<<ድሬዳዋን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ቱሪስቶች ሳቢ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ ነው።>>

አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ #DGC | መጋቢት 23 /2018 በድሬዳዋ አስተዳደር በሆቴልና ቱሪዝም እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ የመስክ ምልከታ አካሂደዋል። ድሬዳዋን የቱሪስት እና የኮንፍረንስ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ በሆቴል ኢንቨስትመንት ዘርፍ በርካታ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህንድ አቻቸዉ ናሬንድራ ሞዲ እና ከልዑካን ቡድናቸዉ ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት ለህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ይፋዊ አቀባበል ሥነሥርዓት አድርገናል ብለዋል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ውይይት ካደረግን በኋላ ከልዑካን ቡድኖቻችን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል። በውይይታችን በኢትዮጵያ እና ህንድ መካከል እያደገ የመጣውን ትብብር እና የወል ቅድሚያዎች የሚያንፀባርቁ አዳዲስ የትብብር መስኮችን ቃኘተናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ በሁለቱ ሀገራት መካከል…

Read More

    የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እየተወሰደ ያለው እርምጃ ለውጥ እያመጣ ነው የድሬዳዋ ነዋሪዎች

    የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም በድሬዳዋ የተጀመረው የቅዳሜና የእሁድ ገበያ ሸማቾችና አምራቾችን የሚያገናኝና ወቅታዊውን የኑሮ ውድነት ለመቋቋም የሚያግዝ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የድሬዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የግብርና ቢሮ በበኩሉ ባለፉት የገበያ ቀናት አበረታች ውጤት በግብርና ምርቶች ላይ እየተገኘ በመሆኑ ገበያው አመቺ በሆኑ በየአካባቢዎች ይስፋፋል ተብሏል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ቢሮ የህብረት ስራ ማህበራት ግብአትና ግብይት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ኑረዲን…

    Read More

      ግብፅና ሱዳን የህዳሴ ግድብን ለማስተጓጎል የያዙት አቋም ዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው- ምሁራን ::

      ግብፅና ሱዳን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን ለማስተጓጎል የያዙት አቋም የዓለም አቀፍ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ስምምነትን የጣሰ መሆኑን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የህግና ውሃ ሀብት ምርምር ምሁራን አስታወቁ። በግድቡ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ኢዜአ ካነጋገራቸው ምሁራን መካከል በዩኒቨርሲቲው የህግ ትምህርት ክፍል ኃላፊ ጋድሰንድ ኮኖሮ÷የተባበሩት መንግስታት በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ስምምነት ዙሪያ ያወጣው ህግ የተፋሰስ ሀገራት ፍትሐዊ…

      Read More

        የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ ተጠናቀቀ::

        650 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ዝርጋታ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኃይማኖት አባቶችና ከሲቪክ ማኅበራት ጋር ግድቡን በተመለከተ ዛሬ ውይይት አድርጓል፡፡ በዚህ ውይይት ላይ የኃይል መሥመር ዝርጋታው ከግድቡ ከተገነባበት ጉባ አንስቶ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት እስከሚገኝበት ሆለታ ድረስ ተዘርግቷል ተብሏል፡፡ የግድቡ ተደራዳሪዎች ቴክኒክ ቡድን አባል ዶክተር በለጠ…

        Read More

        የድሬዳዋ ኮሪደር ልማት ስራዎች ተጎበኙ

        #DGC የካቲት 17/2017 የኮሪደር ልማት ስራዎች በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በስፋት እየተሰራ ሲሆን በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር የተመራ የካቢኔ አባላት ቡድን እየተገባደደ የሚገኘውን የ 11 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ሥራዎች ተዟዙረው ተመልክተዋል ። በጉብኝቱ ወቅትም ከኮሪደር ልማት ስራ ተቋራጮች ጋር የተወያዩት ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ፕሮጀክቱ በጥራትና በፍጥነት…

        Read More

          The mayor of the administration thanked the participant of the hero who participated in the movement of the national defense force.

          In Dire Dawa city administration ′′ I will travel any distance to save Ethiopia, I will sacrifice all sacrifices ′′ on the foot movement of the heroic force that took place like this. Thank you to all participating in the walk by making a speech. On this demonstration, higher leaders who participated in different levels…

          Read More

            በንግዱ ሥራዐት ላይ የህግ የበላይነት ሊሰፍን ይገባል

                  መንግስት የህዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ሰፊ ጥርትና ርብርብ እያደረገ ይገኛል፡፡ ሥራ አጥነትና ድህንትን ለመቀነስ በሥራ ዕድል ፈጠራው በተለይ ወጣቶችና ሴቶችን በንቃት ያሳተፈ ሥራ እየሠራ ነው፡፡ የተንቀሳቃሽ ፈንድ በማዘጋጀት  የብድር ምችችት በማድረግ ኑሯቸውን ለማሻሻል ለሚጥሩ የተመቻቸ ሁኔታ ለመፍጠር ተሞክሯል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለሠራተኛው መንግስት የደረሰበትን አቅም ባገናዘበ መልኩ በተለያዩ ጊዜያቶች የደሞዝ ጭማሪ አድርጓል፡፡ጭማሪው በገበያው ላይ…

            Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ከለውጡ መንግስት በኋላ የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ::

            #DGC ህዳር 10/2017 የብልፅግና ፓርቲ 5 ተኛ አመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ባለፍት ቀናት በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች እየተከበረ ይገኛል ። በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ባለፍት አምስት አመታት የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎብኝቷል ። በዛሬው እለትም የተጎበኙት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግን እያስተናገደ ያለው የድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ፣ ከለውጡ ማግስት በርካታ የሪፎርም ስራዎችን መስራት የቻለው የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ…

            Read More

            Waxaa la bogadiyay Hawlaha Horumarineed ee ka socda ismaamulka Diridhaba.

            Hogaamiyayaasha Sare ee Kahortaga Danbiyada ee cidaanka Booliska fadaralka,qaybtisa Bari ayaa kulan looga hadlay Nabadgalyada guud ku yeeshay magalada Diridhaba,ayaa booqday hawlo horumarineed ee laga wado magaalada Diridhaba. Taliyaha qaybta Bariga Komaandhar Mitiku Dhaba, oo la hadlay warbaahinta intii ay ku guda jireen socdalka boqasho, ayaa sheegay in ay wada xajood ku sabsaan nabada guud…

            Read More