የሐዘን መግለጫ

የድሬዳዋ ደወሌ የምድር ባቡር ድርጅት ቦርድ አባላት በድሬዳዋ ደወሌ የምድር ባቡር ድርጅት ባቡር ላይ በደረሰ አደጋ ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ አባላቱ ሀዘኑ የመላው ኢትዮጲያውያን መሆኑን ገልፀው፤ ቦርዱ ከተጎጂዎች ጎን በመቆም አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ እና ይህም በቀጣይ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቁሟል። የቦርዱ አባላት በአደጋው ሳቢያ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለቤተሰባቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን የተመኙ ሲሆን፤ ቀላል እና…

Read More

    The 5th National Research Conference Held In Dire-Dawa University

    The national conference on science and technology for inclusive development held for two days in Dire-Dawa University.   Such national research conferences are of great significance and serve as a bridge for experience sharing as Dr. Yared Mamo, Presedent of Dire-Dawa University noted. Dr. Yared Mamo said, since Universities are centers of research, teaching and…

    Read More

      በድሬደዋ የኮረና ቫይረስ ስጋትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየሰራ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

      አለም አቀፍ ስጋት የሆነውን የኮረና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችለውን የቅድመ ክትትልና ቁጥጥር ስራ እየሰራ እንዳለ የድሬደዋ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ቢሮው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሰኢድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ኮረና እንደ ድሬደዋ አስተዳደር እስካሁን ባይከሰትም ምልክቱ እንደ ሀገር መከሰቱን ተከትሎ በድሬደዋ አስተዳደርም የመግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ የቁጥጥር ስራው ተጠናክሮ ቀጥሉዋል ብለዋል ፡፡ የቢረሮ ምክትል…

      Read More

        የዴንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በአስተዳደራችን መከሰቱና የጥንቃቄ እርምጃዎች መውሰድ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

        የደንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በየዓመቱ ዝናብን ተከትሎ እንደሚከሰት የሚታወቅ መሆኑንና በዚህ ዓመትም 87 ናሙና ወደ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተልኮ 4 ሰዎች በደንጊ ትኩሳት በሽታ መያዛቸውን የሚያረጋግጥ የምርመራ ውጤት መገኘቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ ኃላፊዋ አያይዘውም የዴንጊ ትኩሳት በሽታ በፍጥነት የሚተላለፍና እስከሞት የሚያደርስ በመሆኑ ህብረተሰቡና ፅዳትና ውበት…

        Read More

        Ayyaana Paartii Badhaadhinaa Waggaa 5ffaa Sababeeffachuun Agarsiisni Suuraa Jiraattota Bulchinsaatiin Gaggeeffame.

        #DGC Sadaasa 3/2017 “Yaada Fooyya’aa Badhaadhinaa Hundagaleeysaaf” Mataduree jedhuun agarsiisa suuraa qophaa’e guyyaa har’aa hoggantoonnifi hojjettoonni Waajjira Komunikeeshinii mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa fi jiraattonni Bulchinsa hedduun Agarsiisni Suuraa Qophaa’e kuni milkaa’inootaafi injifannoowwan dinagdee siyaasaafi hawaasummaa paartichi waggoottan Shanan darban keessatti galmeesse kan yaadachiisu yommuu ta’u daawwattoonni tokko tokko yaada kennaniin paartichi imala Waggaa shanan darbe…

        Read More

        የኢፌድሪ ስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ በአቶ ሰለሞን ሶካ የተመራው ልዑክ ቡድን በአስተዳደሩ በዋሂል ወረዳ ከተረጂነት ወደ ምርታማናት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራቶችን ጉብኝት አካሂዷል

        #DGC የካቲት 17/2017 ጉብኝቱም በዋናነት በአስተዳደሩ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ተመልክቶ ድጋፍ ና ክትትል ለማድረግ ታስሳቢ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል ። በድጋፋዊ ጉብኝቱም ከተረጂነት ለመውጣት በሚደረጉት ጥረት ውስጥ በ5 ጉዳዮችበመግባባት፣በማዘጋጀት፣በማጥራት፣በማቀናጃት እና በማሻገር ላይ የተከናወኑ ተግባራት ላይ ትኩረት ተደርጎ ምልከታው እንደሚካሄድ ፧የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ አስረድተዋል። በዚህም በዋሂል ወረዳ አስተዳደር…

        Read More

          የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የቄራ አገልግሎትን ድርጅትን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ስር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኘ።

          የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀምን በተመለከተ በዛሬው የሶስተኛ ቀን ውሎው የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የቄራ አገልግሎትን ድርጅትን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ስር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ተመልክተዋል። ምልከታውም ግብረመልስ አተገባበርን በተመለከተ፣ በህዝብ ውክልና መድረክ ከህብረተሰቡ የተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ አሰጣጥን…

          Read More

          በክቡር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር አንዲሁም በምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛና መካከለኛ አመራር በትላንትናው ውሎ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መጎብኝቱን አስቃኝተናችሗል።

          በሁለተኛው ቀን ውሎ በክቡር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራው ልዑክ ወደ ጅማ ሲያቀና በምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ የተመራው ከአስተዳደሩ ከአራቱም የገጠር ክላስተር የተውጣጣ ልዑክ ወደ ማእከላዊ ኢትዮጵያዊ ስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ የገጠር ኮሪደር ልማትን እንዲሁም የሌማት ቱሩፋትን የተመለከቱ ስራዎችን በመጎብኝት ላይ ይገኛል።

          Read More

          ሴቶች በአስተዳደሩ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ ንቁ ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

          የከተማ ስራ አስኪሃጅ ፅ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ አባል የደንብና መመሪያ ዙሪያ የግናዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የመወያያ ፅሁፍ ያቀረቡት የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሴቶች ክንፍ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ አይናለም መንገሻ ሴቶች የማህበራዊና ኢኮናኖሚያዊ ብልፅግና ግንባታ ሂደት ድርሻ እንዲኖራቸው እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። በአስተዳደሩ በሁሉም ወረዳዎች የሴቶች ክንፍ አደረጃጀት ተዘርግቶ የሴቶችን…

          Read More

          Kaniisadda Ortodokska ee Itoobiya (EOTC) ayaa soo gaadhay magaalada Diridhaba si ay uga qayb-gasho una dabaaldegto munaasabadda Ciidda Quduuska ah ee Gabreel.

          Maalinta Diseembar 19, wafdi ka socda Kaniisadda Aabayaasha Barakaysan (Bud) ayaa soo gaadhay magaalada Diridhaba, halkaas oo si diirran loogu soo dhaweeyay. Marti-sharaftii ka soo degtay Garoonka Diyaaradaha ee Diridhaba waxaa soo dhaweeyay Duqa Maamulka Magaalada Diridhaba, Mudane Khedir Juhar, iyo xubno ka tirsan Golaha Wakiillada, iyadoo sidoo kale ay goobta ku sugnaayeen masuuliyiin ka…

          Read More