Headlines

    Dire Dawa Credit and Savings Institution has been able to increase the economic benefits of Dire Dawa residents

    The institute has disbursed over 227 million birr loan to 2,404 customers in the 2013 Ethiopian budget year. The Dire Dawa Credit and Savings Institution, which was established in 1994 EC, has been providing credit and savings services to various sections of the society, both urban and rural, as well as multi-sectoral economic activities. Teshome…

    Read More

    የጳጉሜ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ስያሜዎች ታስበው ይውላሉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

    የ2017 ዓ.ም አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜዎችን እና የአከባበር ሁኔታ አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፤ የጳጉሜ ቀናት መታሰብ ዜጎች ለአዲስ ዓመት የግላቸውን መሻት እውን ለማድረግ ሲያቅዱ የመንግስት መነሳሳቶች፣ እቅድ እና አቅጣጫዎችን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ግንዛቤ ለመፍጠር ታስቦ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የተጠናቀቀው የ2017 ዓ.ም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ማጠናቀቅ፣ የኮሪደር ልማት፣…

    Read More

      ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የላቀ ስትራተጂ አመራር በመስጠት የክብር ሜዳይ ተሸለሙ ::

      በመስዋእትነታችን የሀገራችን አንድነትና የህዝባችን ሰላም ይረጋገጣል በሚል መሪ ቃል የፖሊስ የምስጋናና እውቅና ፕሮግራም የሀገሪቱ ጠ/ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተገኙበት በድምቀት ተካሂዷል ። በዚህ ደማቅ ክብረ በአል ላይ ከፍተኛ ጀብድ የፈፀሙ የፖሊስ አመራር እና አባላት የክብር ሜዳይ ሽልማት የተሸለሙ ሲሆን የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምርያ አዘዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የላቀ ስትራተጂ አመራር በመስጠት የክብር ሜዳይ እንዲሁም ም/ኮ…

      Read More

        SANITATION IN DIRE-DAWA

        Starting from dawn the Streets of Dire-Dawa city was filled with its residents occupied by sanitation activity and others engaged in walking 5 kilo meter on feet. The sanitation program which launched at 7:00 am in the morning was crowded by the vice mayor of Dire-Dawa administration, Mr. Mahdi Gire, higher officials, the National Defense…

        Read More

        ባለፉት 3 ወራት ብቻ በተመረቱ ተኪ ምርቶች ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማዳን ተችሏል – የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

        ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። መንግሥት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል የተኪ ምርት ስትራቴጂን በመቅረጽ ወደ ሥራ በመግባቱ ከፍተኛ ውጤቶች ተመዝገበዋል ብሏል አገልግሎቱ በመግለጫው። ስትራቴጂው የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር፣ የወጪ-ገቢ ምርት እንዲመጣጠን እና ሀገራዊ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛልም ነው ያለው።…

        Read More

          “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ ማፍረስ አይችልም” አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

          አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ ማፍረስ አይችልም” ሲሉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ወቅታዊና አገራዊ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ እንደገለጹት፥ “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ…

          Read More

          “በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው ስልጠና መካሄድ ጀምሯል

          ለ3ኛ ዙር “በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ ስልጠና ለንግድ፣ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ፣ጤና ቢሮ፣ግብርና ውሃ እና ማዕድን ቢሮ፣ብዙሃን እና መገናኛ ድርጅት፣ የሰነዶች ምዝገባ ና ማረጋገጫ አገልግሎት፣የከተማ ልማት ናኮንስትራክሽን ቢሮ እንዲሁም ለመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በዋናነት የብልጽግና ፓርቲ ለዘርፎች ያለው እይታ ፤ዘርፎች ለሃገረ መንግስት ግንባታ ያላቸውን…

          Read More

          Bulchiinsatti piroojaktiilee kaappitaalaa bara 2018 hojjataman ilaalchisee kantiibaan bulchiinsa Dirree Dhawaa seektaroota mootummaa waliin sanada waliigaltee walii mallatteeysan.

          Sirna sanada waalii mallatteeysuu kanarratti bara baajataa 2018’tii sadarkaa bulchiinsa Dirree Dhawaatti piroojaktiileen 147 kaappitaala qarshii biiliyeena 8tti dhihaatuun hojjatamuuf kan karoorfaman tahuun ibsameeti jira. Sagantaa walii mallatteeysuu kanarratti haasawa kan taasisan kantiibaan bulchiinsa Dirree Dhawaa obbo Kadiir Juhaar, piroojaktiileen bara 2015 jalqabamanii bara baajataa kanattiis itti fufan jiraachuu ibsanii, akkuma waliigalaatti baajata piroojaktiilee kaappitaalaa…

          Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር ከመስከረም 30 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እድሜያቸው 5 ዓመት እና ከአምስት አመት በታች ለሆኑ ህጻናት የፖሊዮ ክትባት በዘመቻ እንደሚሰጥ ተገለጸ

          የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ህብረተሰቡ ህጻናት ልጆችን የፖሊዮ ክትባቱን እንዲወስዱ በማድረግ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪውን አቅርቧል። ‎የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከሁለም ቀበሌዎች ለተወጣጡ ባለድርሻ አካላት በፖሊዮ ክትባት አስፈላጊነትና በቅንጅታዊ አሰራር ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል ። እድሜያቸው ከአምስት አመት በታች የሆኑ ከ97 ሺህ በላይ ህፃናትን በዘንድሮ ሶስተኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በአስተዳደሩ በሁሉም ወረዳዎች እና የገጠር…

          Read More

            Gamagammii Karoora Raawii Hojii Walakkaa waggaa Damee Hawaasummaa geggeefameera

            Bulchiinsa Dirree Dhawaatti wal-tajjii Gamagammii Karoora Raawii Hojii dhaabilee Raawachiiftotaa geggeefamaa kan ji’oottan 6 bara 2013 irratti geggeefamaa jiruun guyyaa Arraa jechuuniis Amajjiii 5 bara 2013 Waaree booda gamagammii taasifameen Karoora Raawii Hojii Damee Hawaasummaa jechuuniis Gabaasni Raawii Hojii Biroo Barnootaa fi Biiroo Eegumsa Fayyaa Hoogantoota Biiroolee lamaaniin dhiyaatee mariin bal’aan irratti geggeefameera. wal-tajjii Gamagammii…

            Read More