የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች ለሥርዓተ-ምግብ ትግበራው በጋራ በመስራት የመቀንጨር ችግርን ሊቀንሱ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡
በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእናቶችና ህፃናት ጤና ማበልፀግ ኬዝ ቲም የምግብና ሥርዓተ ምግብ ዘርፈ ብዙ ምላሽ ማስተባበሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር የምግብና ሥርዓተ-ምግብ የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ አካሄዷል፡፡ በተዘጋጀው የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ መስሪያቤቶችና፣ ድጋፍ ሰጪዎች የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች የተገኙ ሲሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተግባሪ ተቋማት እንዲሁም በጤና ቢሮ…


