የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የግብርና፣ ተፈጥሮ ሀብትና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመስክ ምልከታውን አጠናክሮ ቀጥሏል።

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የግብርና፣ ተፈጥሮ ሀብትና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ስር ያሉ እህሎች፣ የቤት ቁሳቁስና የተለያዩ ለአደጋ ጊዜ ሚያስፈልጉ የእቃ ማስቀመጫ መጋዘኖችን ያሉበትን ሁኔታ ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡ በተከበሩ አህመድ አብዶ ሰብሳቢነት የሚመራው የግብርና፣ ተፈጥሮ ሀብትና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዛሬው እለትም የመስክ ምልከታውን አጠናክሮ…

Read More

“በፊት ላይ ቆሻሻ መጣያ የነበሩ አካባቢዎች አሁን ላይ በኮሪደር ልማቱ ገፅታቸው ተቀይሮ ውብና ሳቢ ማድረግ ተችሏል” – የወረዳ አራት ነዋሪዎች።

በድሬዳዋ በወረዳ አራት (04 ) እየተከናወነ በሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ በፊት ላይ ቆሻሻ መጣያ የነበሩ አካባቢዎችን በመቀየር ውብና ሳቢ ማድረግ መቻሉን የወረዳው ነዋሪዎች ተናገሩ። በወረዳው እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት የወረዳውን ገፅታ በአጭር ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀየረ መሆኑን የገለፁት ነዋሪዎቹ ከኮሪደር ልማቱ በፊት ቆሻሻ መድፊያ፣ እንዲሁም የተለያዩ አልባሌ ተግባራት ይከናወኑበት የነበሩ ቦታዎች በአሁኑ ሰዓት በኮሪደር ልማቱ…

Read More

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የተሠሩ ሥራዎች የፓርቲው የልማት ውጥኖች ፍሬ እያፈሩ እንደሚገኙ ምስክር ይሆናሉ – አቶ አደም ፋራህ

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ሥራዎች አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በጥንታዊነትና በጀግንነት ታሪክ በሚታወቀው የሀዲያ ሕዝብ መሀከል በሆሳዕና ከተማ በተሳካ ሁኔታ እየተካሄደ ነው ሲሉ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋናው ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። በአጠቃላይ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እየተሰሩ ያሉ ስራዎች የፓርቲው የልማት ውጥኖች በአግባቡ ተግባራዊ እየተደረጉ ፍሬ እያፈሩ መሆናቸውን የሚያረጋግጡ መሆኑንም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ፊት ለፊት የሚገኘውን አደባባይ በኮሪደር ልማት በማስዋብና በማስጌጥ የአካባቢውን ገፅታ ከማሳመር ባለፈ ለወጣቶች የመዝናኛ አማራጭ ማድረግ መቻሉ ተገለፀ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ከወጣቶች እንዲሁም ከስፖርቱ ቤተሰብና ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር በጋራ በመሆን በኮምሽኑ ፊት ለፊት የሚገኘውን አደባባይ በመልሶ ማልማት የማስዋብና የማስጌጥ ስራ መሰራቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ካሊድ መሀመድ ገልፀዋል። ከዚህ ቀደም አደባባዩ አርጅቶና ፈራርሶ የነበረ መሆኑን ኮምሽነር ካሊድ አስታውሰው አሁን ላይ በመልሶ ማልማት የአረንጓዴ ልማት ስራዎች፣ የአደባባዩን ዙሪያ አጥር ሁሉሙን…

Read More

ሀገራዊ ምርጫው ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አደም ፋራህ::

እንደ ገዥ ፓርቲ ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬታማ እንዲሆን እና ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ የሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎባቸዋል። በሁሉም የምርጫ ክልሎች የሰላም ሁኔታ ያለበት ደረጃ ተለይቶ ምርጫ…

Read More

የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በሚል በተሰናዳው እና ስድስት የሀገራችንን የፋይናንስ እና የገቢ ሥርዓት በመምራት ላይ ያሉ ዐበይት ተቋማት አፈፃፀም በሚገመግሙበት እና ለሚቀጥሉት አምስት አመታት የሚኖራቸውን ስትራቴጂያዊ የቅድሚያ ምልከታ በሚያደርጉበት ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተዋል። ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት በፋይናንስ አካታችነት ተጨባጭ እድገት ያስገኙ እና ሰፊ መዳረሻ ያላቸው የማክሮኢኮኖሚ ሪፎርሞች አካሂዳለች። ከገበያ መር የውጭ…

Read More

መረጃዎችን በማደራጀት፤ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የመምህራን መረጃ አስተዳደር ስርዓት (TMIS) ሶፍት ዌር በይፋ ተመረቀ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ መረጃዎችን በማደራጀት፤ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እና ውሳኔዎችን በእውነት ላይ የተመሰረቱ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስችል ሶፍትዌር በዛሬው እለት አስመርቋል። በምረቃት መርሃ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሀር ተገኝተው እንደገለፁት የትምህርት ካሪኩለም በማሻሻል የትምህርት ጥራትን በማሻሻል ረገድ አመርቂ ለውጦች እየተመዘገቡ መምጣታቸውን ገልጸዋል። ተቋሙ በትምህርት ዘርፍ የነበረውን አሰራር ወደ ዲጂታል የመቀየር ስራዎች በስፋት…

Read More

“በኮሪደር ልማቱ የተጀመረውን አካባቢን ውብና ሳቢ የማድረግ ስራን አጠናክረን እናስቀጥላለን” የወረዳ ሶስት ነዋሪዎች::

በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 03 እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ስራን አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ የወረዳው ነዋሪዎቹ ተናገሩ። ከኮሪደር ልማቱ በፊት በአካባቢው ረጅም ጊዜ ሳይታደሱ የቆዩና ወጥ ያልሆኑ ቤቶች ይገኙ እንደነበረ ገልፀው አሁን ላይ በኮሪደር ልማቱ ያረጁ ቤቶች ዘመናዊና ውብ በሆነ መልኩ ተሻሽለው እየተሰሩ እንደሚገኙ ገልፀዋል። ነዋሪዎቹ አያይዘውም ልማቱ ሲጠናቀቅ ለአካባቢው አዲስና ማራኪ ገፅታን እንደሚያላብሰው ጠቁመዋል። በኮሪደር ልማቱ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል።

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። 1ኛ. ካቢኔው በቀዳሚነት የተወያየው የመንግስትና የግሉ ዘርፍ በአጋርነት የተለያዩ የልማት ስራዎችን በጋራ ማከናወን እንዲችሉ የወጣው ደንብ ላይ ነው። በዚህም የግሉ ዘርፍ ለሀገራዊ እድገትና ልማት መሰረት በመሆኑ በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ የግሉ ዘርፍ የበኩሉን ሚና መወጣት እንደሚገባው ካቢኔው የጠቆመ ሲሆን…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል::

አስተዳደሩ 7ኛው ብሄራዊ ምርጫ ዲሞክራሲያዊ፣ፍትሀዊ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር በቅርበት እንደሚሰራ አስታወቀ። የለወጡ መንግሥት ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በፓለቲካው መስክ ካከናወናቸው የለውጥ ስራዎች ውስጥ ታሰረው የነበሩ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላትን ከእስር መፍታትን ጨምሮ አሳታፊ የፓለቲካ ምህዳር የሚፈጠሩ ህጎችን አፅድቋል። የአስተዳደሩ የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤው ዛሬ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ…

Read More