ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጧቸውም ምላሾች በጥቂቱ፡-

    • በግፍ ህይወታቸውን ላጡ ለተገደሉ ንፁሀን ዜጎች የሚሰማኝን ጥልቅ ኃዘን መግለፅ እፈልጋለሁ፤ • ባልሰሩት ወንጀል በማይመለከታቸው ጉዳይ ባልተገባ መንገድ ህይወታቸውን ለሚቀጥፉ ገዳዮች አጥፊ ስብስቦች በእጅጉ ዜጎቻችንን ህይወታቸውን መታደግ ባመቻላችን ጥልቅ ሃዘን ይሰማናል፤ • አሁን እየደረሰ ያለው ችግር መንግስት ተገቢውን ትኩረት ስላልሰጠ አይደለም፤በርካታ የፀጥታ አካላት ህዝቡን ከጠላት ለመጠበቅ ሲሉ መስዋዕትነት ከፍለዋል፣እየከፈሉም ይገኛሉ፤ • ሸኔ እና ሌሎች…

    Read More

    በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ጉዳቱ የደረሰባቸውን የንግዱን ማህበረሰብ መልሶ ለመማቋቋም ሁሉም የበኩሉን አስተዋፆ እንዲያበረክት ጥሪ ቀረበ

    በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን የንግዱን ማህበረሰብ በርብርብ መልሶ ለማቀዋቋም የሚያስችል ሀብት የማሰባሰብ ስራ መጀመሩን የድሬደዋ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ ወ/ሮ ሙሉካ የሀብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱን በመጠቆም፤ አራት ባንኮች ላይ ድጋፍ የሚሰበሰብበት ብሎክ አካውንት እንደተከፈተና…

    Read More

      ድሬዳዋን ለኢንቬስትመንት ምቹና ተመራጭ ከተማ ለማድረግ አሰተዳዳሩ ትልቅ ትኩረት ሰጥቶ አየሰራ ነዉ ። ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር

      ዛሬ በአሰተዳደራችን ድሬዳዋ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀውና “ስለ ኢትዮጵያ” የተሰኘው የፓናል ውይይት ላይ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ልማት እንቅስቃሴና የኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታዎችን በማሰመልከት ለፓናል ውይይቱ ተዳሚዎች ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል። ክቡር ከንቲባዉ ባቀረቡት ጽሁፋቸው በአሰተዳደራችን ለአገራችን የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ፈር ቀዳጅ ከሆነዉ ኮተን ፋብሪካ አንስቶ አስከ አሁን ባለዉ የኢንዱስትሪ ልማት እንቅስቃሴ ላይ ሰፋ ያለ…

      Read More

      በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን ማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።

      ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የለውጥ አመራሩ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ከምዕላተ-ህዝቡ ጋር በጋራ በመለየት በአመራሩና…

      Read More

      waxaa ismaamulka dir dhabe laga daah furay carwo lagusoo bandigayay wax qabadka xafiisyada ismaamulkani dir dhabe.

      #DGC| Gudba 02/ 2017t.i Carwadani oo uu ujeedkedu ahaa in lagu xuso xuska sannad guurada 5aad ee kasoo wareegtay wakhtigi la aasasay xisbiga barwaaqo ee talada dalka haya ayaa lagu soo bandhigay waqabada xafiisyada ismaamulka oo qaab sawir ah iyo mid agabka waxsoosaarka warshadaha iyo waliba beerahaba lagu soo bandhigay. Carwadani ayaa waxaa is wada…

      Read More

      የጸሎተ ሐሙስ ( ህጽበተ ሐሙስ) ስነ-ስርዓት በድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተካሒዷል፡፡

      ክርስቶስ የደቀመዝሙራቱን እግር ዝቅ ብሎ ያጠበበትን የትህትና ምሳሌ የጸሎተ ሐሙስ ( ህጽበተ ሐሙስ) ስነ-ስርዓት የድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ሊቀ ብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው የካህናቱንና የምእመናኑን እግር በማጠብ ፈጽመዋል ፡፡ የድሬዳዋ ወረዳ ሶስት የእስልምና እምነት ተከታይ ወንድሞችና እህቶች የጸሎት ስነ-ስርዓቱን ፈጽመው ለሚወጡ ምእመናን ውሃ ዳቦና ንፍሮ አዘጋጀተው በመጠበቅ ያላቸውን ፍቅርና…

      Read More

      ብሪክስ እና የአዲሱ ዓለም አቀፋዊ ሥርዓት መነቃቃት

      የብሪክስ ስብስብ በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ እያሳየ ያለው ሳቢነት፣ የብዙ ሀገራትን ትኩረት ወደ አዲስ የትብብር ማዕቀፍ እየሳበ ይገኛል። እንደ ፕሮፌሰር አህመድ ኢብራሂም ትንታኔ፤ በርካታ የደቡብ ንፍቀ ክበብ ሀገራት የኅብረቱን ደጃፍ በከፍተኛ ፍላጎት እያንኳኩ ያሉት፣ አሁን ያለው ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ሥርዓት ሁሉንም በእኩልነት ማስተናገድ ባለመቻሉና ፍትሐዊ ውክልናን በመጠማታቸው ነው። ይህ ፍላጎት አባል ሀገራቱ በሀገር…

      Read More

      Gamaaggamni Raawwii Karoora Hojii Ji’oottan saglan 2016 Kan Aanaalee Magaalaafi Kilaastaroota Baadiyyaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Gamaaggamame.

      Bulchinsa Dirree Dhawaatti Waltajjiin Gamaaggama Gabaasa Raawwii Karoora Hojii ji’oottan sagalan dabran bara baajataa 2016 kan Dhaabbilee Seektarootaa Mana Qopheessummaa, Har’a ganamarraa kan gaggeeffame yommuu ta’u waaree boodas gamaaggamni Gabaasa Raawwii Aanaalee Magaalaafi Kilaastaroota Baadiyyaa Taasifame.. Waltajjii Gamaaggama gabaasa aanaalee kanarratti Gabaasonni aanaalee saglan Magaalaafi Kilaastaroota afran baadiyyaa dhihaachuudhaan duubdeebiifi yaanni waltajjiiraa ka’uun mariin bal’aan…

      Read More

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር በሁለትዮሽና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ከአለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን ለጎን ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር በሁለትዮሽና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። የግብርና ሜካናይዜሽንን ጨምሮ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሰራበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

      Read More

      ወርቃማ የወጣትነት ወቅት ላይ ትኩረቱን ያደረገው የወጣት ሙአዝ መሀመድ የነሺዳ አልበም ተመረቀ።

      የወጣቶች ወርቃማ ጊዜያት ላይ ትኩረቱን ያደረገ አዲስ የነሺዳ ስብስቦችን የያዘ የወጣት ሙአዝ መሀመድ አልበም በርካታ የጥበብ አፍቃሪያን በገኙበት በዛሬው እለት በድምቀት ተመርቋል። በምረቃ መርሀግብሩም ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ክብር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተገኝተው እንደገለጹት ወጣቱ በነሺዳ አልበሙ በተለይም በለጋ እድሜው ለሀገር ለቤተሰብ የሚጠቅም ተግባራትን በጥበበ በማዋዛት ላበረከተው አስተዋጾ ምስጋና አቅርበዋል። ወጣቱ በርካታ ውጣውረዶችን በማለፍ ለዚህም…

      Read More