Koonfiraansiin Goolabbii Waliigalaa Paartii Badhaadhina Dirree Dhawaa geggeefamaati jira.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koonfiraansiin Goolabbii Waliigala walakkaa bara Filannoo kan Paartii Badhaadhina “Waadaan Gochaan Badhaadhina Itoophiyaaf” mata duree jedhuun geggeefame. Waltajjii kana irratti hirmaatotaan Ergaa Baga Nagaan dhuftanii kan dabarsan Miseensa Koree Jidugaleessaa Paartii Badhaadhinaa fi Ittigaafatamaan Waajjira Paartii Badhaadhinaa damee Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuuf Akka ibsanitti Waltajjii Koonfiraansii Goolabbii Waliigala walakkaa bara Filannoo…

Read More

    ወጣቱ በምክኒያት ሊደግፍ በምክኒያት ሊቃወምና ሊያወግዝ ይገባል

    በዓለማችን ያሉ ምሁራን አሁን የምንገኝበት ዘመን የመረጃ ዘመን እንደሆነ ይስማሙበታል፡፡ በእርግጥም እጅግ በዘመኑና ከዚህ በፊት ባልነበሩ የቴክኒዮሎጂ ውጤቶች በመታገዝ  መረጃዎች ሊገመት በማይችል ፍጥነት ከዓለማችን አንደኛው ጫፍ ወደ ሌላኛው ጫፍ እየደረሱ ነው፡፡ በዚህም ሳቢያ በጣም ግዙፍና ሰፊ የሆነችው ዓለማችን ወደ አንድ መንደር ተቀይራለች፡፡ መረጃ ትልቅ ሀብት መሆኑን ዓለም በተግባር አስኪመለከት ድረስ መረጃዎች ከምንጊዜውም በላይ የኑሮ ዘይቤያችንን…

    Read More

    Guyyaa Farra Malaammaltummaa akka Addunyaa tti yeroo 21ffaaf fi akka biyya keenyaatti yeroo 20ffaaf kabajamu sababeeffachuun dorgommiin barattoota ciccimoo guddutti gaaffii fi deebii gaggeeffameera

    Guyyaa har’aa mata”Qabsoon farra malaammaltummaa dargaggoota giddu galeessa godhate naamusa boruu ni ijaarra” jedhuun addunyaa irratti yeroo 21ffaa fi sadarkaa biyyaatti yeroo 20ffaaf guyyaan farra malaammaltummaa idil-addunyaa bulchiinsa Dirree Dhawaatti sagantaalee adda addaatiin ni kabajamaa jira. Komishinara Komishinii Naamusaa fi Farra Malaammaltummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan ta’an Feenus Abduljabar akka jedhanitti, malaammaltummaan guddina biyyootaa irratti…

    Read More

      የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ለማስጀመር እየተከናወኑ የሚገኙ የዝግጅት ስራዎች ተጎብኝተዋል።

      “አረንጓዴ ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ የአስተዳደራችን ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት በመዲናችን አዲስ አበባ በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብሩን በድሬዳዋ አስተዳደር ለማስጀመር እየተከናወኑ ያሉ የዝግጅት ስራዎችን፤ በአስተዳደሩ ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በዘንድሮው የአረንጓዴ…

      Read More

      Kalfadhigi Caadiga Ahaa Ee Golaha Xildhibanada Ismaamulka Diridhabe Oo Shalay billowday Ayaa Maanta kusoo dhamaaday Ansixinta Xilal kala duwan.

      Kalfadhigii 9-aad,Ee xili hawleedka 3aad sannadisa 4-aad iyo Ee golaha xildhibanada ismaamulka Diridhabe oo socday muddo labo maalmood ah ayaa lagu soo gabagabeeyay ansixinta magacaabis kala duwan iyo miisaaniyad dheeri ah. Golaha ayaa sidoo kale xasaanadda ka qaaday hal xildhibaan. Golaha ayana uu ansixiyaay Mudane injineer Cumar Ducale Madaxa Xafiska hotumarinta iyo dhismaha Magalaada diridhabe,Mudane…

      Read More

        እጅግ የተከበራችሁ የድሬዳዋ ውድ ልጆች፤ ኢትዮጵውያንና ትውልደ ኢትዮጵዊ ወንድምና እህት የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት፡፡

        በቅድሚያ የእናት ሀገራችሁን ጥሪ በመቀበል፤ ከሀገር በላይ የሚቀድም ጉዳይ የለም ብላችሁ፤ ባህር አቋርጣችሁ፤ የሰው ዘር መገኛ ወደ ሆነችው ሀገራችሁ ኢትዮጵያ፤ ብሎም የፍቅርና የሰላም ሰገነት ወደ ሆነችው፤ ዘወትር ልጆቿን በስስትና በአክብሮት ወደ ምትቀበለዋ ከተማ ድሬዳዋ እንኳን በሰላም መጣችሁ እላለሁ። ሀገራችን ከድህነት ተላቃ ዜጎቿ በኢኮኖሚ የበለፀጉ እንዲሆኑ ከምታደርጉት አስተዋጽኦ ባሻገር፤ አገራችን በውስጥና በውጭ ሃይሎች ተፅዕኖ ሲደረግባት፤ ከወገናችሁ…

        Read More

          በታሪካዊው ቀን ታሪክ እንስራ ሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የድምፅ መስጫ ቀን ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ የሚወስኑበትና ዲሞክራሲያዊ መብታቸውን የሚያረጋግጡበት ቀን ነው።

          ይህንን ታሪካዊ ቀን “ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል መሪ ቃል እየተከናወነ ያለውን 3ተኛውን የአረንገጓዴ አሻራ ቀን ምክንያት በማድረግ “ምርጫዬን እመርጣለሁ አረንገጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ” በሚል መርህ በዚህ ታሪካዊ ቀን ታሪክ እንስራ ፡፡ ስለሆነም መምረጥ ዲሞክራሲያዊ መብታችን ነው ችግኝ መትከል ግን ታሪካዊ ግዴታችን ፤ በመሆኑም በእለቱ ምርጫ እየመረጥን በነብስ ወከፍ 6 ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያን አረንገጓዴ በማልበስ በታሪካዊው ቀን ታሪክ…

          Read More

          ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

          ኢትዮጵያና ብሪታንያ በስትራቴጂካዊ የኃይል መሰረተ-ልማት ግንባታ ላይም አዲስ ስምምነት ተፈራርመዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ይቬት ኩፐር ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ከውይይቱ ጎን ለጎን በሁለቱ ሀገራት መካከል የኢንቨስትመንትና የሀብት አስተዳደር የቴክኒክ ትብብርን ጨምሮ ሁለት ግዙፍ የኃይል ማስተላለፊያ ፕሮጀክቶችን ወደ ተግባር የሚያስገቡ የልማት…

          Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

          የግድቡ መጠናቀቅን አስመልክቶ” እምርታ እና ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ ህዝባዊ የፓናል የውይይት መድረክ በዛሬው እለት ተካሂዷል። በፓናል የውይይት መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በንግግራቸው የህዳሴ ግድባችን ኢትዮጵያውያን በደምና በላብ ዋጋ የከፈልንበት የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን ውል የመቻል ምሳሌ ነዉ ብለዋል። የህዳሴ ግድባችን በወጀብ ውስጥ ሳንናወጥ፥ በቁርጥ ቀን በጽናት እንድንቆም ያደረገን የአንድነታችን ውል፥ የጥቁር…

          Read More