የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በእውቀትና በክህሎት ሊመራ እንደሚገባ ተገለፀ።
#DGC መጋቢት 26/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ በተኪ ምርት ስትራቴጂ ፕላን እና በአምራች ኢንዱስትሪና አቅም ልማት ዙሪያ ለቢሮው ማኔጅመንት አባላት እና ለድሬ ታምርት ንቅናቄ ክላስተር ኮሚቴ የአቅም ልማት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የቢሮው ምክትል እና አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ሃይል…


