አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ያከናወናቸውን አበረታች ስራዎች በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ማጠቃለያ ሪፖርት እና የ2018 በጀት አመት እቅድ ዝግጅትን አስመልክቶ ከፈፃሚዎች ጋር እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደርና የቅሬታ አፈታት ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰዓዳ አዋሌ በ2017 ዓ.ም የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የተገልጋዮችን…

Read More

Qabeenyi Biyyee keenya Badhaadhina keenyaaf mata-duree jedhuun Hojiin Eegumsa Qabeenya Uumamaa Kan Ji’oota bonaa jalqabsiisuu Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira.

Jiilli Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaariin duurfamu kan Gaggeesota Ol’aanoo Bulchiinsaa hammate Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira. .Abdii Adamiin Suuraa Aganyahu Shawaaraggaa Barnaamijka isku dhafka ah ee horumarinta biyaha jiilaalka ee sanadka 2017T.I Dharableye /tir 18 /2017T.I ayaa si habsami leh uga socda kilastarka biyo cawaale ee ka tirsan deegaanka Kahalo oo…

Read More

#ዜና | ” ከስልጠናው ያገኘውን እውቀት ወደ መሬት በማውረድ ማህበረሰባችንን እና ሀገራችንን በይበልጥ ከፍ ባለ ደረጃ በማገልገል የብልፅግና ጉዞአችንን አናፋጥናለን ” የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአቅም ግንባታ ሰልጣኝ አመራሮች።

በድሬዳዋ አስተዳደር “የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ 10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቅቋል። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶም ሀሳባቸውን ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ያካፈሉ ሰልጣኝ አመራሮች በተጨባጭ ሀገራችንን ለማሳደግና የብልፅግና ጉዟችንን ለማሳካት ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላው በመግለፅ በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችንንም አጠናክረን ለማስቀጠል…

Read More

ባለፉት 3 ወራት ብቻ በተመረቱ ተኪ ምርቶች ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማዳን ተችሏል – የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። መንግሥት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል የተኪ ምርት ስትራቴጂን በመቅረጽ ወደ ሥራ በመግባቱ ከፍተኛ ውጤቶች ተመዝገበዋል ብሏል አገልግሎቱ በመግለጫው። ስትራቴጂው የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር፣ የወጪ-ገቢ ምርት እንዲመጣጠን እና ሀገራዊ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛልም ነው ያለው።…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በማህበረሰቡ እና በአመራሩ ቅንጅታዊ አሰራር መዳበር ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸው ተገለፀ

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት በክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል። ልዑኩ ከድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን እንዲሁም ከድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ከክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ ጋር በጋራ በመሆን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን፣ ደረቅ ወደብን፣ በኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች የከተማውን ገጽታ ማራኪ ከማድረግ ባሻገር ለወጣቱ ሰፊ የስራ እድል የፈጠሩ መሆናቸው ተገለፀ።

በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 4 እና 5 እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች ለበርካታ ወጣቶች የስራ እድልን ፈጥረዋል። በዚህም በወረዳዎቹ እየተሰሩ በሚገኙ የኮሪደር ልማት የስራዎች የስራ እድል ተፈጥሮላቸው ሲሰሩ ያነጋገርናቸው ወጣቶች የኮሪደር ልማቱ በሰፊው የስራ እድልን እንደፈጠረላቸው ገልፀዋል። ስራውን በጥራትና በፍጥነት በተያዘለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅም በርብርብና በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝም ወጣቶቹ አመላክተዋል። የኮሪደር ልማት ስራው ከጊዜ ጋር ሊሄዱ…

Read More

    የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የሴቶችና ህፃናት ክፍል በምግብ እና ስራዓተ ምግብ ሰርቶ ማሳያ የሰጠው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

    በድሬዳዋ አስተዳደር አራቱንም ክላስተሮች ባሳተፈው እና 16 ቀበሌዎች የተሳተፉበት ስልጠና ተካሄደ፡፡160 ሞዴል ሴቶችን በስርዓተ ምግብ ዙሪያ ላለፉት አራት ቀናት ግንዘቤ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ የምግብ እና ስራዓተ ምግብ ስልጠናው ለሞዴል እማወራዎች የተሰጠው በስራዓተ ምግብ ረገድ የሚስተዋለውን ሰፊ ችግር ባገናዘበ መልኩ ነበር፡፡የህፃናት በምግብ እጥረት መጎዳት፣በተመጣጠነ ምግብ አጠቃቀም ስርዓተ አለማወቅ ልዩ ልዩ በሽታዎች መከሰት፣በእናቶች እና መላው ሴቶች ላይ የሚከሰቱ…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የምትታወቅበት የተለያዩ እምነት ተከታዮች በአላትን በጋራና በአንድነት የማክበር ባህል በጥምቀት በአል ላምይ በለገሀሬ ቀበሌ የቅዱስ ጊዮርጊስና የቅዱስ ኡራኤል ታቦት በሚያልፍበት ወቅት የእስልምና እምነት ተከታዮች ለክርስትና እምነት ተከታዮች የታሸጉ ውሀዎችን ከማቀበል ባለፈ የማስተባበር ስራዎችንም በመስራት ላይ ይገኛሉ ።

      Read More