Nations, Nationalities, and Peoples’ Day to be celebrated at a time when all Ethiopians are saving the Country

    Zahra Hummed, Deputy Speaker of the House of Federation of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE), said the Nations and Nationalities Day, which has been celebrated for years in various regions and City Administrations, will be celebrated this year under the motto “Brotherhood for National Unity”. This 16th Nations, Nationalities and Peoples’ Day will…

    Read More

    ለድሬዳዋ የህዝብ ቤተ-መፃህፍት እና ቤተ-መዛግብት ከ1.5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መፅሀፍትና የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶች ተበረከተ

    የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ከ5 መቶ ሺ ብር በላይ የሚያወጡ መፅሀፍትን እንዲሁም የአሜሪካ ኤንባሲ ከ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ወንበሮችን፣ መፅሀፍቶችን፣ ላፕቶፕና ዴክስቶፕ ኮንፒተሮችን በተጨማሪም የተለያዩ የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶችን ለድሬዳዋ የህዝብ ቤተ-መፃህፍት እና ቤተመዛግብት አበርክተዋል። በስጦታ የተበረከቱት መፅሀፍቶች በተለያዩ የትምህርት ደረጃ ላይ ለሚገኙ ተማሪዎች አጋዥ ሲሆኑ ለዩኒቨርቲ ተማሪዎች እና መምህራንም ለጥናትና ምርምር የሚያግዙ መሆናቸውም…

    Read More

    የድሬ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ስማርት ድሬዳዋን እውን ለማድረግ እየተደረገ ያለውን ጥረት በእጅጉ የሚያጠናክር መሆኑ ተገለፀ

    በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነባው የድሬ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል ። የድሬ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ በአስተዳደር ደረጃ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ሪፎርም ውጤታማ ለማድረግ የማይተካ ሚና የሚኖረው ከመሆኑም በላይ የተቋማት አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የተደገፉ ፣ ቀልጣፋና ጥራት ያላቸው እንዲሆኑ ማድረግ የሚቻልበትን አቅም በመፍጥር ስማርት ድሬዳዋን እውን ለማድረግ እየተደረገ ያለውን…

    Read More

      ለምርቃት ቀንብቻ ሳይሆን በስልጠና ላይም ተገኝተን እንጠይቃችሃለን!

      በከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡሁ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራር ልኡክ በማሰልጠኛ የሚገኙ ምልምል ፖሊስ ሰልጣኛችን ጎበኘ: ለስልጠናው ውጤታማነት አስተዳደሩ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልፆል:: ድሬ ፖሊስ:- የድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን 12ኛ ዙር ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞች ወደ ማሰልጠኛ ከገቡ አንድ ወር የሆናቸው ሲሆን የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራርም በማሰልጠኛው በመገኘት ጉብኝት አድርጎ ሰልጣኞችን አናግሯል: ከጉብኝቱ መጠናቀቅ በሃል ንግግር ያደረጉት የድ/ዳ/አስተዳደር ከንቲባ…

      Read More

        የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ ባለሀብቶች ጋር የምክክርና ሀብት የማሰባሰብ መድረክ አካሄደ::

        ሀገር ከድህነት ቀንበር እንድትወጣና ልማቷ በአስተማማኝ ደረጃ ላይ ደርሶ የዜጎች ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከመንግስት ቁርጠኛ አመራርና ከህዝቦች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ባሻገር የባለሀብቶች ሚና ከፍተኛ ቦታ የሚይዝ መሆኑን የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ መድረኩን በከፈቱበት ጊዜ ተናግረዋል። የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ የፓርቲውን ጥቅል ዓላማ፣ መለያ ዕሴቶች፣ የፖለቲካ ፕሮግራም፣ የኢኮኖሚ ፕሮግራም፣ ማህበራዊ ፕሮግራም እና…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናስ እና ገቢዎች የመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ አካሄዱ

          የአሰተዳደሩ ፋይናንስና ገቢዎች መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢና የቢሮዉ ኃላፊ ክቡር አቶ ሱልጣን አሊዪና እና የመሠረታዊ ጅርጅቱ ም/ሰብሳቢና የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ አብዱሰላም መሃመድ መሪነት የፓርቲዉ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ በከንቲባዉ መሠብሰቢያ አዳራሽ በድምቀት ተካሄዱዋል ፡፡ በኮንፍረንሱም ላይ የ2014 ዓም የዘርፉ መሰረታዊ ድርጅት እቅድ አፈፃፀም፤ የኦዲት ኮሚሽን ሪፖርት እንዲሁም 2015 ዓም ዕቅድ ቀርቦ ዉይይት ከተደረገበት…

          Read More

            ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካ የምረቃ ስነ-ስርአት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙነት በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

            የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ። ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም ።

            Read More

            Hojiin Misooma Koriidaraa Komishinii Dargaggoofi Ispoortii Fuulduratti Hojjetame Bareedina Magaalaa Kan Gonfachiiseefi Dargaggoota Naannichaaf Iddoo Buhaartii Kan Taasisee Ta’uun Ibsame.

            Hojiin Misooma Koriidaraa Komishiniin Daragaggoofi Ispoortii Bulchinsa Dirree Dhawaa Maatii Ispoorteessitootaafi Hawaasa Naanichaa waliin Ta’uun Adda Baba’ii Fuuldura Komishinichaa deebisanii misoomsuufi miidhagsuun Hojjetame naannicha hawwataa taasisuun Ibsame. Komishinarri Komishinii Dargaggoofi Ispoortii Bulchinsaa Dirree Dhawaa Hojii Misooma Koriidaraa Bulchinsatti hojjetamaa jiru waliin walqabatee Aanaa 03 Waajjira Komishinichaa fuulduratti kan argamu maatii ispoorteessitootaafi hawaasicha waliin ta’uun Addababa’i…

            Read More

              እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!

              አስቸጋሪው የክረምት ወቅት ወጥቶ፣ የጠራውና አስደሳቹ የመጸው ወቅት በሚጀምርበት ወቅት ላይ እንገኛለን። የሞላው ወንዝ ይጎድላል፤ ፈታኙ ጭቃ ይደርቃል፤ ጥሻው ይገለጣል፤ ጨለማውም ይበራል፤ ብርዱ ይቀልላል፤ ሜዳና ተራራው በአበባ ያጌጣል። በዚህ ወቅት ነው ተሠውሮ የኖረው መስቀል የተገኘበትን በዓል የምናከብረው። ኢትዮጵያውያን የሚያስተሣሥረን ገመድ ሊበጠስ የማይችል ጠንካራ መሆኑን ከሚያሳዩን ወቅቶች አንዱ ወርሃ መስከረም ነው። አብዛኞቹ የሀገራችን ብሔረሰቦች የዘመን መለወጫ…

              Read More

              የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ::

              የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል። የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ “ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት” በሚል መሪ ሀሳብ በድምቀት ተከብሯል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች የመጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ታድመዋል።

              Read More