የሕዳሴውን ግድብ ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ 40 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለጸ ::
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ ወደ 40 ቢሊዮን ብር ገደማ እንደሚያስፈልግ የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት አስታወቀ። ለግድቡ ግንባታ በአጠቃላይ 160 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ እና እስካሁን ድረስም 121 ቢሊዮን ብር ወጪ መደረጉን በጽ/ቤቱ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም ለኢዜአ ተናግረዋል። በ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ለግድቡ 507 ሚሊዮን…


