Tartanka ‘Sabyan Cup’, oo u dhexeeyay 8 kooxood oo kubadda cagta ah, ayaa ku dhammaaday guusha kooxda Taiwan

Tartanka “Sabyan Cup”, oo ay soo qabanqaabisay Isku dubaridka Dhalinyarada iyo Ciyaaraha ee Dire Dhabe dagmada 02 oo ay iskaashanayaan Elephant Beat oo socday 8 maalmood, ayaa maanta dhammaaday. Gabagabadii, madaxa fulinta ee dagmada 02, mudane Abel miraaq oo goob joog ka ahaa xafladdii xidhitaanka, ayaa sheegay in tartanka kubadda cagta ee Koobka Magaalada Sabyan…

Read More

    በድሬዳዋ ታይዋን የገበያ አዳራሽ ትላንት ምሽት በደረሰ የእሳት ቃጠሎ በመሸጫ ሱቆች ላይ የንብረት ጉዳት መድረሱን ፖሊስ ገለፀ ::

    መነሻ ምክንያቱ እየተጣራ በሚገኘው በእዚሁ የእሳት ቃጠሎ በአንድ ሱቅ ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲሁም ሌሎች አምስት ሱቆች ላይ ደግሞ ቀላል የንብረት ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል :: የድሬዳዋ ፖሊስ እንዳስታወቀው ትላንት ምሽት ሀምሌ 25 ቀን 2014 ዓ/ም ከምሽቱ በ 3:30 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 07 ክልል በሚገኘው የታይዋን የገበያ አዳራሽ ለጊዜው ምክንያቱ ባልታወቀ የእሳት ቃጠሎ መከሰቱን…

    Read More

      Weerara lafaa sadarkaa ol’aanaan mul’atu ittisuuf xiyyeefannoon hojjatamaa jirachuun ibsame

      Bulchiinsa Dirree Dhawaa Iddoowan tokko tokkotti Weerara lafaa sadarkaa ol’aanaan mul’atu ittisuuf xiyyeefannoon hojjatamaa jirachuu fi Beetakiristiyaana Abuhee waliin wal-qabatee  lafti Mooraa Beetakiristiyaana Abuhees lafa weeraramte keessaa isa tokko taachaa fi Abbootii warraa 8 waldaya  tokko kan osoonii Beetakiristiyaanni Abuhee lafa babal’isaa hin fudhatin achirra jiraachaa turaniif iddii jireenyaa jijjiiraan qophaa’ee guyyoottan muraasa keessatti kaasuuf…

      Read More

      በህገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ በሚሸጡ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለፀ ።

      በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ በነዳጅ አቅርቦት ላይ በሀገራችን ብሎም በአስተዳደራችን እጥረት ተስተውሏል፤ ከዚህም የነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ የአስተዳደሩን ነዋሪዎች ያነጋገርናቸው ሲሆን አሁን ላይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተናግረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ቢከሰትም ነገር ግን በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች አሁንም ድረስ ነዳጅ እየተሸጠ መሆኑን ተናግረው በቂ ነዳጅ…

      Read More

      በሚካሔደው የኮሪደር ልማት ጎዳና ላይ የሚጣል የማህበረሰብ ክፍል የለንም ፦ ከንቲባ ከድር ጁሀር

      #DGC መስከረም 20/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 03 አካባቢ የኮሪደር ልማቱ በሚያልፍባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር አወያይተዋል። በውይይቱ የተሳተፉ የወረዳ 03 የልማት ተነሺዎች ጥያቄዎቻቸውን ለከንቲባ ከድር ጁሀር አቅርበዋል፤ ድሬዳዋ ከተማ በልማት ወደኋላ ቀርታለች መልማት አለባት ፤ ልማቷ ግን ህብረተሰቧን ሊጎዳና ጎዳና ሊጥል በሚችል መልኩ መሆን የለበትም ፤ በልማቱ ምክንያት እንድንነሳ የተሰጠን…

      Read More

        የንጹሃንን ደም በከንቱ የሚያፈስ የትኛውም ስብስብ በጀመርነው መንገድ ጉዟችንን አጠናክረን የምንቀጥል ከሆነ ይጠፋል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

        አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ (ኤ ኤም ኤን) ሰኔ 30/ 2014 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 16ተኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እያካሄደ ነው፡፡ የምክር ቤቱ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን አንስተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር…

        Read More

        የሳውዲ አረቢያ ከፍተኛ ኢንቬስተሮች ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ መሰማራት በሚችሉባቸው ነጥቦች ላይ ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እና ከካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ::

        በዚህም ክቡር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ፣ ኢንደስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ለልዑክ ቡድኑ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ በድሬዳዋ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በመግለፅ ማብራሪያ ሰተዋል። ምክትል ከንቲባ ሀርቢ አያይዘውም ድሬዳዋ በከፍተኛ የልማት ግስጋሴ ላይ እንደምትገኝ እንዲሁም የዲጂታላይዝ አሰራሮችን በማጠናከር ላይ እንደምትገኝ በመግለፅ፤ ከተማዋ ለአዳዲስ የኢንቨስትመንት እና የቢዝነስ ስራዎች አመቺ መሆኗን ጠቁመዋል። የልዑክ…

        Read More

          የትራንስፖርት አና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ከክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ገመገመ::

          ቢሾፍቱ ሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር እና የክልል ትራንስፖርት ቢሮዎች የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻፀም የክልል ትራንስፖርት ቢሮና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተገኙ ተወካዮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሰአዳ…

          Read More

            An example of Freedom for Africans and all Black People.

            To break the spirit of victory and invincibility of Ethiopian Heroes; And to make Ethiopia a weak, fragmented and sovereign state; the terrorist TPLF and its Allies-the West have waged a clear War on Us. The entire people of Dire Dawa and the leadership of our Administration; we accept the call of our leader who…

            Read More

              ተክክለኛና ምክኒያታዊ እንድንሆን መረጃን ከትክክለኛ ምንጭ እንውሰድ

              ማንኛውም ሀገር ወዳድ ዜጋ በማህበራዊው፣ በኢኮኖሚውና በፖለቲካው በንቃት ተሳትፎ ለሀገሩ አንዳች አስትዋጽዖ ማበርከት ይፈልጋል፡፡ ይህንን የተቀደሰና ከሀገር ፍቅር የሚመነጭ ፍላጎት ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ እና ቀጣይ እንዲሆን ለማድረግ ትክክለኛና ከምንጩ የተቀዳ መረጃ ያስፈልገናል፡፡ ምክኒያቱም ስለራሳችንም ሆነ ስለሀገራችን ትክክለኛና ተገቢ ውሳኔ ለመወሰን በትክክለኛ መረጃ ላይ መመስረት ስለሚገባ ነው፡፡ አሁን እንደሀገር  እና እንደ ህዝብ የምንገኝበት  ተጨባጭ ሁኔታ  እንደሚያመላክተው …

              Read More