የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ያለውን ሀገራዊ ፋይዳ በመረዳት ሁሉም ማህበረሰብ እንዲመዘገብ ጥሪ ቀረበ

በድሬዳዋ አስተዳደር የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ በየተቋማት እየተካሄደ ሲገኝ፤ በዛሬው ዕለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ፈት ቤት ምዝገባው ተጀምሯል፡፡ በዚህም ምዝገባውን ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አብዱለዚዝ ሻፊ የዲጂታል መታወቂያ ህዝባዊ አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ የዜጎችን የጤና እና የትምህርት ደረጃ መረጃ በማገናዘብ ፎርጅድ እና አጠቃላይ ህገ ወጥነትን ለመከላከል ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን…

Read More

    ‹‹ደንበኞቻችን ቅሬታ ይዘው የሚመጡ መሆናቸው ስራችንን ከባድ ያደርገዋል፡፡›› ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የህዝብ የቅሬታና አቤቱታ ሰሚ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የመልካም አስተዳደር እጦት ነዋሪውን ለቁጣ አነሣሥቶታል የአስተዳደሩ ነዋሪዎች

    ላይ ከፍተኛ የሆነ መንጓተት አለበት፡፡ ይሄም ነዋሪውን አስቆጥቷል ይላሉ፡፡      የህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚሰጡት ግልጋሎት ተደራሽና ለህዝብ አጥጋቢ እንዲሆን የማድረግ ስራዎችን ማሣለጥ፣ ህዝብ የተሰማውን ስሜት በግልፅ የሚናገርበትና ቅሬታውን የሚያሰማበት ሁኔታን ማመቻቸት፣ ከቅሬታ አቅራቢው ቅሬታውን ሰምቶ ቅሬታ ከቀረበበት ጋር በመገናኘት ለጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ ማስቻል የድሬዳዋ አስተዳደር የህዝብ የቅሬታና አቤቱታ ሰሚ ዳይሬክቶሬት ከሚሰራቸው ስራዎች ዋና…

    Read More

      የኮቪድ 19 ክትባት በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር መሰጠት ተጀመረ ።

      6 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች የኮቪድ 19 ክትባትን መከተብ የሚያስችል ክትባት ወደ ድሬዳዋ አስተዳደር መግባቱ ይታወቃል ። በዛሬው እለትም የመጀመሪያው ዙር የኮቪድ 19 ክትባት በሳቢያን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መሰጠት ተጀምሯል። በክትባት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ከድር ጁሀር የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታ በአስተዳደሩ ላይ…

      Read More

      #ዜና | ” ከስልጠናው ያገኘውን እውቀት ወደ መሬት በማውረድ ማህበረሰባችንን እና ሀገራችንን በይበልጥ ከፍ ባለ ደረጃ በማገልገል የብልፅግና ጉዞአችንን አናፋጥናለን ” የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአቅም ግንባታ ሰልጣኝ አመራሮች።

      በድሬዳዋ አስተዳደር “የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ 10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቅቋል። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶም ሀሳባቸውን ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ያካፈሉ ሰልጣኝ አመራሮች በተጨባጭ ሀገራችንን ለማሳደግና የብልፅግና ጉዟችንን ለማሳካት ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላው በመግለፅ በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችንንም አጠናክረን ለማስቀጠል…

      Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃለያ ኮንፍረንስ መካሄድ ጀምሯል።

      በዚህም በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የካቢኔ አባላት ፣ ከፍተኛ የድርጅት አመራሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች፣ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የወጣቶች ምክር ቤት አመራሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች እና ሴቶች ሊግ ተወካዮች፣…

      Read More

        “መሰናክሎች የዕድገት እና የመሻሻል ዕድሎች ናቸው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

        በመንገዳችን ላይ የሚያጋጥሙንን ችግሮች ተቋቁመን ማለፍ ከቻልን፤ መሰናክሎች የዕድገት እና የመሻሻል ዕድሎች ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ባለፍንባቸው ጊዜያት፤ ጎን ለጎን በጎ ነገሮችንም መፍጠር ችለናል ብለዋል ጠቅላይ ሚስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት አስተያየት። የተለያዩ መሰናክሎችን በመቋቋም ጭምር በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች የጠንካራ ሥራ ውጤቶች ናቸው ብለዋል ዶ/ር ዐቢይ።…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር የሚገኙ አጠቃላይ አመራሮች በሀገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት በማካሄድ ይገኛሉ ።

          አሸባሪው የህወሀት ቡድን በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ ግልፅ ጦርነት በማወጅ ሀገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራውን በማካሄድ ላይ ይገኛል ። አሸባሪ ቡድኑ በተለይም በአፋርና በአማራ ክልሎች ላይ ንፁሀን ዜጎቻችንን የመጨፍጨፍና ሀገር የማፍረስ ብሎም ዜጎችን የማፈናቀል ስራ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን ይህንንም ታሳቢ በማድረግ እያንዳንዱ ክልል አካባቢውን መጠበቅና ሀገርን ከዚህ የጠላት ሴራ ለማምከን በዘመቻው ላይ መሳተፍ እንዲሁም የአሸባሪውን ሴራ ነዋሪው…

          Read More

          ብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተግባር በማረጋገጥ ውጤት ተኮርነቱን በተጨባጭ ያስመሰከረ መሆኑ ተገለፀ::

          “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል፣ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የሻይ ቡና መርሃ ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 03 ተካሂዷል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ፤ ብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተግባር በመፈፀም፣ ለቃሉ የታመነ እና በስራው ውጤት ተኮርነቱን በተጨባጭ ያስመሰከረ ፓርቲ መሆኑን ገልፀዋል።…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የስፖርት ቤተሰብ በዛሬው ዕለት ከሀገር መከላከያ ሰራዊትን ጎን መሆናቸውን የሚያሳይ ድጋፍ “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ!

            ለሀገሬ እዘምታለው የትም፣ መቼም፣በምንም” በሚል መሪ ቃል ሁሉን አቀፍ የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሲካሄድ አርፍዷል፡፡ በድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን አስተባባሪነት የስፖርት ቤተሰቡ ከሀገር መከላከያ ሰራዊትን ጎን መሆኑን የሚገልፅ በከተማዋ ምድር ባቡር ጣቢያ የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በተካሄደበት ወቅት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድና ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሃር ” የአገር መከላከያ ሰራዊትን…

            Read More