ቀናት ቆይታ “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች…

      Read More