ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በተለያዩ መርሀ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡

በየዓመቱ ህዳር 11 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በዓለም ደረጃ ለ33ኛ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ’’ ምቹ እና ሰላማዊ ኢትዮጵያ ለሁሉም ህጻናት!’’ በሚል ሀገራዊ መሪ ቃል በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች እንደሚከበር የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ…

Read More

    ፐብሊክ ሰርቪስና የሰ ልማት ቢሮ 9 ወር ሪፖርት

    1.መ ግ ቢ ያ o በመንግስት የተቀረፁ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በሚፈለገው ፍጥነትና የጥራት ደረጃ ተግባራዊ ለማድረግና በአስተዳደራችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውጤቶችን ማስመዝገብ የሚቻለው ሁለንተናዊ የማስፈጸም አቅም ሲጠናከር ነው፡፡ የማስፈጸም አቅም ስንል ብቃት ያለው የሰው ሃይል ፣ የጠራ አደረጃጃት እና አሰራር ማለታችን ነው፡፡ o ይህንንም አቅም መፍጠር የሚቻለው አመራሩና የመንግሥት ሠራተኛው ቅልጥፍና እና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ አዳዲስ…

    Read More

    Maamulka Dire Dhabe oo Wadatashiyo ka yeeshay Shaqada Mashruuca SUNCASA

    Wafti ka kooban mas’uuliyiin iyo mas’uuliyiin dowladeed oo ka kala socda Johannesburg, Koonfur Afrika, Kigali, Rwanda, Huromarinta Caalamiga ah ee Horumarinta Waarta iyo Horumarinta Kheyraadka Adduunka (WRI), oo uu hoggaaminayo Dr. Aklilu Fikreslassie, Agaasimaha Magaalooyinka Afrika, ayaa shalay gaaray Dire Dhabe , waxayna hadda qabanayaan madal lagu isdhaafsanayo khibradaha ku saabsan shaqada mashruuca SUNCASA. Madasha…

    Read More

    Akkuma Abbootiin keenya aadaa, Duudhaa fi eenyummaa Itophiyaa isaanii eeganii dhalootaaf dabarsuu qabnaa jedhan.

    Kantiiba bulchiinsa Dirree dhawaa kabajaamo obbo kadir johar akka jedhaniitti sagantaan sochii hawaasaa gatiiwwan hawaasummaa barbaachisoo ta’an guddisuu fi aadaa fi gochaalee miidhaa geessisan bulchiinsa Dirree dhawa keessatti ittisuuf qophaa’e irratti dhaamsa dabarsaniiru. Waajjira Aadaa fi Tuurizimii Bulchiinsa Dirree dhawaa Federaalaa irraa Ministeera Aadaa fi Ispoortii waliin ta’uun dhaadannoo “duudhaalee hawaasummaa keenya barbaachisoo dhalootaa fi…

    Read More

      መላው የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዎች እና ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች በሙሉ ህዳር 29/2014 ‹‹ወንድማማችነት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለ16ኛ ጊዜ በአስተዳደራችን በሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል የድሬደዋ እሴት የሆነውን የፍቅር የአብሮነትና የመቻቻል ባህላችንን ወደ ድሬዳዋ ለሚመጡ እንግዶች በፍጹም ወንድማማችነትና ስሜት በመቀበል ከተማችን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በወንድማማችነትና በፍቅር የሚኖሩባት ትንሿ ኢትዮጵያ መሆኑኗን እንድታሳዩና በዓሉ የተሳካ እንዲሆን የበኩላችሁን ሁሉ እንድታደደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡ ለበአሉ ድምቀትም ሁሉም ነዋሪና ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በየበራፋቸሁ እንዲሰቅሉ አስተዳደሩ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

      Read More

      የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን ለማክበር ድሬዳዋ ከተማ ገቡ::

      ታህሳስ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረው ዓመታዊ የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን ለማክበር የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብፅዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የሚመራ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ብፁዓን አባቶች ቡድን ድሬዳዋ ገብቷል። እንግዶቹ በድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ በብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ…

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ተቋማት ቢሮዎች የህዝብ ግንኙነትና የሚዲያ ባለሞያዎች ዲጂታል ሚዲያ ለላቀ ተግባቦት በሚል መሪ ቃል በሐረር ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል

      በየጊዜው እየዘመኑና ለአጠቃቀም ያላቸው ቅለትና ምቹነት በመላው አለም ሰፊ ተቀባይነትና ተወዳጅነትን በመቀዳጀት ዓለማቀፍ ገናን መደበኛ የሚዲያ ተቋማትን ሳይቀር ወደራሳቸው መሳብ የቻሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ያላቸውን ሰፊ የተደራሽነት ሽፋንና የተጽእኖ ፈጣሪነት አቅምን በመገንዘብ አብሮ መጓዝ የሚያስችል እውቀትና ክህሎት መጨበጥ ጊዜው የግድ የሚለው በመሆኑ ይህ ስልጠና መዘጋጀቱን ነው የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የመረጃ ማፍራት እና ማብቃት…

      Read More