የ 9 ወራት የስራ አፈፃፀም በተመለከተ የመስክ ምልከታ ተካሄደ ::

    በድሬ ደዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የማናጅመንት አባላትና ባለድርሻ አካላት በጽ/ቤቱ የሚገኙ ተቋማት እየተካሄዱ የሚገኙ ፕሮጄክቶች የ 9 ወራት የአፈፃፀም ግምገማ ከሪፖርቱ ባሻገር በተጨባጭ ፕሮጄክቶቹ ያሉበትን ደረጃ በመዘዋወር የጎበኙ ሲሆን በፕሮጄክቶቹ በቀጣይ በትኩረት ሊሰሩ የሚገቡ ስራዎች ፣ መሻሻል ያለባቸዉ ተግባራትና ፕሮጄክቶቹ ከዕቅድ አንፃር ያሉበትን ደረጃ ጎብኝተዋል ፡፡ በዚህ ጉብኝት ከተጎበኙ ፕሮጄክቶች መካከል የመለስ ዜናዊ…

    Read More

      8ኛው # የብስክሌተኞችና # የእግረኞች ቀን መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ መርሀግብሮች በድምቀት ተከብሯል፡፡

      አሽከርካሪዎችም ሆነ ተሳፋሪዎች ራሳቸውን ከትራፊክ አደጋ መጠበቅና በሚንቀሳቀሱበት ቦታ ሁሉ ማስክን ባግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸው ተጠቁሟል፡፡ ወር በገባ የመጨረሻው እሁድ ሚከበረው የሞተረ አልባ ተሽከርካሪዎችና የእግረኞች ቀን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ባሳተፈ መልኩ ድሬደዋ ላይ ተከብሯል፡፡ በስነስረአቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር…

      Read More

        በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ6ኛው አገርአቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ መድረክ ምስረታ አካሂደዋል ።

        በመድረኩ ዘጠኝ ፖርቲዎች የተሳተፈ ሲሆን የጋራ መግባቢያ የቃል ኪዳን ሰነድ ተፈራርመዋል። የፖለቲካ ፖርቲዎች መካከል የጋራ መድረክ መመስረቱ:- *በተፎካካሪ ፖርቲዎች መካከል በመተማመን ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ ውይይት እንዲኖ ለማስቻል ። *በመደማመጥና በመከባበር ላይ የተመሰረተ ምክንያታዊ ውይይት እንዲኖር። *የአገራዊ ጥቅምን ቅድሚያ መስጠትን። *የህዝብን ጥቅም ማስቀደም። *መሰረታዊ የሆኑ የሰብዓዊና የእኩልነት መርሆዎችን የተከተለ የጋራ የምክክር መድረክ በዘላቂነት እንዲኖር ለማስቻል ።…

        Read More

          ህይወታቸውን መቀየር እንዲችሉ የተመቻቸውን የሙያ ስልጠና የወሰዱ ጎልማሳ የጎዳና ተዳዳሪዎች በዛሬው ዕለት ተመረቁ::

          በአስተዳደሩ በጎዳና ላይ ኑሮዋቸውን ይመሩ የነበሩ ጎልማሶች በስደስት የተለያዩ የሙያ መስኮች ለአምስት ወራት ስልጠና ተከታትለው ተመርቀዋል፡፡ ስልጠናው የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ከሀረርጌ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር ጎዳና ላይ ይኖሩ የነበሩ አካላትን በመመልመል የተለያዩ ሙያዊ ስልጠና እንዲያገኙ በማመቻቸት የእራሳቸውን ህይወት የሚለውጡበት ሁኔታ ዓላማ ያደረገ መሆኑን የገለጹት የድሬዳዋ ከተማ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ሃላፊ አቶ…

          Read More

            የመራጮች ምዝገባ ለሰባት ቀናት መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ::

            የመራጮች ምዝገባ ከአፋር እና ሶማሌ ክልሎች ውጭ ዛሬ በሚጠናቀቅባቸው ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የመራጮች ምዝገባ እስከ አርብ ግንቦት 06 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለተጨማሪ 07 ቀናት እንዲከናወን መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ቦርድ እንዳስታወቀው በመጀመሪያ ሰሞን የነበረው የመራጮች ምዝገባ እየተሻሻለ መሆኑ እና ተደራራቢ የበዓል ቀናት ዝግ በመሆኑ ምርጫ ካርድ መውሰድ ሲገባቸው ያልወሰዱ ዜጎች መኖራውን…

            Read More

              በድሬደዋ አስተዳደር የእጩ አሽከርካሪዎች የፅሁፍ ፈተናን ከአማርኛ በተጨማሪ በኦሮመኛ እና በሱማለኛ ቋንቋዎች ለመስጠት የሚያስችለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቁን በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽቤት አስታወቀ፡፡

              ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሁለቱን ቋንቋዎች የፅሁፍ ፈተናዎች የትርጉም ስራ ከድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ተረክቧል፡፡ በርክክብ ስነስረአቱ ላይ የትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በጽ/ቤቱ ከዚህ ቀደም የእጩ አሽከርካሪዎች የፅሁፍ ፈተና ይዘጋጅ የነበረው በአማርኛ ቋንቋ ብቻ መሆኑን ተከትሎ በርካቶች ፈተናውን ተረድቶ ከመስራት አንፃር ሰፊ ክፍተት እንደነበር አስታውሰው በዚህም በተለይ የተግባር ፈተናውን ባግባቡ የሰሩ እጩ…

              Read More

                1442 ተኛውን ታላቁን የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከሰራተኞቹ ጋር በጋራ የአፍጢር ፕሮግራም አካሂዷል ።

                ታላቁ የረመዳን ፆም በድሬዳዋ አስተዳደር በጋራ ከማፍጠር ባለፈ ያለው የሌለውን በመርዳትና በመደጋገፍ ፆሙን እያሳለፍ ይገኛሉ ። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፆሙን ምክንያት በማድረግ ከቢሮው ሰራተኞች ጋር በጋራ የማፍጠር ስነ-ስርአት አካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ እስቂያስ ታፈሰ የረመዳን ፆም በከተማችን ድሬዳዋ…

                Read More

                  በቀጣይ ቀናትም የጎርፍ አደጋ ሊደርስ ስለሚችል ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ::

                  በድሬደዋ ከተማ በትናንትናው ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ግንብ ፈርሶ በመኖሪያ ቤት ላይ በመውደቁ የሶስት ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በመብረቅ አደጋም የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ታውቋል፡፡ በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 08 ልዩ ስሙ ለገሃሬ ከመንገድ በላይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከለሊቱ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ተደርምሶ በአቅራቢያው…

                  Read More

                    በድሬዳዋ አስተዳደር የበልግ ወቅት የዝናብ ሁኔታ ሊያስከትል የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመቀነስ የተሰጠ ቅድመ ማስጠንቀቂያ::

                    ድሬዳዋ 2 የዝናብ ወቅቶች፣ ማለትም ከመጋቢት አጋማሽ እስከ ግንቦት መጨረሻ የሚኖረው (የበልግ የዝናብ ወቅት) እና ከሀምሌ መጀመሪያ እስከ መስከረም አጋማሽ የሚኖረው (የክረምት የዝናብ ወቅት) እንዳሏት ይታወቃል:: በየወቅቶቹ በአስተዳደሩና በአጎራባች የኦሮሚያ ወረዳዎች በሚዘንበው ዝናብና በሚፈጠረው ደራሽ ጎርፍ ሳቢያ፣ በተለያዩ ጊዜያት በሰዎች ላይ የሞት፣ በንብረት ላይ ውድመት፣ እንዲሁም በእለት ተእለት የህብረተሰቡ የአኗኗር ሂደት ላይ ጉዳት ሲያስከትል ቆይቷል::…

                    Read More