የዝቅተኛ ነዋሪ ዜጎችን ጫና ለማቃለል የ212.2 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል፦ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

በተያዘው ዓመት አጠቃላይ ኢኮኖሚው በታቀደው መሠረት የ8.4 በመቶ ዕድገት እንደሚያስመዘግብ እና በየዘርፉ ደግሞ ግብርና በ6.1 በመቶ፣ ኢንዱስትሪ በ12.8 በመቶ፣ ማኑፋክቸሪንግ በ12.0 በመቶ፣ ኮንስትራክሽን በ12.3 በመቶ እና አገልግሎት በ7.1 በመቶ እንደሚያድጉ ተገምግሟል። የ9 ወራት ጠቅላላ የመንግሥት ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ134 በመቶ ብልጫ ሲያሳይ፤ የውጭ ብድር ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት አንጻር ያለው ድርሻም ወደ 13.7…

Read More

በዲፕሎማሲው ዘርፍ የተገኘው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ተፈላጊ እንድትሆን አስችሏታል

በዲፕሎማሲው ዘርፍ የተገኘው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ተፈላጊ እንድትሆን እንዳስቻላት የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አስታወቀ። ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ከሚያዝያ 17 እስከ 18/2017 ዓ.ም ያካሄደውን መደበኛ ስብሰባውን መጠናቀቅ አስመልክቶ ዛሬ ባውጣው መግለጫ፣ ከሶማሊያ ጋር ተፈጥሮ የነበረው ውዝግብ በዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈታቱን ገልጿል። ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዲኖራት የተያዘው አቋም ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነቱ እየጨመረ መምጣቱ ነው በመግለጫው የተብራራው። ኢትዮጵያ…

Read More

ከሁለተኛው ጉበኤ ወዲህ በርካታ ፖለቲካዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል – ብልፅግና ፓርቲ

ብልፅግና ፓርቲ ካካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው በኋላ አያሌ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ማስመዝገቡን የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ዛሬ ባውጣው መግለጫ አስታወቀ። የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/2017 ዓ.ም ያካሄደውን መደበኛ ስብሰባውን መጠናቀቅ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም ከተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በየደረጃው የሚደረገው ምክክር እና ትብብር በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ወደ አዲስ ምዕራፍ መግባቱን…

Read More

ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል። በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል። ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት ለመሆን፤ በ2040 ደግሞ ዓለም አቀፍ የብልፅግና አርአያ ለመሆን ያስቀመጠችው ርእይ እንደሚሳካ የሚያረጋግጡ የስኬት ፍንጮች መታየታቸውን የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አረጋግጧል። እነዚህ…

Read More

የድሬዳዋ ወጣት ምክር ቤት እየተገበረ ባለው የወጣቶች ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጀዋር የፅዳት መርጃ ግብአት ድጋፍ ተደረገ

የድሬደዋ ወጣቶች ምክር ቤት ከብክለት ወደ ኃብትነት የአሸዋ ዳርቻ የወጣቶች ልማት ፕሮጀክት እየተገበረበት በሚገኝው ስፍራ በዛሬው እለት ከወረዳ ወጣት ምክር ቤት እና ከፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ወጣቶች ጋር በጋራ በመሆን የፅዳት ዘመቻ አካሔዷል ። በእለቱም ከጽዳት ዘመቻው በተጨማሪ ወጣት ምክር ቤቱ እየተገበረው ባለው ፕሮጀክት ተጠቃሚ ለሆኑ ወጣቶች በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጀዋር የፅዳት መርጃ ግብአት ድጋፍ…

Read More

የኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ ሰራዊት አባላት ከ3 መቶ ሺ ብር በላይ ወጪ በማውጣት ማዕድ አጋሩ

በኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ የሰራዊት አባላትና አመራሮች በዛሬው ዕለት በክብር ዶ/ር አሰገደች አሰፋ የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል በመገኘት ማዕድ አጋርተዋል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የኢፌድሪ አየር ኃይል የ3ኛ አየር ምድብ ዋና አዛዥ ኮ/ል ደረጀ ቡሽሬ የዛሬው ፕሮግራም በዋነኝነት ለሀገራችን በርካታ ቁም-ነገሮችን ላበረከቱ እናት አባት አረጋውያን ያለንን ለማካፈልና ለዳግማ ትንሳኤ በዓል ማዕድ በማጋራት እንኳን አደረሳችሁ ለማለት…

Read More

ወጣቶች በሀገራቸው ላይ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት መለወጥ እንደሚችሉ ተጠቆመ

በድሬዳዋ አስተዳደር ከፍልሰት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋም በኢኮኖሚ ውጤታማ ለማድረግ ይቻል ዘንድ ለባለድርሻ አካላት የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ\ሮ ሁክሚያ መሀመድ አምራች ሀይል የሆኑት ወጣቶች ተደራጀተው የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ከራሳቸውም አልፈው ሀገራቸውን መለወጥ እንዳለባቸው ተናግረው ወጣቶች…

Read More

የድሬዳዋ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ለባለጉዳዮች የአንድ መስኮት አገልግሎት በመስጠትና አሰራርን ዲጂታላይዝ በማድረጉ ረገድ አበረታች ስራዎችን እየሰሩ እንደሚገኝ ተገለፀ

በዛሬው ዕለት በሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት የተመራ ልዑካን ቡድን የድሬዳዋ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች የአገልግሎት አሰጣጥን በማቀላጠፉና ዲጂታላይዝ በማድረጉ ረገድ የሰሯቸውን ስራች ጎብኝተዋል፡፡ ልዑክ ቡድኑ በጉብኝቱ የአንድ መስኮት አገልግሎትንና የስማርት ኮርት ሩም ስራዎችን ተዘዋውሮ የተመለከተ ሲሆን፤ ፍርድ ቤቶቹ በዳኝነት ዲጂታላይዜሽንና በሪፎርም ስራ ያከናወኑአቸው ስራዎች ላይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን ውይይት አድርጓል፡፡…

Read More

ድሬዳዋን በቴክኖሎጂ ማበልፀግና ማዘመን እንደሚገባ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል ። በዛሬው እለት በነበረው የስልጠና መርሀ-ግብርም ስማርት ሲቲን መገንባት ብሎም ተቋማት የሚሰጡትን አገልግሎት በቴክኖሎጂ ማበልፀግ እንደሚገባና በተለይም የአስተዳደሩ መሬት ልማት ፣ ገቢዎች ባለስልጣን እንዲሁም ፖሊስ ኮሚሽን አሰራራቸውን በቴክኖሎጂ ማበልፀግ መቻላቸው ለተገልጋዩም ማህበረሰብ ቀልጣፋ የሆነ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ

በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የስልጠና መድረኩ ዋነኛ ዓላማ የአመራሩን አቅም ለመገንባት መሆኑን በመግለፅ፤የማህበረሰቡን ጥያቄ በተገቢው መንገድ የሚመልስ እንዲሁም በእውቀት የሚመራ አመራር ለመፍጠር ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳለው ገልፀዋል። የስልጠናው ተሳታፊዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉም ክቡር ከንቲባ ከድር መልዕክታቸውን በማስተላለፍ ለስልጠናው መሳካት የበኩላቸውን አስተዋፆ ላበረከቱ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት…

Read More