የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት አካሂዷል
ካቢኔው በዛሬው ውሎው በቀረቡ ሶስት ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚህ መሰረት፡- 1ኛ. የድሬዳዋ አስተዳደር በቀጣይ መቶ ቀናት እቅድ የመልካም አስተዳደር እና ኢኮኖሚ ማሻሻያዋች በተመለከተ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። 2ኛ. የማዘጋጃቤታዊ ገቢ ከማጠናከር ጋር በተያያዘ ተወያይቶ ወሳኔ አሳልፏል፡፡ 3ኛ . መሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግም ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት…


