ድሬ ፖሊስ Ill ጥር 11 .2017 ዓ.ም
ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት የህዝብ ሀብትን መዝብሯል ተብሎ የተጠረጠረን ግለስብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርምራ እያጣራ መሆኑን ፖሊስ ገለፀ ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት የመንግስት ሀብትን አለአግባብ ከህግና አሰራር ውጭ በሆነ መንገድ ምዝበራ ፈፅሟል ብሎ በተጠረጥረው የድሬዳዋ ከነማ ስፖርት ክለብ የቦክስ አሰልጣኝ የሆነው ኤፍሬም ነጋሽ የተባለ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በመጣራት ላይ…


