“በመጪው የረመዳን ወር ጾም ህዝበ ሙስሊሙ አቅመ ደካሞችን በመርዳት በጎ ተግባራትን በማከናወን ሊያከበር ይገባል” የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

የ1446ኛው የረመዳን ወር ፆም ከ6ቀናቶች በኃላ እንደሚጀምር ታውቋል፡፡ 30ኛው የምርኩዝ መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች፣ መሻኢኾች ፣ኢማሞች፣ኡስታዞች በተገኙበት በተለያዩ የእስልምና ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በድምቀት ተከብሯል። በመርሀ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ተወካይ ኡስታዝ አብደላ በንግግራቸው የምርኩዝ መድረክ ወደ ድሬዳዋ መምጣቱ እንዳስደሰታቸው ገልጸው ለመላው ሙስሊም ማኅበረሰብ ለ1446 ዓ.ሂ የረመዳን ወር የእንኳን አደረሳችሁ…

Read More

Waxaa la sheegay in dhalinyaradu ay dalkooda wax ka badali karaan iyagoo ka shaqeysta shaqooyin kala duwan.

Madal wada tashi ah oo ay ka soo qayb galeen dhinacyada ay khusayso ayaa maanta lagu qabtay ismaamulka Dir dhaba, kaas oo lagaga arrinsanayay sidii muwaadiniinta dalkooda dib ugu soo laabtay ee ka soo barakacay dalka dib ugu soo celin lahaa dhaqaale ahaan. Madaxa Xafiiska Haweenka, Carruurta iyo Arrimaha Bulshada ee ismamulka Dir dhaba Marwo…

Read More

የአሸዋ ህዳሴ ማህበር ደርዘን ተራ ነጋዴዎች በድሬዳዋ አስተዳደር አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ መቋቋሚያ የሚውል የ 1.2 ሚሊየን ብር ድጋፍ በዛሬው ዕለት አበረከተ

ማህበሩ ለድሬዳዋ ልማት ማህበርም የአንድ መቶ አስር ሺ ብር ድጋፍ ያበረከተ ሲሆን፤ ድጋፉንም የማህበሩ አመራርና አባላት ለድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር አስረክበዋል:: በርክክብ መርሀ-ግብሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር የአሸዋ ህዳሴ ማህበር ደርዘን ተራ ነጋዴዎች ንብረታቸውን በእሳት አደጋው ላጡ ወገኖች ያበረከቱት ድጋፍ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው ማህበሩ ድሬዳዋን ለማሳደግም ለድሬዳዋ ልማት ማህበር ላበረከተው ድጋፍ ምስጋናቸውን…

Read More

Waxaa Lasheegay In Lasii Xoojin doono Hawlaha Lagu Horumarinayo Waxtarka Mashricaha Khayraadka Ee dhulka hoose.

Xafiiska Beeraha, Khayraadka Biyaha iyo Tamarta ee ismamulka Diridhabe ayaa maanta daahfuray wajigii labaad ee mashruuca horumarinta hab nololeedka deegaanka hoose. Waxaana ugu horaynti ka hadlay Maayar ku Xigeenka ismaamulka Diridhabe Ahna Madaxa Xafiska Ganacsiga,Warshadaha iyo Malgasigga Mudane Xarbi Buux oo sheegay in ismamulku uu yahay mid u nugul is badalka cimiladu iyadoo la xoojinayo…

Read More

“የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ አባል ለሆኑ የመንግስት ሰራተኞች 4 ተኛ ዙር ስልጠና በዛሬው እለት መሰጠት ተጀመረ ።

በዛሬው እለት ማለትም ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም የተጀመረውና የብልፅግና ፓርቲ አባል ለሆኑ የመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው ስልጠና በዋናነት የብልፅግና ፓርቲ አባላትን የግንዛቤ አድማስ የሚያሰፋ ከመሆኑም በላይ ለቀጣይ የልማት ስራዎች እና ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ብልፅግና ስኬት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲወጡ የሚያግዝ ነው ። ከዚህ በተጨማሪም የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት አምስት ዓመታት በተለይም በፖለቲካ ፣ በኢኮኖሚ እና በማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰሩ በርካታ…

Read More

    እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!!!

    ለድሬዳዋ አስተዳደር እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያ የክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! በአሉ መልካም የሆነውን ሁሉ የምንፈፅምበት የሰላምና የፍቅር ፣ የደስታና የበረከት በአል እንዲሆን ልባዊ ምኞቴን እየገለፅኩ በድጋሚ እንኳን ለብረሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ አደረሰን እላለሁ። አህመድ መሐመድ ቡህ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጥር 10/2013 ዓም

    Read More

      በአስተዳደራችን በሚገኙ ት/ቤቶች “እንድናገለግልዎ ማስክዎን ያድርጉ” በሚል መሪ ቃል ተማሪዎችንና የት/ቤት ማህበርሰቡን ያሳተፈ ንቅናቄ በምስራቅ ጀግኖች ት/ቤት ተጀመረ::

      ፕሮግራሙን ያስጀመሩት የጤና ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህና የት/ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሃመድ ሲሆኑ ተማሪዎች ኮሮናን ለመከላከል የሚደረጉ የጥንቃቃቄ ተግባራትን በሚገባ እንዲተገብሩና የገፅ ለገፅ ትምህርት በበሽታው ስርጭት መስፋፋት ዳግም እንዳይቁዋረጥ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ መልዕክት አስተላልፈዋል:: ተማሪዎች በት/ቤትና ከቤት ውጭ ባላቸው እንቅስቃሴዎች ሁሉ ማስክ በመልበስ፣ የእጃቸውን ንፅህና በመጠበቅና አካላዊ ርቀታቸውን በመጠበቅ ራሳቸውንና ሌሎችን ከበሽታው እንዲታደጉም ሀላፊዎቹ ጥሪያቸውን…

      Read More

      በቱርክ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ።

      በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም አገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በቱርክ ፕሬዝዳንት ጣይብ ኤርዶጋን ግብዣ ዛሬ ምሽት በአንካራ ውይይት አድርገዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ውይይቱን ካደረጉ በኋላም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። መሪዎቹ በመግለጫቸውም፤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ የባሕር ዳርቻ በኩል…

      Read More

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ጋር ተወያዩ::

      በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በዛሬው ሁለተኛ ቀን ውሎው በተለያዩ ወሳኝ አህጉራዊ አጀንዳዎች ላይ ምክክሩን ቀጥሏል። በጉባኤው ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ጋር ተገናኝተው መክረዋል። መሪዎቹ በውይይታቸው በቀጣናዊ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ አተኩረዋል።

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው ድሬዳዋ ሥራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች አና ሠራተኞች የተረከቡትን የወ/ሮ አሁዶ ጅብሪል የመኖሪያ ቤት እድሳት በዛሬው እለት ጀመሩ።

        በአስተዳደር ደረጃ በየአመቱ በሚከናወነው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ለመሳተፍ የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው ድሬዳዋ ሥራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች አና ሠራተኞች የአንድ አቅመ ደካማን ቤት ለማደስ ወስነው የቤት እድሳቱን ስራ የሚያስተባብር ኮሚቴ በአስተዳደር ደረጃ በዚህ ክረምት ለእድሳት ከተመረጡ ቤቶች መካከል አንዱ የሆነውን በ01 ቀበሌ የሚገኘውን…

        Read More