ህብረተሰቡ የኮቪድ – 19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባቶችን በተመለከተ በተሳሳቱ መረጃዎች ሳይዘናጋ የመከላከያ ክትባቶችን ሊወስድ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

    የኮቪድ – 19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፤ ከፍተኛ አመራሮችና የሃይማት አባቶች በተገኙበት በከንቲባ ፅ/ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በይፋ ተጀምሯል፡፡ በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት ከንቲባ ከድር ጁሃር በአስተዳደራችን ባሉት 10 የኮቪድ – 19 ወረርሽኝ መከላከያ የክትባት ዘመቻ ቀናት ከ60 ሺ በላይ ሰዎችን ለመከተብ ዕቅድ መያዙንና ዝግጅቶች ተጠናቀው ወደ ሥራ…

    Read More

      ሉሲ ኮሌጅ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ችግር ፈቺ የሆኑ ጥናቶችን ብሎም ጠቃሚ የሆኑ የምርምር ውጤቶችን እያሳተመ እንደሚገኝ እስታወቀ ።

      ኮሌጁ 886 ተማሪዎችን በዛሬው እለት አስመረቋል ። ሉሲ ኮሌጅ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ ከ 20 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ያፈራ ሲሆን ኮሌጁ በዛሬው እለትም በኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ፣ ተመራቂ ተማሪዎችና ፣ የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት ተማሪዎቹን በታላቅ ድምቀት አስመርቋል ። በዚሁም የምረቃት ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል…

      Read More

        የ04 ቀበሌ አስተዳደር ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ስድስት መቶሺ ብር ገቢ ሰበሰበ::

        በቀበሌው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ሽኝት ስነስረዓት ተካሂዷል። በስነስረአቱ ላይ በድሬደዋ አስተዳደር የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ሃላፊ ተወካይ አቶ ገበየሁ ወጋየሁ የህዳሴ ግድባችን በህዝብ ተሳትፎ መገንባቱን እንደቀጠለ አስታውሰው ህዝቡ ለግድቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።በድሬደዋ አስተዳደር ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሁለት ሚሊየን ብር ማሰብሰቡን ተናገረዋል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በአስተዳደራችን በየቀበሌው መዞሩ የህዝብ…

        Read More

          የፅዳት ዘመቻውን ህዝባዊ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ተገለፀ ።7ተኛው ዙር የፅዳት ዘመቻም በዛሬው እለት በኢንዱስትሪ ፓርክ ተካሂዷል ።

          በዛሬው እለት ከጠዋቱ 12:00 ሰአት ጀምሮ በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የፅዳት ዘመቻ የተካሄደ ሲሆን በዚሁም የፅዳት ዘመቻ ላይም የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የኢንዱስትሪ ፓርኩ ሰራተኞችን አመራሮች በተገኙበት የፅዳት ዘመቻው ተካሄዷል። የፅዳት ዘመቻው በየሳምንቱ መካሄዱ በነዋሪው ህብረተሰብ ላይ ጥሩ የሆነ መነሳሳትን ከመፍጠሩም ባለፈ በቀጣይም የፅዳት ዘመቻውን ህዝባዊ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ የድሬዳዋ…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ለተከታታይ ሳምንታት ቅዳሜ ማለዳ የሚካሄደው የጽዳት ዘመቻ ዛሬም ቀጥሏል።

            በድሬዳዋ አስተዳደር የከተማዋን ጽዳትና ውበት ለማስጠበቅ በአስተዳደሩ ከንቲባና ም/ከንቲባ የሚመራና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችና ነዋሪውን በማሳተፍ መከናወን የጀመረው የጽዳት ዘመቻ፤ ዛሬም በ06 ቀበሌ ከቀፊራ – በ5ኛ – ለሀገሬ አዋሳኝ መንገድ፤ እንዲሁም በመልካ ጀብዱ ኢንደስትሪያል ፓርክ በተከናወነው የችግኝ እንክብካቤ ቀጥሏል። በ06 ቀበሌ በተከናወነው የፅዳት ዘመቻ ማብቂያ ወቅት በአስተዳደሩ ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዳሉት፤…

            Read More

              የቅዳሜ እሁድ ገበያ ተጧጡፎ ቀጥሏል በድሮ ማዘጋጃ ቤት ፊትለፊት የከተማው ነዋሪ መሰረታዊ ፉላጎቱን በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያሟላበት የቅዳሜና እሁድ ገበያ በሁለተኛ ዙሩ በርካታ የከተማ ሽማቾችን ስያስተናግድ ውሉዋል ።

              በቅዳሜና እሁድ ገበያው ተዘዋውረን እንደተመለከትነው ህብረተሰቡ ለእለተ ዕለት የቤት ውስጥ ፍጆታ የሚጠቀምባቸው የሀገር ውስጥ የውጪ ምርቶች የሆኑ የምግብ፣መጠጥ፣የንጽህና መጠበቂያ ግብዓቶች፣የእንዱስትሪ ውጤቶ በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ቀርበው ሲሽጡ ውለዋል ። በገበያ ስፍራው ያገኘናቸው ሽማቾች በሰጡን አስተያየት በቅዳሜና እሁድ ገበያ የቀረቡ ምርቶች ጥራት ያላቸው ምርቶች መሆናቸውና ከዋጋ አንጻሪም ከፍተኛ ቅናሽ ያለው በመሆኑ ህብረተሰቡን በይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ ገበያው በአንድ…

              Read More

                Lammiiwan qe’ee fi qabeenya irraa buqqa’anii balaaf saaxilaman hunduu akka deegaruuf waamichi dhiyaate.

                Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Lammiiwan qe’ee fi qabeenya isaanii irraa buqqa’anii balaaf saaxilamaniif Koreen Loojistikii fi Deegarsaa hundaa’ee deegarsa gara garaa keessaattuu rakkoo qorraa irraa ittisuuf deegarsa uffataa Sassaabaa jiraachuu Walitti qabaan Koreen Loojistikii fi Deegarsaa fi Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Obbo Sulxaan Aliyyii waamichi dhiyaate. Obbo Sulxaan Aliyyii ganama arraa ibsa gaazexeesitootaaf kennaniin…

                Read More

                  ባለፉት ጊዜያት በመደበኛነት ሲሰሩ የነበሩትን የስራ እድል ፈጠራ ወጣ ባለ መልኩ አዳዲስ የስራ አማራጮችን መሰረት በማድረግ በቀጣይ በቂ የሆነ የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚሰራ ተገለፀ።

                  ባለፉት በርካታ አመታት በሀገራችን በትምህርትና ስልጠና ዙሪያ በርካታ ስራዎች ሲተገበሩ የቆዩ ሲሆን በተለይም ደግሞ ከ 1987 ዓ.ም ጀምሮ የቴክኒክና ሞያ ትምህርት ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ ወቶለት ሲተገበር ቆይቷል ። ይህም በተወሰነ መልኩ ክፍተት ቢኖርበትም ነገር ግን የተሻሉ የሚባሉ ስራዎችም ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም አለማችን ከደረሰበት ወቅታዊ ሁኔታ ብሎም ሀገራችን ከደረሰችበት እድገት አንፃር ሊመጥን የሚችል አዲስ…

                  Read More

                    ””ለወገኖቻችን የምናደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል”’

                    አቶ ሱልጣን አልዬ የድሬደዋ አስተዳደር ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ የቢሮ ሃላፊው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ጁንታው እየፈፀመ ያለው ወረራና የሽብር ተግባር በዲሞክራሲያዊ መንገድ በህዝብ የተመረጠ መንግስትን ከውጭ ሃይሎች ጋር በመተባበር ለማፍረስ እንዲሁም ኢትዮጵያን ለመበታተን ያለመ በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሃገሩን ሉአላዊነት ለማስከበር በአንድነትና በመተባበር በጋራ የሚቆምበት ጊዜ መሆኑን አስረድተዋል። አቶ ሱልጣን አክለውም በድሬደዋ አስተዳደር በአማራና…

                    Read More

                      የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ክትባትን በመከትብ ራስን ከበሽታው ከመከላከል ባሻገር ሌሎች ወገኖች ለወረርሽኙ እንዳይጋለጡ ማህበራዊ ሃላፊነትን መወጣት እንደሚገባ ወ\ሮ ለምለም በዛብህ ተናገሩ ፡፡

                      በሀገራችንም ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር የኮቪድ-19 ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን ተከትሎ ከመጋቢት 24/2013 ዓ.ም ጀምሮ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት በመላው ሀገራችን ላይ መሰጠት ቢጀምርም ክትባቱን እየወሰዱ ያሉ ሰዎች ቁጥር ግን በተፈለገውና የወረርሽኙን ስርጭት መቆጣጠር በሚያስችል መልኩ ባለመሆኑ ምክንያት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባትን በዘመቻ መልክ ለመስጠት ሃገር አቀፍ እቅድ ተይዞ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞም…

                      Read More