Headlines

Toddobaadka xisaha diridhabe ee marki 4-aad ayaa si wayn looga xusaya magaalada Diridhabe.

Waxaa 5-ta maalmood ee soo socda magalada diridhabe lagu xusayaa toddobadka xisaha Diridhabe, iyadoo dood cilmiyeed diirada lagu saarayo dhaqanka, taariikhda, afka iyo haybta qoomiyadaha, suugaanta, tartamada ciyaaraha, booqashooyinka mashaariicda horumarineed, iyo munaasabado lagu xoojinayo wada jirka. Toddobadka xisaha diridhabe waa goob ay isugu yimaadaan dadwaynaha ku dhaqan magaalada Diridhabe iyo asxaabtooda meelkasta oo ay…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በኢትዮጵያ የፓኪስታን ሙሉ ስልጣን አንባሳደር ከሆኑት አጢፍ ሸሪፍ ጋር በቀጣይ በኢንደስትሪውና በማኒፋክቸሪንጉ ዘርፍ አብሮ ለመስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ዙሪያ ተወያዩ

በዚህም በውይይቱ በቀጣይ ፓኪስታንና ድሬዳዋ በተለያዩ ዘርፎች አብሮ ለመስራት በመድረኩ የተነጋገሩ ሲሆን፤ በተለይም የአምራች ኢንደስትሪውን ዘርፍ በማሳደግና የፓኪስታን ኢንቬስተሮችን ወደ ድሬዳዋ በመሳብ በተለያዩ ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማድረግ በትብብርና በቅንጅት እንደሚሰራ ከመድረኩ ተገልጿል። ከውይይቱ በመቀጠልም አንባሳደሩ የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጠና እንዲሁም ደረቅ ወደብን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፤ ድሬዳዋ በኢንደስትሪው ዘርፍ የሚበረታታ ስራዎችን እየሰራች እንደምትገኝ መመልከታቸውን አንባሳደር አጢፍ ተናግረዋል።…

Read More

    Miidhaa harkifachuu roobaa ittisuuf deegarsa taasifamaa jiru irratti hunduu akka tumsu waamichi dhiyaate.

    Kutaa baadiyaa Bulchiinsaatti harkifachuu rooba gannaa ittisuuf qaamoleen ga’ee marti akka tumsuu qabu Ittigaafatamaan waajjira Bishaanii fi Albuudaa Obbo Fu’aad Mahamad dhaaman. Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Sababa harkifachuu rooba gannaattiin Kutaa baadiyaa Bulchiinsaa iddoowan gogiinsi itti mudatee fi rakkoon hanqina bishaan dhugaatiin miidhaa lubbuu Namaa fi Beeyladaa irra ga’uu danda’u ittisuuf Araddoottan baadiyaa Bulchiinsaatti kan argaman…

    Read More

    ድሬ ማይክሮ ፋይናስ የብድርና ቁጠባ ተቋም የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት ባንክ ተደራሽ የማያደርጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በድሬዳዋ አስተዳደር 02 ወረዳ ሀሎሌ መንደር 8ኛ ቅርንጫፉን ከፍቶ አስመርቋል ።

    በቅርንጫፉ የመክፈቻ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ እንደገለፁት ተቋሙ ባንክ ተደራሽ የማያደርጋቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችና ሴቶችን ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ የሚገኝ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል ። ኃላፊዋ አያይዘውም ተቋሙ በዘርፉ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ረገድ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ መስራት እንዳለበት አብራርተዋል ። የድሬ ማይክሮ ፋይናስ የብድርና ቁጠባ…

    Read More

      የሳምንቱ የጽጻትና የNo_More ዘመቻ በድሬዳዋ።

      የሳምንቱ የጽጻትና የNo_More ዘመቻ በድሬዳዋ። ህዳር 11/2014 ዓ.ም ሳምንታዊው የጽዳት ዘመቻ በሁለት በተመረጡ ዋናዋና ጎዳናዎች እና የNo_More ዘመቻ ተካሂዷል። የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሀገር ፍቅር እና ለህዝብ አንድነት” በሚል መሪ ቃል የማስ እስፖርት የማለዳ እንቅስቃሴ በ04 ቀበሌ እና የጽዳት ዘመቻ በ01 ቀበሌ በተካሄደው ሁነት ለአለም ሚዲያ No_More ዘመቻውን በመቀላቀል ድምጻችንን አሰምተናል። ምንጭ፦Dire_PP_Press

      Read More

      በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ

      “ቁልፍ የመሰረተ-ልማት ደህንነት ለዲጂታል ሉአላዊነት” በሚል 5 ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ከጥቅምት አንድ ጀምሮ እየተከበረ ሲገኝ ይህንንም አስመልክቶ ሀገራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ ትግበራ እና የባለድርሻ አካላት ሚና በሚል ርዕስ ከክልልና ከከተማ አስተዳደር አመራሮችና ከባለድርሻ አካላት ጋር የተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ ለመሳተፍ ነው ወ/ሮ ትዕግስት ወደ ድሬዳዋ የገቡት:: በዚህም ጥቅምት 25 እና 26/2017 አ.ም…

      Read More

        በኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 353 ሚሊዮን 633 ሺህ ችግኝ ተተከለ

        እንደ ሀገር በአንድ ጀንበር 353 ሚሊዮን 633 ሺህ 660 ችግኝ በዛሬው እለት በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ  ተተክሏል፡፡   በአገር አቀፍ ሚዲያዎች የአረንጓዴ አሻራ ቀን አስተባባሪ ኮሚቴ በሰጡት መግለጫ እንደ ሀገር በእለቱ ከእቅድ በላይ መከናወኑን አስታውቀዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ የተቀመጠውን የአረንጓዴ አሻራ ቀን እውን ለማድረግ በድሬደዋ በችግኝ ተከላው መርሀ ግብር የአስተዳደሩ ከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የእግር ኳስ ጨዋታ ስቴዲየም የፊፋ እና ካፍ መስፈርቶችን የሚያሟላ አለም አቀፍ ጨዋታዎችን ለማስተናገድ የሚያስችለውን ደረጃ በማሟላት በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ከ ኡጋንዳ አቻው ጋር የሚያደርገውን የወዳጅነት ጨዋታውን ለማስተናገድ በዝግጅት ላይ ነው።

        በዚህም የእግር ኳስ ጨዋታ መርሀ ግብር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጅሀርን ጨምሮ የካቢኔ አባላት እና የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች የሚያካሂዱት የእግር ኳስ ጨዋታ ተጀምሯል ።

        Read More

          ለረጅም አመታት ኑሯቸውን በውጭ አገር ያደረጉ፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወንድምና እህቶች፤ ከናፈቁት የእናታቸው ማዕድ ለመቋደስ፤ የዘመናት እንባዋንም ለማበስ ወደ ትውልድ ከተማቸው ድሬዳዋ መግባት ቀጥለዋል።

          የእናታቸውን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር ቤት የገቡትና በድሬዳዋ ተወላጅ የሆኑት ወገን ወሰን፣ አደላሽ ክፍሌ፣ እና ስንታየሁ አርጋው፤ ዛሬ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በከንቲባው ጽ/ቤት የዳያስፖራ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አቤል አሸብር እንግዶቹን በተቀበሉበት ስነ-ስርዓት ላይ፤ በድሬዳዋ የተለያዩ ቀበሌዎች የሚገኙ ታዳጊ እግር ኳስ ቡድኖች ተጫዋችና አሰልጣኞቻቸው ተገኝተው፤ የእንኳን ደህና መጣችሁ…

          Read More

            በመቀበር ላይ የሚገኘውን አሸባሪው ህወሓትን ለመታደግ የተካሄደው ምሥጢራዊ ስብሰባ ተጋለጠ

            በመቀበር ላይ የሚገኘውን አሸባሪው ህወሓትን ለመታደግ የተካሄደው ምሥጢራዊ ስብሰባ ተጋለጠ *********************** አሸባሪው ህወሓትን ከሚቀበርበት ጉድጓድ ለመታደግ የሽብር ቡድኑ አባላትና ምዕራባውያን የጥቅም አጋሮቹ ዲፕሎማቶች ያካሄዱት ምሥጢራዊ ስብሰባ ተጋልጧል። ብርሃነ ገብረ ክርስቶስና ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሐቅን ጨምሮ የአሸባሪዎቹ ህወሃትና ሸኔ የውጭ አመራሮች፤ እንዲሁም የጥቅም አጋሮቻቸው ምዕራባውያንና ዳያስፖራዎች ወደ መቃብራቸው እየተሸኙ ያሉትን የሽብር ቡድኖች ለማዳን ድብቅ ምክክር አካሂደዋል። ከዚህ…

            Read More