ከፀጥታ ሃይሎች ጋር በመቀናጀት የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆናቸውን የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ገለጹ፡፡

    “ለሀገር ክብር ለክብር እናብር” በሚል መሪ ቃል በድሬደዋ አስተዳደር የተለያዩ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል። በኢትዮ-ጣሊያን ቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ አዳራሽ የተካሄደው ውይይት የመነሻ ፅሁፉ የድሬደዋ አስተዳደር የግብርና መዕድና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኑረዲን አብደላ ቀርቧል። በውይይት መነሻ ፅሁፉ መንግስት በኢትዮጵያ የተከሰተውን ችግር በሰላም አማራጭ ለመፍታት በሩ ክፍት መሆኑንና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ…

    Read More

    Shirkadda gaadidka ee Swift, ayaa bixisaay tababar ku saabsan dayactirka aasaasiga ah iyo baabuurta korontada iyo sidoo kale isticmaalka gaadiidka shidalka ku shaqeeya.

    Waxaana madashasi tabobarka ka hadlay Maareeyaha shirkadda Swift Transport, Mudane Bruuk Ashabir,oo sheegay in Swift Transport ay sii hufan ugu qaybinayso gawaarida korontada dadka isticmaala,wuxuuna sheegay inay Swift Transport bixin doontoo tabobaro ku saabsan cusboonaysinta gaawarida. Shirkaddu waxay saddex shaqaale uguso tababartay dalka Shiinaha waxayna hadda u duulinaysaa sida ku cad tababarka ay heleen xirfadlayaasha….

    Read More

      የኮሮና ቫይረስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንጻር የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ እንደተናገሩት በአለም አቀፍ ወረርሽኝ COVID 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስቀጠልና ህፃናት የሚደርስባቸውን ስነ-ልቦናዊ ችግር ለመቅረፍ ትኩረት ተሰቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በየደረጃው በመሰራቱ የትምህርት ሂደቱ በመጀመሩ ውጤታማ የመማር ማስተማር ሂደትን ከማስፈን አኳያ አቅመ ደካማ ለሆኑ ተማሪዎች እየተደረገ የሚገኘው የቁሳቁስ ድጋፍ አመርቂ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

      እየተደረገ የሚገኘው ጥሩ ምሳሌ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት እንደተናገሩት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሌሎች መስኮች ላይ ካሳደረው ተፅዕኖ በተለየ መልኩ በትምህርት ዘርፍ ላይ የፈጠረው ችግር ጉልህ መሆኑን ጠቅሰው የቫይረሱን ስርጭት ከመከላከል አንጻር በአሁን ወቅት የሚስተዋለው መዘናጋት አሰቃቂ በመሆኑ ወላጆች ታዳጊ ህፃናት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኃላፊነት…

      Read More

        የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሀ ፣ መስኖ ፣ ቆላማ አካባቢ እና የአካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ በድሬዳዋ አስተዳደር ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል

        በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሀ ፣ መስኖ ፣ ቆላማ አካባቢ እና የአካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አህመድ እንዲሁም የቋሚ ኮሚቴው አባላት በድሬዳዋ አስተዳደር ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱን አስመልክቶ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አህመድ በሰጡት መግለጫ ቋሚ ኮሚቴው በተሰጠው ሃላፊነት መሰረት የሚሰራቸውን የክትትል ፣ ቁጥጥር እና የድጋፍ ስራዎች በክልል…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል።

        የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። 1ኛ. ካቢኔው በቀዳሚነት የተወያየው የመንግስትና የግሉ ዘርፍ በአጋርነት የተለያዩ የልማት ስራዎችን በጋራ ማከናወን እንዲችሉ የወጣው ደንብ ላይ ነው። በዚህም የግሉ ዘርፍ ለሀገራዊ እድገትና ልማት መሰረት በመሆኑ በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ የግሉ ዘርፍ የበኩሉን ሚና መወጣት እንደሚገባው ካቢኔው የጠቆመ ሲሆን…

        Read More

          Kilaastara Baadiyaa Bulchiinsaatti Biqiltuu kum 250,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf kurfiin xumuramuun ibsame.

          Bulchiinsa Dirree Dhawaatti ‘Dirree Magariisa Uwwisuudhaan Biyyaafiis fakkii ni taana !’ dhaadannoo jedhuun Sadarkaa Bulchiinsaatti Boru Adoolessa 29 bara 2013tti Kurfii Biqiltuu kum 500,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf qabameen Kutaa Kilaastaroota Baadiyaa 4tti Araddoottan Baadiyaa 38 argamanitti Biqiltuu kum 250,000 akkasumaas Araddoota Magaalaa 9tti Biqiltuu kum 250,000 walumaagalatti Biqiltuu kum 500,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf Kurfii xumuramuu…

          Read More

          is Maamulka Diridhabe Ayaa Gaadhi Ugu Deeqay Golaha Diimahaa Ee ismamulka diridhabe.

          Is Maamulka Diridhabe ayaa Gaadhi loogu talo galay in lagu qabto Shaqoyiinka Hay’adaha golaha Diimaha ee is Maamulkasi. Waxaana ku wareejiyay Duqa Magaalada Diridhabe Mudane Khadir Juhaar Gudoomiyaha Hay’ada golaha dimaha ee isMaamulka Diridhabe Sheekh Ibraahin Imaam iyo Gudoomiye ku xigeenka Hay’ada golaha Culimada ee isMaamulka Diridhabe Liqaa birhaan Qalamawarq. Waxana ugu horaynti munasibadan xil…

          Read More

          Waxaa Lasheegay In Sannadkan Ay ka faa’iidaystaan doonan 11kun Oo qoys Hawlaha Horumarinta Khayradka Biyaha.

          Is Maamulka diridhabe ayaa, barnaamijka isku dhafka ah ee horumarinta khayradka biyaha ee 2017 ku dah furaay dagmada Xasaliso Ee Miyiga Ismamulka diridhabe. Waxaana ugu horaynti munasibadan dah furka goob joog ka aha oo ka hadlay ku xigeenka madaxa Xisbiga barwaqo laantisa diridhabe ahna, Madaxa Arrimaha waaxda Siyaasada Mudane Shakir Axmad, ayaa sheegay in dhul…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 47ኛ መደበኛ ጉባኤ ከሰአት በኋላ ቀጥሎ ተካሂዷል::

            በጉባኤው የከሰአት በኋላ ውሎው ጠዋት የአስተዳደሩ ከንቲባ ባቀረቡት የአስፈጻሚ አካላት የ2013 የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ የአስተዳደር ምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና የምክር ቤቱ አባላት አስተያየትና ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡ በቀረቡ አስተያየቶችና ጥያቄዎች ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ’ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሃር እንዲሁም የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ ምላሽ ሰጥተውባቸዋል፡፡ በዋነኛነት…

            Read More