በድሬዳዋ “ለፍቅር እሮጣለሁ” የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር እየተካሄደ ነው በድሬደዋ በርካታ አላማዎች ያነገበ “ለፍቅር እሮጣለሁ” የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል።

    ውድድሩ የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን በኮማንደር አትሌት ጌጤ ዋሚ ከሚመራው ሂማ ሬስ ኢንተርናሽናል ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በሺዎች የሚገመቱ የድሬዳዋ ነዋሪዎች እና የአገራችን ታዋቂ አትሌቶች የተሳተፉበትን የ10ሺ እና የ5ሺ ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ ታዋቂዋ አትሌት ኮማንደር ጌጤ ዋሚ፣ የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊራንኦል ቡልቻ ሌሎች በርካታ እንግዶች ናቸው።…

    Read More

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቀድሞ ፕሬዚዳንት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ ምስጋና አቀረቡ፡፡

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያን በፕሬዚዳንትነት ላገለገሉት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የለውጡ አንዱ ዓላማ ሥርዓትን ማጽናት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሥራ ኃላፊዎች በሕግ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በተሰጣቸው ጊዜ ይወጣሉም ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ሌሎች ደግሞ በተራቸው እነርሱን ተክተው ሀገራዊ ዓላማን በትውልድ ቅብብል ከግብ ያደርሳሉም ሲሉ ገልፀዋል።…

    Read More

    Dhimma haala yaroo irratti mariin hawaasa jiraattoota araddaale gara garaa tii waliin gaggeeyfamaa oolee jira.

    Hawaasa jiraattoota Araddaalee 07,08,09 kan irratti hirmaatan marii hawaasa galama araddaa 07 ugaas hassan hirsi keeysatti gaggeeyfame irratti mariin ballaan kan gaggeeyfame hoggaa tahu marii tana kan hogganan af yaa’ii M/M bulchiinsa Dirre dhawa Kabajamoo Adde Fathiyaa Aadan hoggaa tahu sanada kha’uumsa mariidha itti aana Biiro konistrakshini fi misooma manneeni obbo Daraara Ibraahimidha. Marii kana…

    Read More

      በኢትዮጵያ ላይ ከምዕራባውያን ሀገራት የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዋችን ለማክሸፍ እውነተኛ መረጃዋችን በማሰራጨት ኃላፉነታቸውን እንደሚወጡ የአስተዳደሩ ማህበራዊ ሚዲያ ሰራዊት አባላት ተናገሩ።

      በሀገራችን የተጀመረው ኢትዮጵያን የማፍረስ የሚድያ ዘመቻ በግልፅ በመረዳት የድሬዳዋ አስተዳደር የማህበራዊ ሚድያ ሰራዊት እና አመራሮች ትክክለኛ መረጃዋችን በማውጣት ኢትዮጵያን በማዳን ዘመቻ የድርሻቸውን መወጣት የሚያስችል የኮሙዩኒኬሽንና የሚድያ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ተሰጠ። በሀገራችን የተጀመረው ኢትዮጵያን የማፍረስ የሚድያ ዘመቻ በግልፅ በመረዳት አደጋውን ለመቀልበስ በዚህ ልክ የተደራጀ የሚዲያና የኮሙዪኒኬሽን ሠራዊት በማጠናከር ሀገራችን ን ለማዳን በምናስፈልጋት ሁሉ በ የድርሻችንን መወጣት…

      Read More

      የፖለቲካ ፓርቲዎች ሃሳቦቻቸውን ለህዝብ ተደራሽ የሚያደርጉበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል

      በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሃሳቦቻቸውን ለህዝብ ተደራሽ የሚያደርጉበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን የድሬዳዋ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት አስታወቀ። ፓርቲዎች የፖሊሲ ሀሳቦቻቸውን ለህዝብ ተደራሽ በማድረግ ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ አሳታፊና ሰላማዊ እንዲሆን የድርሻውን እየተወጣ መሆኑንም ገልጿል። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጣሂር ሮብሌ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ዘንድሮ በሚካሄደው 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፉ የፖለተካ ፓርቲዎች የድርጅቱን የቴሌቪዥን እና የሬድዮ ጣቢያዎች ተጠቅመው አማራጭ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ከክለቡ ካቢኔ አባላት ጋር በመሆን የድሬ ከተማ ተጫወቾችን አበረታቱ::

        ከንቲባው ተጫዋቾቹን ሲያበረታቱ ባስተላለፉት መልዕክት “የድሬዳዋን የአሸናፊነት ታሪክ ለመመለስ በርትታችሁ ስሩ እኛም ከጎናቹ ነን” በማለት ልጆቹን አበረታቱዋል። ከከንቲባው በተጨማሪ የካቢኔ አባላቶቹ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም እና አቶ ሱልጣን አሊዪ የተገኙ ሲሆን የአስተዳደሩ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ሀላፊ እና የክለቡ ም/ሰብሳቢ ሱልጣን አሊዪም ባስተላለፉት መልዕክት “እናንተ የአስተዳደሩን ህብረተሰብ አስደስቱ ሌላው ለእኛ ተው” በማለት ከተጫዋቾች ጎን መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ድሬዳዋ…

        Read More

          እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ችቦ ድሬደዋ ገባ፡፡

          ችቦው በሶማሌ ክልል ርዕስ ከተማ የሆነችው ጅግጅጋ ከተማ ተለኩሶ በሀረሪ ብሄራዊ ክልላዊ ርዕስ ከተማ ሀረር ደርሶ በዛሬው እለት የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወ/ሮ አዲስዓለም በዛብህ እና የክልሉ ሉዕካን ቡድን ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ለወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ አስረክበዋል፡፡ የችቦ መቀበል ስነ-ስርዓቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፣ ም/ከንቲባና ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቬስትመንት ቢሮ ኃላፊ…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442 ኛው የረመዳን የፆም ወር በሰላምና በጤና አደረሳችሁ።

            ፆሙ የእዝነት:የአብሮነት : የተቸገሩትን የምንረዳበት እና የበረከት ፆም እንዲሆንላችሁ ከልብ እየተመኘን በዚህ የፆም ቀናት በሃገራችን ብሎም በከተማችን አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ የጥንቃቄ ምክሮችን ሳንዘናጋ እንተግብራቸው። ረመዳን ከሪም

            Read More