Hoggantoonnifi Hojjettoonni Biiroo Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Sagantaa Ashaaraa Magariisaa Gaggeessan.

Sagantaa Ashara Magariisaa mata-duree “Dhaabuudhaan Bayyanachuu” jedhuun eegalameen ganama har’aa hooggansaa fi hojjettoonni waliigalaa Biiroo Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa gaara seensa Dirree Dhawaatti argamu irratti sagantaa biqiltuu dhaabuu gaggeessaniiru. Sagantaa kanarratti Hogganaan Biiroo Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruk Fallaqaa biiroon kun qajeelfama ishara magariisaa fi tajaajila tola ooltummaa gannaa biroo akka biyyaatti kennamaa…

Read More

ሀገራት ለብዝኀ ሕይወት እና ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት በመስጠት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አለባቸው፡- አንቶኒዮ ጉተሬዝ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ በበይነ መረብ ለታዳሚዎች ባስተላለፉት መልዕለክት፤ ሀገራት ለብዝኀ ሕይወት እና ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት በመስጠት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አለባቸው ብለዋል። ኢትዮጵያ እና ጣሊያን ከተመድ ጋር በመተባበር 2ኛውን የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በጋራ በማዘጋጀታቸው ዋና ጸሐፊው አመስግነዋል፡፡ ሀገራት በመደበኛ በጀታቸው ውስጥ ለአካባቢ ጥበቃ እና የብዝኀ ሕይወት…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን የሚመረምር አልኒቲ (Alinity) የተሰኘ ዘመናዊ ማሽን መረቁ::

ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ክብርት ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የደም እና ህብረ ህዋስ ባንክ የዘመናዊ የደም ተላላፊ በሽታዎች መመርመሪያ ማሽንን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። ከዚህ ቀደም ማሽኑ በአስተዳደሩ ባለሞኖሩ ናሙናዎች ወደ ሌሎች ከተሞች እየተላኩ ምርመራ የሚደረግ ሲሆን ይህም ረጅም ጊዜ እንደሚወስድ ከንቲባ ከድር የተናገሩ…

Read More

Guyyoota Sadiif Kan turu Leenjiin Waajjirri Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Gaggeessitoota Olaanoofi Giddugaleessaaf Qopheesse Gaggeeffamaati Jira.

Waltajjii Leenjii Kanarratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar, Kabajamtuu Afayaa’ii Mana Marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Fatiyaa Aden, Hogganaa Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibrahim Yuusuf , dabalatee gaggeessitoonni Olaanoofi Giddugaleessaa dhaabbilee seektaroota bulchinsaafi Aanaalee Bulchinsaa akkasumas gaggeessitoonni paarichaa hundumtuu kan argaman yommuu ta’u guyyoota sadan kanneenittatti sanadoota leenjii…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብርናን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም በሁሉም መመዘኛዎች ከፍተኛ ለውጥ በፍጥነት ማስመዝገብ ችሏል። ለአብነትም ግብርና ብቻውን የ7 ነጥብ 3 በመቶ እድገት አስመዝግቧል። በምርት ደረጃም ሩዝን ወስደን ብናይ ከነበረበት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል ማሳደግ የተቻለ ሲሆን የስንዴ ምርትንም ከለውጡ በፊት ከነበረበት 47 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 280 ሚሊዮን ኩንታል በአጠረ ጊዜ ውስጥ አሳድግነዋል።

Read More

ኢትዮጵያ የእንስሳት በሽታን ለመከላከል ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ማቋቋምን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን አከናውናለች፦ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የዜጎችን የምግብ እና የስርዓተ ምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ መንግሥት ለእንስሳት ጤና መጠበቅ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የእንስሳት ጤና ለምግብና ስነ ምግብ ዋስትና መረጋገጥ እና ለሕብረተሰብ ጤና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን 26ኛው የዓለም የእንስሳት ጤና ድርጅት የአፍሪካ አህጉራዊ ጉባዔን አስጀምረዋል። የእንስሳት ዘርፍ በኢትዮጵያ የግብርና ክፍለ ኢኮኖሚ ውስጥ ትልቅ…

Read More

    ኢትዮጲያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር በሰላም፣ በአብሮነት፣ በሀይማኖትና በብሄር ብዝሀነት አያያዝ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ የሀይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ የሆኑበት የምክክር መድረክ በሳምራት ሆቴል በመካሄድ ላይ የሚገኝ ሲሆን የምክክር መድረኩም ለሁለት ቀናት የሚቆይ ይሆናል ።

    Read More

    በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር የሆኑት ክቡር አሌክሲስ ላሜክ፥ ወደ ‘ትንሿ ኢትዮጵያ’ ድሬ በመምጣታቸው ከልብ ደስ ብሎኛል።

    ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም፥ በኢትዮጵያ ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ለፕሬዝዳንት ማክሮን ያቀረቡትን ግብዣ ተከትሎ የተደረገው ይህ የሥራ ጉብኝት፥ ታሪካዊውን የድሬዳዋ እና የፈረንሳይ ግንኙነት በይበልጥ የሚያጠናክር ነው። 16 የኢንቨስትመንት ቡድን አባላትን ከያዘውና በአምባሳደር ላሜክ ከተመራው ልዑክ ጋር በነበረን ቆይታ የእህትትማማች ከተሞችን ግንኙነት ለማሳደግ፥ በባህል እና ቱሪዝም መስኮች ድጋፍ ለማድረግ፥ እንዲሁም የፈረንሳይ ባለሀብቶች በአስተዳደራችን…

    Read More

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የፋሲል ግቢን መረቁ

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የታደሰውን የፋሲል ጊቢ መርቀዋል። የተከናወነው ሰፊ የእድሳት ሥራ በቅርስ ስፍራው ነባሩን ታሪክ በመጠበቅ ውበቱን እና ተደራሽነቱን በማሻሻል አዲስ እስትንፋስ የሰጠ ሆኗል። የእድሳት ሥራው የቤተመንግሥቱን የግንባታ መዋቅር መጠገን፣ የእግር መንገዶችን ማሻሻል፣ ቁልፍ የሆኑ ሕንፃዎችን ከዝግባ እና ዋንዛ በባሕላዊ ቁሳቁሶችን ተጠቅሞ በማደስ…

    Read More