የኦሎምፒክ ሳምንት የጎዳና የሩጫ ውድድር
የኦሎምፒዝም የሰፖርት መረሆዎችን አላማ ታሳቢ በማድረግ የሚከበረው የኦሎምፒክ ሳምንት በከተማችን ድሬደዋ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተከበሯል፡፡ ከነዚህ መርሀ ግብሮች መካከል የ5 ክሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ሳምንቱን አድምቆታል፡፡ ለወደፊት እሮጣለሁ በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ይህ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ከህፃናት እስከ አዋቂዎች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካፈለ ነበር፡፡ የአለም የኦሎምፒክ ሳምንት በዚህ ደማቅ የሩጫ ውድድር…


