#Warka / 29 Qof Ayaa bakhtiya Naacib ku helay dukaamo Ganacsi oo uu dhisay Xafiiska Ganacsiga, Warshadaha iyo Maalgashiga Ee ismaamulka Diridhabe Oo Ku Yala Xafada jarbaa.

#DGC 1/2017 Xaflada bakhtiyaa nasiibka ah ee xarunta wax iibsiga ee uu dhisay xafiiska ganacsiga, warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka Diridhabe ayaa maanta lagu qabtay isla xaruntaasi. Waxana madasha goob joog ka aha oo ka hadlay Mudane Cabdi Mukhtaar oo ah ku xigeenka xafiiska ganacsiga, warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka Diridhabe ayaa sheegay in si…

Read More

    በዓሉ አብሮነታችንን በማጠናከር መልካም እሴቶቻችንን የምናጎላበት ሊሆን እንደሚገባ አቶ ከድር ጁሃር ጥሪ አቅርበዋል።በተለይም ባለፉት አመታት የተለያዩ ሃይማኖታዊ በዓላትን በማስታከክ በህዝቦች መሃል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ የህዝቡን የቆየና የዳበረ የመከባበር፣የመቻቻል ብሎም የወንድማማችነት መንፈስን እንዲላላ ከፍ ሲልም ግጭትና ሁከት እንዲፈጠር በተለያዩ አካላት ጥረት ሲደረግ መስተዋሉን አውስተዋል። በመሆኑም የድሬደዋ ነዋሪ በሃይማኖት ሽፋን ጥፋት ለማድረስ ሙከራ የሚያደርጉ አካላትን እኩይ ሴራ በመገንዘብ ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀነናጀት በዓሉ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ ማሰቻል ይገባል ሲሉ አቶ ከድር ጁሀር ጥሪ አቅርበዋል። ከበአሉ ጋር በተያያዘ ከክርስትና እምነት ተከታዮች ውጪ ያሉ የሌሎች እምነት ተከታዮች የአስተዳደሩ ነዋሪዎች በአሉን ከእምነቱ ተከታዮች ጋር በወንድማማችነት መንፈስ የማክበር የቆየና የዳበረ ልምዳችን ማስቀጠል ይገባልም ብለዋል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር።

    ሲምፖዚየሙ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ ተቀብለው፤ ከውጭ ሀገራት ወደ ትውልድ ከተማቸው ድሬዳዋ የመጡ የዳያስፖራ አባላት፤ በአስተዳደሩ የተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ የሚሳተፉበትን ሁኔታ ለማመቻቸት የተዘጋጀ ነው፡፡ በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፤ ዳያስፖራው እስካሁን ድረስ በድሬዳዋ ልማት የነቃ ተሳትፎ እያደረገ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ ያላቸውን የዕውቀትና የቴክኖሎጂ አቅም ወደ አስተዳደሩ ይዘው በመምጣትና፤…

    Read More

    የዕለቱ መልዕክት፦ የላብ ውጤት፣ የሪፎርም ፍሬ – የኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ

    “ያልዘሩት አይበቅል፣ ያልለፉበት አይቆረስ” እንዲሉ ኢትዮጵያ ባለፉት ስምንት ዓመታት በላቧ የገነባችው የሪፎርም መሠረት ዛሬ ፍሬ ማፍራት ጀምሯል። የቀድሞውን የተለመደ የኢኮኖሚ መንገድ በመቀየር፣ በሀገር በቀል ዕውቀት እና በብዝኃ ዘርፍ የታገዘ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ተከፍቷል። ግብርናን ብቻ ሙጥኝ ማለትን ትተን፣ በአምስቱ የኢኮኖሚ ዓምዶች (ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን እና ቴክኖሎጂ) ላይ የተገነባው መዋቅር ሀገራዊ ምርታማነታችንን አሳድጎታል። በተለይም በበጋ…

    Read More

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ብለዋል።

    Read More

    በሸኔ ታጣቂ ቡድን ላይ እየተወሰደ ባለዉ የተጠናከረ እርምጃ ይጠቀምባቸዉ የነበሩ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች መማረካቸዉንና ከሽብር ቡድኑ ጋር ግንኙነት የነበራቸዉ አካላት በቁጥጥር ስር ዉለዉ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝም የፀጥታ ግብረ ሀይሉ ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል::

    የድሬዳዋ አስተዳደር የፀጥታ ግብር ሀይል እንዳስታወቀዉ በድሬዳዋ ፣በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ የሆኑ ተጎራባች ወረዳዎችና ቀበሌዎችን መሽሸጊያ በማድረግ የአካባቢውን ሰላምና ደህንነት ልማትን ለማደናቀፍ ሙከራ ሲያደርግ የነበረው የሸኔ የሽብር ቡድን ላይ ባፉት ቀናት ጥምር የፀጥታ ሀይሉ ባካሄደዉ የጋራ ስምሪትና በወሰደዉ ጠንካራ እርምጃ የሽብር ቡድኑ አባላት መደምሰሳቸዉን አስታውቋል:: ይሄዉ የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የፀጥታ ሃይል ማለትም የሀገር መከላኪያ ሰራዊት…

    Read More

      የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

      የ2014 በጀት ዓመት በጀትን አስመሌክቶ መሌዕክት የተጠናቀቀው ዓመት በአስተዲዯራችን በርካታ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስኬቶች የተመዘገቡበት ቢሆንም በዚሁ ሌክ በርካታ ተግዲሮቶች የተስተናገደበት ነበር………..የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ DIRE DAWA CITIZEN GUIDE

      Read More

        የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የ2014 አመታዊ የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ ተካሄደ ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ 9 የከተማ ቀበሌዎችና 4 ቱ የገጠር ክላስተሮች በ 2014 በጀት አመት የ ፓርቲ ፅህፈት ቤት እንዲሁም የ 3ቱ ዘርፎች የመሰረታዊ ፓርቲ በበጀት አመቱ ያቀዷቸውን ስራዎች እንዴት እንደፈፀሙ በዝርዝር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የሚቀርብበት የግምገማ መድረክ በምክር ቤት አዳራሽ ተካሂዷል ፡፡ በ 2015 በጀት አመት ከብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት የወረደውን የትኩረት አቅጣጫዎች ለፅህፈት…

        Read More

        በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የሰላም ቀን አከባበርን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ::

        በአስተዳደሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የሰላም ቀን አከባበርን አስመልክቶ ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ። ውይይቱ በዋናነት ድሬዳዋ የሰላም ቀጠና በመሆን ለሀገራችን ብሎም ለዓለም ተምሳሌትነትን ያሳየችበት ከተማ በመሆኑ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ታህሳስ 12 ቀን “ሀይማኖቶች ለሰላም እና ለአብሮነት“ በሚል መሪ ሀሳብ የሚከበረውን የሰላም ቀን በአስተዳደሩ በደማቅ…

        Read More

        Waxaa la Sheegay In Magaalada Diridhaba lagu Tayeeyn doono Horumarkeda Tignoolojiyadaha Casriga ah.

        Tababarki socday muddo saddax maalmood ah oo uu Xafiiska Xisbiga Barwaaqo laantisa maamulka Diridhaba uu fidiyay hogaminta sare iyo kuwa dhexe ayaa maanta la soo gabagabeeyay. Intii uu socday barnaamijka tababarka ee maanta ayaa waxaa sidoo kale lagu sheegay in la dhiso magaalo casriya iyo tayeynta adeegyada ay bixiyaan hay’adaha iyadoo la adeegsanayo tignoolajiyada, gaar…

        Read More