ዲዛይነር ሳራ መሀመድ ለ 5 መቶ ህጻን ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ አደረገች ለምስራቅ ጀግኖች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ለከዚራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባጠቃላይ ለአምስት መቶ ለሚሆኑ ህጻን ተማሪዎች በዛሬው እለት በምክትል ከንቲባው ቢሮ ውስጥ ድጋፍ ተደረገ፡፡

    በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ዲዛይነር ሳራ እያደረገች ላለው ድጋፍ በራሳቸውና በትምህርት ማህበረሰቡ ስም አመስግነው ለ500 ለተማሪዎቹ ሙሉ ዩኒፎርም ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋ፡፡ አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መቅረት የለባቸውም ብለን አቅደን ከምንቀሳቀስባቸው አንዱ ከደብተርና ከብዕር ባለፈ ዩኒፎርም ለሌለው ተማሪ ድጋፍ ማሰባሰብ ነው፤…

    Read More

      Nageenyi kan Siranu jeequmsa dhaabbisuun osooniifi hin ta’in rakkoolee furuudhaan jechuun jiraattonni Dirree Dhawaa ibsan

      Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaatti “Nageenya Seenaan Tee adda kan foo’amtu Jaalalaani ” dhaadannoo jedhuun wal-tajjiin marii Konfiransii Nageenyaa Jiraatonni Bulchiinsaa kan kum 57 ol ta’an irratti hirmaachuun geggeefamaa ture wal-tajjii goolabii geggeefame irrattihirmaatota dubbifne keessaa warren yaada nuuf laattan akka jedhanitti Nageenyi kan Siranu jeequmsa dhaabbisuun osooniifi hin ta’in rakkoolee furuudhaan jedhan Jiraattonni yaada isaaniin…

      Read More

      ሄር ኢሴ” የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ ባህላዊ የዳኝነት ስነ-ስርዓት በዩኒስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በዛሬው ዕለት የግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረክ አካሄደ

      በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባ አደም የሄር ኢሴ የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ ያልተፃፈ ባህላዊ ህግ በሰው ልጆች ወካይ አለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር ኡባ አያይዘውም የማንነታችን መገለጫ የሆኑ የራሳችንን ባህሎች ማደበር እንደሚገባ ተናግረው፤ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲም እንደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለሀገር በቀል እውቀት ትኩረት ሰቶ እየሰራ እንደሚገን ገልፀዋል፤ በቀጣይም በሄር…

      Read More

        “በህብር ወደ ብልፅግና” የምሁራን የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

        በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ምሁራን ቀደም ሲል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ተሳትፎና በመንግስትም የድርሻቸውን እንዲወጡ የሚደረገው ጥረት አጥጋቢ አልነበረም፡፡ ይሁንና ይህን ሰፊ ክፍተት የተረዳው መንግስት ክፍተቱን ለመሙላት ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም ይህን አገራዊ ክፍተት በመረዳትና የምሁራንን አይነተኛ ሚና በመገንዘብ ምሁራንን ያሳተፈ “በህብር ወደ ብልፅግና” በሚል መሪ…

        Read More

        በቴክኖሎጂ እውቀት ያደባሩ ተወዳደሪ ወጣቶችን ማፍራት የሁሉንም ባለድርሻ አካላትን ጥረት እንደሚጠይቅ ተገለፀ

        የድሬዳዋ አሜሪካን ኮርነር በተለያዩ የኮዲን የቴክኖሎጂ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ታዳጊዎችና ወጣቶችን ያስመረቀ ሲሆን በበጎ ፈቃድ ለሚያገለግሉ ግለሰቦች እውቅና ሰቷል። በአስተዳደሩ ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤትና በድሬዳዋ አሜሪካን ኮርነር በተዘጋጀው የበጎ ፈቃደኞች የእውቅና እና በማእከሉ በበጎ ፈቃደኞች የተሰረ ፕሮጀክቶችን የማስተዋወቂያ መርሀ ግብር ላይ የተገኙት የድሬደዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ወንዶሰን አባይ መንግስት በሁሉም ዘርፎች ላይ…

        Read More

          የኮሮና ቫይረስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንጻር የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ እንደተናገሩት በአለም አቀፍ ወረርሽኝ COVID 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስቀጠልና ህፃናት የሚደርስባቸውን ስነ-ልቦናዊ ችግር ለመቅረፍ ትኩረት ተሰቶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው በየደረጃው በመሰራቱ የትምህርት ሂደቱ በመጀመሩ ውጤታማ የመማር ማስተማር ሂደትን ከማስፈን አኳያ አቅመ ደካማ ለሆኑ ተማሪዎች እየተደረገ የሚገኘው የቁሳቁስ ድጋፍ አመርቂ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

          እየተደረገ የሚገኘው ጥሩ ምሳሌ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት እንደተናገሩት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሌሎች መስኮች ላይ ካሳደረው ተፅዕኖ በተለየ መልኩ በትምህርት ዘርፍ ላይ የፈጠረው ችግር ጉልህ መሆኑን ጠቅሰው የቫይረሱን ስርጭት ከመከላከል አንጻር በአሁን ወቅት የሚስተዋለው መዘናጋት አሰቃቂ በመሆኑ ወላጆች ታዳጊ ህፃናት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኃላፊነት…

          Read More

            The Army pledge to disseminate our True Information

            Members of the Administration’s Social Media Army say they are responsible for disseminating our true information to the West to dispel false information about Ethiopia. The Dire Dawa Administration’s social media army and leaders were given a clear understanding of the media campaign launched in our country to enable them to play their part in…

            Read More

              በአስተዳደሩ የ2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መሰናዶ መልቀቂያ ፈተና በተሳካ መልኩ መጠናቀቁን የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ተናገሩ፡፡

              የ12ኛ ክፍል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ባሳለፍናቸው 4 ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ እንደነበረ የሚታወስ ሲሆን ፈተናው እንደ አስተዳደራችን በስኬት መጠናቀቁን ነው ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ የተናገሩት፡፡ ወ/ሮ ሙሉካ አክለውም ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ሥራ ለሰሩት መምህራን፣ የፈተናው አስተባባሪዎች፣ ተፈታኝ ተማሪዎች እና የፀጥታ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የዘንድሮ ተፈታኝ የሆኑ ተማሪዎችም በበኩላቸው ፈተናው እንደሚሰጥ በትምህርት ቤቶቻችን…

              Read More

              “የኮሚዩኒኬሽን እና ሚዲያ ተቋማት የዲጂታል ዘመንን የሚመጥን ስራ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል፦” የድሬዳዋ የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች

              የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን ተግባቦት ላይ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በዚህም የስልጠናው ተሳታፊዎች ያለንበትን የዲጂታል ዘመን የሚመጥን ስራዎችን ሰርተን በምን መልኩ ለማህበረሰቡ ማቅረብ እንዳለብን ከስልጠናው እውቀቶችን ጨብጠናል በማለት የተናገሩ ሲሆን፤ የኮሚዩኒኬሽን እና ሚዲያ ተቋማት የዲጂታል ዘመንን የሚመጥን ስራ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ እንደሚገባቸውም…

              Read More