“ለበርካታ ዓመታት ለእንግልት ሲዳርገን የቆየው ችግር በመቀረፉ ተደስተናል”

በድሬዳዋ የወረዳ ሁለት የባርጌሌ ሰፈር ነዋሪዎች የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የህብረተሰብ ተሳትፎ ኤጀንሲ ከወረዳ ሁለት ጋር በመተባበር በባርጌሌ መንደር ያስገነባው የ 1 ኪሎ ሜትር የውሃ መውረጃ ዲች እና የ 7 መቶ ሜትር የጠጠር መንገድ ስራ ፕሮጀክት ተጠናቆ በዛሬው ዕለት በድምቀት ተመርቋል። በዚህም በምርቃት መርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

Read More

    Bajatni Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan bara 2014 Birrii Biiliyoona 4.8 raggaasise.

    Bajatni Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan bara Bajataa 2014 Birrii Biiliyoona 4.8 akka ta’u Wixinee Bajataa Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Bulchiinsaa Obbo Sulxaan Aliyyii akka ta’u Wixinee Bajataa kan dhiheessan irratti Marichuun Bajatni Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan bara 2014 Birrii Biiliyoona 4.8 raggaasise. Manni Marichaa yaa’ii Idilee kanaan dhimoottan ijoo irratti marii geggeesseen murtee…

    Read More

      የኤልፍሬድ ሻፊ ድልድይ Riqicha Alfered shafi Bundada Elfered Shafi የድሬደዋ ትልቁ ድልድይ ከከዚራ ወደ ኮኔል የሚያሻግረው በተለምዶ ዳቻቱ ድልድይ ተብሎ የሚጠራዉ በ1962—-1963 ዓ/ም በያኔዉ አጠራር በድሬደዋ አውረጀ አገረ ገዥ ና ማዛገጀቤታዊ ሹም በነበሩ በአቶ አልፈሪድ ሻፊ አስተደደር የተሠረ ድልድይ መሆኑን ታሣቢ በማድረግ በዛሬዉ እለት ከፍተኛ የፌድራልና የአሰተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አልፍሬድ ሻፊ ድልድይ ተሰይሟል

      Read More

      Piroojektoonni humanaa Beekmsa ofiiin biyya teenyatti kan jalqabde kan imalli badhàadhinaa milkeessanii jedhan Dargaggoonni

      Dhaabilee Federaalaatti Goflaan Paartii Badhaadhinaa kañ Damee Kilaastara Dinagdee Piroojektoota humnaa Beekmsa ofiiin biyya teenyatti jalqabaman erga daawwataniin booda laataniif akka jedhanitti Piroojektoonni jalqabaman kun kan imala Badhaadhinaa Biyyi teenya jalqabde milkeessanii jedhan. Daawwwannaa kanaan Piroojektoota daawwataniin keessaa JiddugalTajaajila hawaasaa (Konveenshin) Sentar, Galii Kitaaba Ida’amuun kan Muummee Ministera Dr.Abiyyi Ahmadiin barreefameñ kan ijaarame Mana Kitaaba…

      Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገቡ

        ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሊያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ጅቡቲ ሲደርሱ የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በቆይታቸውም በኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

        Read More

        9ነኛው የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ተካሄደ።

        በአፍሪካ ለዘጠነኛ ጊዜ በሀገራችን ኢትዮጲያ ደግሞ ለአምስተኛ ጊዜ ” ሀገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ መዋለ ንዋይን ማፍሰስ ለተሻለ ትውልድ ግንባታ ” በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው እለት የአፍሪካ የትምህርት ቤት ምገባ ቀን በክብር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም በተሰየመው ገንደ ገበታ አንደኛና መካከለኛ ትምህርት ቤት ላይ ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር…

        Read More