የአስተዳደሩ አስፈፃሚ አካላት የመንግስት ንብረት አያያዝና አጠቃቀም ላይ ይበልጥ መሻሻል እንዳለበት ተገለፀ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር የተቋማት ንብረት አያያዝ ዙሪያ የመስክ ጉብኝት ያካሄደው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግከሎት ጽ/ቤት በቢሮ ኃላፊ በተመራ ልዑካን ቡድን የድሬደዋ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ምልከታውን ባካሄደበት ወቅት አገልግሎት የማይሰጡና ለአስተዳደሩ ገቢ ማስገንኘት ያለባቸው ንብረቶች ቀላልና ከባድ ክብደት ያላቸው የብረታ ብረት ቁሳቁሶች፣ ለኮሌጁ ቅጥር ጊቢ ንጣፍ ቀርበው የተከማቹ የንጣፍ ሸክላዎች እና በአያያዝ ክፍተት…

    Read More

    Waxaa Magalaada Diridhabe Laa dah Furaay Barnaamijka Mashruuca Shaqada iyo badbaadada Magaalooyinka Ee 2017.

    Waxana ugu horaynti dah furka barnamijka ka hadlay Madaxa xafiiska maareeyaha magaalada Diridhabe Mudane Eng Jamaal Ibraahin, oo sheegay in mashruucani uu qayb ka yahay sidii magaalada Diridhabe ee astaanta u ah bariga dalkeena ay uga dhabayn lahayd hal-abuur iyo wax-soosaar. Dhinaca kale Agaasimaha waxada Sugnanta Cunada Magalada ee Xafiska Mareyaha ismamulka diridhabe Mudabe C/salaan…

    Read More

    የ2018 ዓ/ም የጥምቀት በአል ፍጹም ሰላማዊ ከመሆኑም ባሻገር በከተማችን ድሬዳዋ ይበልጥ መተሳሰብ እና ፍቅር ጎልቶ የታየበት ነው :-ክቡር ኮሚሽነር አለሙ መግራ

    በአማረ ሃይማኖታዊ ስርዓት የተከበረው የጥምቀት በአል ያለ አንዳች የጸጥታ ችግር ፍጹም ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እና ያለምንም የትራፊክ አደጋ ተከብሮ እንዲያልፍ በማድረግ ረገድ የድሬዳዋ ፖሊስ ሌሎች የፀጥታ አካላት እና አጋዥ የማህበረሰብ ክፍሎች ላደረጉት የላቀ አስተዋጾኦ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ክቡር ኮሚሽነር አለሙ መግራ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ከበአሉ አስቀድሞ እቅድ በማውጣትና የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን በማወያየት…

    Read More

    Waxaa garoonka caalamiga ah Ee Ditidhabe Sii diraan logu qabtay munaasabad lagu maamuusayay aqoonsiga “Xeerka Ciise” Ay UNESCO U Aqoonsatay hiddaha aan la taaban karin.

    Beesha Ciisaha ee Soomaaliyeed ayaa qarnigii 16-aad buurta sitti, waxaa ayna iskuu yimadeen kuna aas aaseen heerka manta duunidu u aqonsatay heer dhaxal gaal ah oo isku xira, isla markaana u sahlaya in ay ku noolaadaan nidaam iyo is-ixtiraam iyo sidoo kale in ay ku wada noolaadaan. Xeer dhaqameed aan qornayn oo u oggolaanaya dhammaan…

    Read More

      መከላከያ ሚኒስቴር የፕሮፌሽናል ሰራዊት ግንባታ ሂደቱን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ::

      ሐምሌ 17/2013 (ዋልታ) – የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የፕሮፌሽናል ሰራዊት ግንባታ ሂደቱን አጠናክሮ መቀጠሉን የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌ/ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ገለፁ፡፡ የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሰረታዊ ውትድርና ሙያ ያሰለጠናቸውን 2ኛ ዙር ምልምል ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የእለቱ የክብር እንግዳና የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌ/ጄነራል አስራት ዴኔሮ ፣…

      Read More

      በአፈር እና ውሀ ጥበቃ የተሰሩ ስራዎች ተጎበኙ

      የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የገጠር ልማት ሴፍቲኔት በአምስት ምእራፍ የተሰሩ ስራዎች ዙሪያ የሚመክር ውይይት እንዲሁም የልምድ ልውውጥ በዛሬው እለት መጀመሩ ይታወሳል ። በጠዋቱ መርሀ-ግብርም በአምስት ምእራፍ የተሰሩ ስራዎች የቀረቡ ሲሆን በመቀጥልም የጉብኝት መርሀ-ግብር ተካሂዷል ። ጉብኝቱም በልማታዊ ሴፍቲኔት በአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራ የተሰሩ ስራዎችን በዋሂል ክላስተር ሁሉልሞጆ ገጠር ቀበሌ እንዲሁም በአሰሊሶ…

      Read More

      ​የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል።

      ከንቲባው ድምፃቸውን የሰጡት በአስተዳደሩ ወረዳ 04 በሚገኘው ምርጫ ጣቢያ አንድ ነው። ​ከንቲባ ከድር ጁሃር ድምፅ በሰጡበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዜጎች በሕገ-መንግስቱ የተሰጣቸውን የመምረጥ መብት በአግባቡና በሃላፊነት ስሜት ሊጠቀሙበት እንደሚገባ አሳስበዋል። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በአገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት መደረጉን የገለጹት ከንቲባው፤ መላው ኢትዮጵያውያን የሚፈልጉትን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥና የአገሪቱን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ…

      Read More

      ሰው ተኮር በሆኑ ተግባራት አቅመ ደካማ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን የማገዝ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

      የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የክረምት በጎ-ፈቃድ አገልግሎት አካል በሆነው የአቅመ ደካሞች የቤት እድሳት በተለያዩ ወረዳዎች የአረጋውያን ቤቶችን እያስገነቡ ይገኛሉ በዛሬው ዕለትም በወረዳ አራት ሁለት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ግንባታ አስጀምረዋል። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሰው ተኮር ተግባራት አቅመ…

      Read More

        ህብረ-ብሄራዊ ወንድማማችነት እርስ በእርስ በመከባበር፣ በመቻልና በመቻቻል፣ የእርስ በእርስ ትብብርን እና ድርድርን ዋጋ በሚያረጋግጥ የዜጎች መስተጋብር ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ለህብረ-ብሄራዊ ወንድማማችነት መሰረቱ መከባበር፣ መደማመጥ እና መቻቻል ነው።

        አሁንም የውስጠ ፖለቲካችንን ተገዳዳሪ አቅም ከመከባበራችን እና ከመደማመጣችን አቅጣጫ መፈተሽ ይኖርብናል፡፡ በብልፅግና እሳቤዎች ህዝባችንን ስንመራ በእርግጥም ህብረ-ብሄራዊ ወንድማማችነትን ያስቀደመ አመራር ነው እያረጋገጥን ያለነው? ብለን ውስጠ ፖለቲካችንን መፈተሽ ይኖርብናል፡፡ የግል ተጠቃሚነትና ስልጣንን ሽፋን ያደረገ ስርቆትና የተደራጀ ዘረፋ ባልተቀረፈበት የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ምን አይነት ወንድማማችነት ነው የሚረጋገጠው? የሚለውን ጥያቄ መመለስ ያስፈልጋል፡፡ ለራስ ጥቅም ሲባል የሚሰዋ የብልፅግና እሴት…

        Read More