የኦሎምፒክ ሳምንት የጎዳና የሩጫ ውድድር

    የኦሎምፒዝም የሰፖርት መረሆዎችን አላማ ታሳቢ በማድረግ የሚከበረው የኦሎምፒክ ሳምንት በከተማችን ድሬደዋ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተከበሯል፡፡ ከነዚህ መርሀ ግብሮች መካከል የ5 ክሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ሳምንቱን አድምቆታል፡፡ ለወደፊት እሮጣለሁ በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ይህ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ከህፃናት እስከ አዋቂዎች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካፈለ ነበር፡፡   የአለም የኦሎምፒክ ሳምንት በዚህ ደማቅ የሩጫ ውድድር…

    Read More

      በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረገው ስምምነት ሀገራችን በአለም አቀፍ ደረጃ ከእንስሳት ሃብት ተጠቃሚ እንድትሆን እንደሚያስችልም ተገልፃል፡፡

      በኢትዮጲያና ጅቡቲ ድንበር አካባቢዎች የእንስሳት ጤናን በመጠበቅና አስተማማኝ የንግድ ስርዓትን በመዘርጋት የሀገሪቱን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ሁለቱ ሀገሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተፈራረሙ፡፡ ድንበር ተሻጋሪውን የእንስሳት ጤና እክብካቤና የጋራ ተጠቃሚነት ሰነድ የፈረሙት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ግብርና ሚኒስቴር አቶ ዑመር ሁሴንና የጅቡቲ እርሻ ሚኒስቴር አማካሪ ዶክተር ታባረክ መሐመድ ናቸው ፣ በዚሁ ጊዜም ሀገራችን ጤናማ የአንስሳት ሃብትን ለአለም ገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442 ኛው የረመዳን የፆም ወር በሰላምና በጤና አደረሳችሁ።

        ፆሙ የእዝነት:የአብሮነት : የተቸገሩትን የምንረዳበት እና የበረከት ፆም እንዲሆንላችሁ ከልብ እየተመኘን በዚህ የፆም ቀናት በሃገራችን ብሎም በከተማችን አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ የጥንቃቄ ምክሮችን ሳንዘናጋ እንተግብራቸው። ረመዳን ከሪም

        Read More

          በድሬ ጉዳይ ላይ ጠያቂ እና ሞጋቾች ልንሆን ይገባል

          በመንግስት እና በህዝብ መካከል ያለው የሠመረ መስተጋብር እንዲቀጥል ሁለቱም በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ የሚጠይቁ፣ የሚወያዩ እንዲሁም መፍትሄን በጋራ የሚያፈላልጉ መሆን አለባቸው፡፡ በተለይ ህዝብ የሉዓላዊ ስልጣን ሁሉ ባለቤት በመሆኑ መንግስትን የመከታተል፣ የመደገፍ እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ በአግባቡ የመጠየቅ መብትም ባለቤት ነው፡፡ ልማታዊ እና ዴሞክራሲያዊ የሆነ መንግስታዊ ሥርዓት ህዝቡ በሁሉም ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በንቃት የሚሳተፍ ብሎም ጠያቂ…

          Read More

          Waxaa laa sheegay in xoogga la saari doonoo horumarinta waddooyinka si loo sugo ammaanka waddooyinka

          Wakkalada maamulka wadooyinka ee is maamulka diridhaba ayaa hogaminta dagmooyinka magalada diridhaba u qabtay kulan logaga hadlayay hawlaha horumarka ee waddoyinka magalada. Waxaana uu horaynti madashasi ka hadlay mareeyaha wakkaladda mamulka waddoyinka ismamulka diridhaba,mudane Tedhiroos Fiqre,dros, oo sheegay in maamulku uu wado shaqooyinka balaadhinta jidadka magaalada iyo kuwa miyiga si loo horumariyo bulshada iyo dhaqaalaha….

          Read More

          ከፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል፦ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)::

          የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ እና ሌሎች የሀገሪቱ የስራ ሃላፊዎች ጋር በወደብ አጠቃቀም እንዲሁም በሌሎች የሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ተናገሩ። በጅቡቲ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት ሚኒስትሩ ከጅቡቲ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ የጉብኝቱ ዓላማ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ለማድረግ ነው። ኢትዮጵያና ጅቡቲ…

          Read More

          ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብርናን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ

          የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም በሁሉም መመዘኛዎች ከፍተኛ ለውጥ በፍጥነት ማስመዝገብ ችሏል። ለአብነትም ግብርና ብቻውን የ7 ነጥብ 3 በመቶ እድገት አስመዝግቧል። በምርት ደረጃም ሩዝን ወስደን ብናይ ከነበረበት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል ማሳደግ የተቻለ ሲሆን የስንዴ ምርትንም ከለውጡ በፊት ከነበረበት 47 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 280 ሚሊዮን ኩንታል በአጠረ ጊዜ ውስጥ አሳድግነዋል።

          Read More

          Baga Ayyaana Irreechaa bara 2018’tin nagaayaafi Fayyaan isiin gahee – Kansjamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obboo Kadiir Juhaar.

          Kabajamoon Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa toora Miidiyaa Hawaassummaa isaaniitiin akka ibsanitti – Ayyaanni duudhaan sirna galateeffannaa Oromoo itti calaqqisiifamu kan Irreechaa Malka wayita kabajnu, duudhaallee ijoo Irreechaa kan tahan Nageenya, Araara fi Tokkummaa akka jabeeffanu dhamachaa imala guddina Bulchiinsa keenyaa fi biyya teenya Itoophiyaa dhugoomsuun akka danda’amuuf qormaata hunda irra aannee muraannoon akka hojjannuun waamicha…

          Read More