Qorshaha mashaariicaha sanad misaaniyeedka 2014 T.I ee ismaamulkani diri dhabe ayay maayarka ismaamulka iyo madax xafiiseedyadu kala saxeexdeen.

    Ismaamulka ayaa muduyinki ugu danbeeyay waxaa ka socday mashaariico kala duwan oo aan wakhtigi loogu tala galay lasoo gaba gabayin waxaana sanad miisaaniyeedkani rubiciisi koobaad aan soo dhaafnay la qorsheeyay in la dar dargaliyo mashaaricaha la bilaabay ee kasocda ismaamulka. Qorshahani ayaa waxaa si wada jir ah usoo wada diyaariyay xafiiska maaliyada ismaamulka iyo waliba…

    Read More

      በአስተዳደሩ የተጠቃለለ የ2014 ዓ/ም የካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ዕቅድ የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከዲር ጁሃር ከአስፈጻሚ ተቋማት ጋር የቃል ኪዳን ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርዓት ተካሄዷል፡፡

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚፈጸሙ የካፒታል ፕሮጀክቶች ነባርና በዚህ ዓመት መጠናቀቅ ያለባቸው ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶአቸው እንደሚሰሩ ነው የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር የተናገሩት፡፡ የካፒታል ፕሮጀክቶቹ እቅድ በአስተዳደሩ ገንዝብና ኢኮኖሚ ቢሮና ፕሮጀክቶቹን በሚያስፈጽሙ ተቋማት በጋራ ተዘጋጅቶ በዛሬው ቀን የፊርማ ስነ-ስርዓት የተቋማት ኃላፊዎች እና ክቡር ከንቲባው ተፈራርመዋል፡፡

      Read More

        ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ፤ በከሚሴ ግንባርም 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ተደምስሰዋል

        ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ፤ በከሚሴ ግንባርም 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ተደምስሰዋል *********************** ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች የተደመሰሱ ሲሆን፣ በዛሬው እለት ደግሞ በከሚሴ ግንባር የጣላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው ጋር ተደምስሰዋል፡፡ እነዚህ በፌደራል…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር፤ 11ኛ የኢትዮጵያ ክልል ሆኖ ፌዴሬሽኑን ለተቀላቀለው፤ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር፤ 11ኛ የኢትዮጵያ ክልል ሆኖ ፌዴሬሽኑን ለተቀላቀለው፤ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፌዴራላዊ ሥርዓት ሕዝብ ራሱን በራሱ እያስተዳደረ ሀገር የሚገነባበት ሥርዓት ነው ያሉት ክቡር ከንቲባው 11ኛ ክልል በመሆን የተመሠረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የዚህ ሥርዓት ማሳያ በመሆኑ፤ ለክልሉ ህዝቦች ሠላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ትግል…

          Read More

            ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት

            ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት የድሬዳዋ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሰራተኞች ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት አከናወኑ፡፡ በስንቅ ዝግጅት ስነ ስርዓቱ ላይ ድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ክድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው ተገኝተዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ…

            Read More

              ኮቪድ 19 በመከላከል የመማር ማስተማር ህደቱን ለማስቀጠል የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል።

              ኮቪድ 19 በመከላከል የመማር ማስተማር ህደቱን ለማስቀጠል የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል። ለትምህርት ተቋማት አስፈላጊውን ግብዓት ለማሟላት ትምህርት ቢሮ ባቀረበው ጥሪ መሠረት መንግስታዊና መ/ያልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ግምታቸው 20,000 (ሃያ ሺህ ብር ) የሁኑ የተለያዩ የትምህርት መርጃ እና ንጽህና መጠበቂያ ግብአቶችን በመግዛት ለትምህርት ቢሮ አስረክበዋል።…

              Read More

                የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ውይይት አካሄዱ።

                የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ውይይት አካሄዱ። የአስተዳደሩ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይቱ በአስተዳደሩ የሚገኙ አመራሮች የተሰጣቸውን ስምሪት በአግባቡ በመወጣት የፀጥታና የሰላም እንዲሁም የልማት ስራዎችን ለማስቀጠል በሚሳካበት ሁኔታዎች ዙሪያ መክረዋል። ከመደበኛ ጦርነቱ በተጨማሪም የኢኮኖሚ ጦርነቱን ለመመከት መቀናጀት እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። በመጨረሻም የተለያዩ የስራ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ የአስተዳደሩ አመራሮች ከጠቅላይ ሚኒስተራችን…

                Read More

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት ለተቋሙ ሰራተኞችና ለተጠሪ ተቋማት የሪብራንዲንግ ፅንሰ ሀሳብ አስፈላጊነትና አተገባበር ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጥቷል ።

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት ለተቋሙ ሰራተኞችና ለተጠሪ ተቋማት የሪብራንዲንግ ፅንሰ ሀሳብ አስፈላጊነትና አተገባበር ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጥቷል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት እንደ ሀገራችን ብሎም በአስተዳደራችን ከተጀመረው አዲስ ምእራፍ ጉዞ ጋር ተያይዞ የተገኘውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በአዲስ ቅኝት የተቀረፀውን የሪብራንዲንግ ፅንሰ ሀሳብ በውስጡ የያዘውን ዋና ዋና ማእቀፍና የትኩረት አቅጣጫዎችን ለማገናዘብና ከሞላ ጎደል በተገልጋዮች…

                  Read More