አወዛጋቢው ንዑስ አንቀፅ እንዲወጣ ተደርጎ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር አዋጅ ፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ጉባኤ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፀደቀ። አዋጁን በተመለከተ ዝርዝር ሪፖርት እና የውሳኔ ሐሳብ በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለምክር ቤቱ ቀርቧል። በአዋጁ ረቂቅ ላይ ከዚህ በፊት በተደረጉ ውይይቶች ውዝግብ ፈጥሮ የነበረው ከደመወዝ ላይ የሚቆረጥ መዋጮ በተደረገ ውይይት እና…

Read More

የ2017 ዓ/ም 6ኛው መላው የድሬዳዋ ጫዋታዎች የብስክሌት ውድድር በቶቶ ብስክሌት ክለብ አሸናፊነት ፍጻሜውን አግኝቷል

#DGC ግንቦት 24/2017 ሚያዝያ 26 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በድሬዳዋ ከነማ፣ በድሬ ፖሊስና ቶቶ ብስክሌት ክለቦች መካከል ላለፉት ሳምንታት በድሬዳዋ ከተማ የጎዳና ላይ ክፍት የዙር ብስክሌት ግልቢያ ውድድር እንደዚሁም ግንቦት 03 ቀን 2017 ዓ/ም መነሻውን ከድሬዳዋ ከተማ አድርጎ እስከ አጎራባች የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጨለንቆ እና ቀርሳ ድረስ ከተሞችን ያካለለ ሀገር አቋራጭ የረጅም እርቀት ክፍት የጎዳና…

Read More

116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል በአስተዳደሩ በስፖርታዊ ውድድሮች በድምቀት ተጀመረ

#DGC ግንቦት 24/2017 በአስተዳደሩ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል አስመልክቶ የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተካሄደ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል አስመልክቶ በቅርቡ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት በጀመረው የነበርዋን የኮሪደር ልማት ላይ በተካሄደ የሩጫ ውድድር ደማቅ የመክፈቻ ፕሮግራም ተጀምሯል። በሩጫ ውድድሩም ከድሬዳዋ ፖሊስ፣ ከኢፌድሪ አየር ሀይል ከሶስተኛ አየር ምድብ እና ከክልል…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ የነበረው የትምህርት ቤቶች ስፖርታዊ ውድድር ተጠናቀቀ

ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም መርህን ከግብ ለማድረስ በስፖርት የበለፀገ ዜጋን ማፍራት ወሳኝ ነው በሚል መሪ ሀሳብ የ 2017 ዓ.ም የመንግስት እና የግል አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አመታዊ የተማሪዎች ስፖርት ውድድር በዛሬው እለት ተጠናቋል ። ስፖርታዊ ውድድሩም ባለፍት ሁለት ወራት ሲካሄድ የነበረ ሲሆን በዚህም ስፖርታዊ ውድድር ላይም 42 የከተማ ትምህርት ቤቶች በ 8 የስፖርት…

Read More

የካቢኔ ውሳኔ

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎችን አስተላልፏል የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዋች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል 1ኛ:- ካቢኔው የድሬዳዋ አስተዳደር የባህል ፍርድ ቤቶችን ለማቋቋምና እዉቅና ለመስጠት የወጣ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቷል በወጣዉ እረቂቅ አዋጅም ማህበረሰቡ በአካባቢው በሚቋቋመው የባህል ፍርድ ቤት በቋንቋቸው፣በባህላቸው እንዲሁም በሀይማኖታቸው እንዲዳኙ ከማድረግ ባሻገር ቂም ከመያያዝ ወደ ቀድሞ ሰላማዊ…

Read More

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ አስተዳደር ተጀመረ

መርሀ ግብሩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተወካይና የድሬዳዋ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር ሳጅድ አሊይ ከጤና ባለሞያዎች ጋር በጋራ በመሆን ለገሀሬ በሚገኘው አልመርከዝ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አስጀምረውታል። በዚህም ኢንጂነር ሳጅድ ብልፅግናን ከማረጋገጥ አንፃር ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ መሆንን ገልፀው በተለይም፤ በጤናው ዘርፍም ተደራሽነትን ብቻ ሳይሆን ቀድሞ መከላከልን መሰረት ያደረጉ ስራዎች…

Read More

የንግዱ ማህበረሰብ ሚና ለሀገር እድገት ብልጽግና በሚል መሪ ሀሳብ በወረዳ 5 አስተዳደር ከሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር ውይይት ተካሄደ

የንግዱ ማህበረሰብ ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት እና ሁለንተናዊ ብልጽግና ጉዞ መረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ ሊወጡ እንደሚገባም ነው በውይይቱ የተገለጸው። በዋናነት የንግዱ ማህበረሰብ በባለፉት 7 የለውጥ ዓመታት ያስመዘገባቸው ስኬቶች የሚታዩበት፣ በአምራች ኢንዱስትሪው የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችንን ለመቅረፍ የሚሰራበት እንዲሁም ቀጣይ አቅጣጫዎች የሚቀመጡበት መሆኑን ተመላክቷል። የመድረኩ ተሳታፊ የንግዱ ማህበረሰብም በውይይቱ ወቅት አስተያየታቸውን እንደገለጹት በንግዱ ዘርፍ በምርት አቅርቦት መካከል ያለውን ችግር በመፍታት…

Read More

በአስተዳደሩ በሚሰሩ የልማት ስራዎች የንግዱ ማህበረሰብ የበኩሉን ሚና መወጣት እንዳለበት ተገለፀ

የንግድ ማህበረሰብ ሚና ለሀገር እድገት ብልፅግና በሚል መሪ ሀሳብ የወረዳ 08 አስተዳደር ፅህፈት ቤት በገቢ ፣ በንግድ ፣ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር በዛሬው እለት ውይይት አካሂዷል ። በድሬዳዋ አስተዳደር በርካታ የልማት ስራዎች ከመሰራታቸውም በላይ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካው መስክ ውጤታ የሆኑ ስራዎች ተሰርተዋል ። ከዚህ በተጨማሪም በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የኮሪደር ልማት…

Read More

116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል በአስተዳደሩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ

የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መመሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መገራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ለመላው የኢትዮጵያ ፖሊስ ሠራዊት አመራር እና አባላት ለ116ኛው የፖሊስ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል በአስተዳደሩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል። “ለተለወጠ ሀገር ያደገ ፖሊስ!” በሚል መሪ ቃል የሚከበረው 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ ቀን ሲከበርም በዋናነት ፖሊስ በባለፉት በርካታ…

Read More

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ጨምሮ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በ13ኛው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለመታደም ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

እንግዶቹ በድሬዳዋ ዓለምአቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ካሊድ መሀመድ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ዮናስ በትሩ እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በተጨማሪም እንግዶቹ በከተማዋ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎችን እንዲሁም ሻምፒዮናው የሚካሄድበት ድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ጎብኝተዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-ቴድሮስ ልዑልሰገድ

Read More