Dhaabbanni Baabura Lafoo Dirree-Dawwallee Balaa Baabura Mudateen Lubbuun Namoota 15 Darbuu Ibse.

Dheengadda Balaa Baabura imaltootaa Dawwalleerraa gara Dirree Dhawaa Imalaa jiru mudateen lubbuun namoota 15 darbuu Hoji-gaggeessaa olaanaan Dhaabbata Baabura Lafoo Dirree Dhawaa-Dawwallee Obbo Ayyalaa WaldaYohannis Har’aa ibsa gaazeexeeysootaaf kennaniin ibsaniiti jiran. Balaa kanaanis miidhaaan qaamaa salphaafi cimaan namoota 28 irra gahuufi namoonni 13 immoo yaalii salphaa argataniin fayyanii gara mana isaanii galuu danda’uu kan ibsan…

Read More

#ዜና | ህብረተሰቡ በፍትህ ዘርፍ ለሚያነሳቸዉ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ተገቢዉን ምላሽ በመስጠት ተአማኒነት ያለዉ የፍትህ ስርአትን መገንባት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

#DGC | የካቲት 2016 ዓ.ም በሶሰተኛ ዙር ለፍ/ቤት ዳኞች፣ዐ/ህጎችና ሌሎች የህግ ባለሞያዎች ሲሰጥ የነበረ የአቅም ማጎልበቻ ስለጠና ተጠናቋል ። በ3ኛ ዙር ለፍ/ቤት ዳኞች፣ዐ/ህጎችናሌሎች የህግ ባለሞያዎችሲሰጥ በነበረ የአቅም ማጎልበቻ ስለጠና መድረክ መጠናቀቂያ ላይ ተገኝተዉ የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት እና መልእክት ያስተላለፉት የፌደራልና የድሬዳዋ የፍትህ ተቋማት የጋራ መድረክ ሰብሳቢ ተወካይና የድ/ዳ ፖሊስ ወ/ል/ም/ ዘርፍ ሃላፊ ም/ኮሚሽነር ማኦ ተሾመ”…

Read More

    የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

    ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

    Read More

    የዳዊት ለአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር የአረጋውያን መንከባከቢያ ማዕከሉ ያስገነባው የአረጋውያን ባለ አንድ ወለል ህንፃ ግንባታ ተጠናቆ ተመረቀ

    የዳዊት ለአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር የአረጋውያን መንከባከቢያ ማዕከሉ ያስገነባው የአረጋውያን ባለ አንድ ወለል ህንፃ ግንባታ ተጠናቆ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመረቀ። የዳዊት ለአረጋውያን በጎ አድራጎት ማህበር በ1998 ከተመሰረተ ጊዜ አንስቶ ደጋፊና ጧሪ የሌላቸውን ችግረኛ አረጋዊያንን እያገለገለ የሚገኝ በጎ አድራጎት ማህበር ነዉ ። ማህበሩ ይህንን በጎ ተግባሩን በማስፋትና በማሳደግ በ2006 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር በተሰጠው ከሊዝ ነፃ…

    Read More

      The Standing Committee reviewed the performance of the Bureau’s 60-day, Regular and Capital project

      The Urban Development Construction and Housing Affairs Standing Committee visited Urban Development and Construction Bureau. During the visit, the Committee reviewed the performance of the bureau’s 60-day, regular and capital project. The Standing Committee reviewed 358 houses which must be distributed them to the community soon. It also saw 558 condominiums nearing completion and 524…

      Read More

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር በሁለትዮሽና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ከአለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን ለጎን ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር በሁለትዮሽና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። የግብርና ሜካናይዜሽንን ጨምሮ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሰራበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

      Read More

      የመደመር ትውልድ ቤተ-መፅሀፍት ግንባታ ፕሮጀክት በስራ ሂደቱ ከ2 መቶ በላይ ለሆኑ ዜጎች ቋሚና ጊዜአዊ የስራ እድል ፈጥሯል

      የኢፌድሪ ማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ሲገኝ የመደመር ትውልድ የቤተ መፅሀፍት ግንባታ ፕሮጀክት የስራ ሂደትንም ተመልክተዋል። በዚህም ቤተ-መፅሀፍቱ ዘመናዊ በሆነ መልኩ በጥራትና በፍጥነት የግንባታ ሂደቱን እያከናወነ ሲገኝ ሲጠናቀቅም ለዩኒቨርስቲ፣ ለ ቲቪኢቲ፣ ለሀይስኩል እንዲሁም ከኤለመንተሪ/…

      Read More

        Yuunivarsitiin Dirree Dhawaa fi Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa Walta’iinsa walii mallatteessan

        Walta’iinsa Walii Galtee Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa fi Yuunivarsitiin Dirree Dhawaa fi mallatteessan kanaan dhaabileen lamaan Sadarkaa Bulchiinsaa fi akka Biyyaalessaatti ergama kennameef sadarkaa fooyya’aan milkeessuuf dhaabileen Qabeenyaa fi humna qabanitti qindoominaan yoo gargaaraman milkii fooyyee galmeessuuf carraan uumuuf ol’aanaadha jechuun wal-tajjii kana irratti Hooganaan Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa Obbo Isqiyaas Taafasaa ibsan. Pirezidaantiin Yuunivarsitiin…

        Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ የነበረው የከፍተኛ ዲቪዚዮን ውድድር በመስቀለኛ ክለብ ሻምፒዮንነት ተጠናቀቀ።

        ላለፉት አራት ወራት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ክለቦች ሻንፒዮና ውድድር በዛሬው ዕለት የፍፃሜ ጨዋታ መስቀለኛን ከ 06 ህብረት በኮንጎ ሜዳ ያገናኘ ሲሆን በመስቀለኛ አሸናፊነት ውድድሩ ተጠናቋል። በዚህ ውድድር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከውድድሩ መጀመሪያ አስከ መዝጊያው ድረስ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው ክትትልና ድጋፍ ማድረጋቸው ተገልጿል። የዛሬውንም የመዝጊያ…

        Read More

        Kaardii Filattummaa Fudhachuun Dirqama Lammummaa Bahachuu Qabu Jechuun Jiraattonni Dirree Dhawaa Ibsan.

        Filannoon Waliigalaa Biyyaaleessaa 7ffaan Sirna Dimokraasii cimsuuf waliigaltee biyyaaleessaa hundeessuuf bu’urri itti gadi dhaabbatu ta’uusaa beekuudhaan lammiileen hunduu gaheesaa gumaachuu akka qabu ifaadha. Guyyaa har’aa tuuta geezeexeessitoota Biiroo Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaaf qophii filannichaan walqabatee jiraattoonni bulchinsaa tokko tokko yaada kennaniin hawaasni kaardii filannoo fudhachuudhaan dirqama lammummaasaanii bahachuu akka qaban ibsan. Hawaasni haala…

        Read More