የኢትዮጵያ ማንሠራራት ጅማሮ፤
የደም ጠብታ የላብ ጠብታ የዕንባ ጠብታ የውኃ ጠብታ ድምር ውጤት መሆኑን፣ ይህ ግድብ ህያው ምልክት ሆኖ ለትውልድ ሲመሰክር ይኖራል።ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ(ዶ/ር )
የደም ጠብታ የላብ ጠብታ የዕንባ ጠብታ የውኃ ጠብታ ድምር ውጤት መሆኑን፣ ይህ ግድብ ህያው ምልክት ሆኖ ለትውልድ ሲመሰክር ይኖራል።ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ(ዶ/ር )
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ማጠቃለያ ሪፖርት እና የ2018 በጀት አመት እቅድ ዝግጅትን አስመልክቶ ከፈፃሚዎች ጋር እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደርና የቅሬታ አፈታት ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰዓዳ አዋሌ በ2017 ዓ.ም የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የተገልጋዮችን…
Jiilli Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaariin duurfamu kan Gaggeesota Ol’aanoo Bulchiinsaa hammate Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira. .Abdii Adamiin Suuraa Aganyahu Shawaaraggaa Barnaamijka isku dhafka ah ee horumarinta biyaha jiilaalka ee sanadka 2017T.I Dharableye /tir 18 /2017T.I ayaa si habsami leh uga socda kilastarka biyo cawaale ee ka tirsan deegaanka Kahalo oo…
በድሬዳዋ አስተዳደር “የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ 10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቅቋል። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶም ሀሳባቸውን ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ያካፈሉ ሰልጣኝ አመራሮች በተጨባጭ ሀገራችንን ለማሳደግና የብልፅግና ጉዟችንን ለማሳካት ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላው በመግለፅ በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችንንም አጠናክረን ለማስቀጠል…
ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። መንግሥት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል የተኪ ምርት ስትራቴጂን በመቅረጽ ወደ ሥራ በመግባቱ ከፍተኛ ውጤቶች ተመዝገበዋል ብሏል አገልግሎቱ በመግለጫው። ስትራቴጂው የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር፣ የወጪ-ገቢ ምርት እንዲመጣጠን እና ሀገራዊ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛልም ነው ያለው።…
በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት በክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል። ልዑኩ ከድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን እንዲሁም ከድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ከክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ ጋር በጋራ በመሆን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን፣ ደረቅ ወደብን፣ በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ…
በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 4 እና 5 እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች ለበርካታ ወጣቶች የስራ እድልን ፈጥረዋል። በዚህም በወረዳዎቹ እየተሰሩ በሚገኙ የኮሪደር ልማት የስራዎች የስራ እድል ተፈጥሮላቸው ሲሰሩ ያነጋገርናቸው ወጣቶች የኮሪደር ልማቱ በሰፊው የስራ እድልን እንደፈጠረላቸው ገልፀዋል። ስራውን በጥራትና በፍጥነት በተያዘለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅም በርብርብና በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝም ወጣቶቹ አመላክተዋል። የኮሪደር ልማት ስራው ከጊዜ ጋር ሊሄዱ…
በድሬዳዋ አስተዳደር አራቱንም ክላስተሮች ባሳተፈው እና 16 ቀበሌዎች የተሳተፉበት ስልጠና ተካሄደ፡፡160 ሞዴል ሴቶችን በስርዓተ ምግብ ዙሪያ ላለፉት አራት ቀናት ግንዘቤ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ የምግብ እና ስራዓተ ምግብ ስልጠናው ለሞዴል እማወራዎች የተሰጠው በስራዓተ ምግብ ረገድ የሚስተዋለውን ሰፊ ችግር ባገናዘበ መልኩ ነበር፡፡የህፃናት በምግብ እጥረት መጎዳት፣በተመጣጠነ ምግብ አጠቃቀም ስርዓተ አለማወቅ ልዩ ልዩ በሽታዎች መከሰት፣በእናቶች እና መላው ሴቶች ላይ የሚከሰቱ…