የድሬዳዋ ልማት ማህበር የሚያስገነባውን የባለ ሰባት ወለል ህንጻ ግንባታ እና የሚያከናውናቸውን የልማት ስራዎች እስመልክቶ ከድሬዳዋ የሆቴል ባለቤቶችና ስራ አስኪያጆች ጋር ተወያየ፡፡

#DGC መጋቢት 27/2017 የድሬዳዋ ልማት ማህበር በአዲስ መልክ ተደራጅቶ ወደ ስራ ከገባ ወዲህ አበረታች የልማት ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ጠቅሰው በተለየም የልማት ማህበሩ ቋሚ የገቢ ምንጭ እንዲኖረው ለማስቻል የሚያስገነባው ሁለገብ ባለ ሰባት ወለል ህንጻ መንግስት የማይሸፍናቸውን የልማት ክፍተቶች በሞሙላት ረገድ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል፡፡ የልማት…

Read More

    ልዩነቶቻችን ዴሞክራሲያዊ መብቶቻችን እንጂ የግጭት መንስኤዎች ሊሆኑ አይገባም!!!

    ልዩነቶች ከነባራዊ ሁኔታዎቻችን አሊያም ከዝንባሌዎቻቻንና ከፍላጎቶቻችን የሚመነጩ የማንነታችን መገለጫዎች ናቸው ፡፡ ከዚህ አንጻር ምንም ዓይነት ልዩነቶች ከተፈጥሯዊ ማንነታችንና ከዕምነታችን ስለሚመነጩ በአስተሳሰብና በተግባራችን ሊገለጡ ይችላሉ ፡፡ እነዚህ ልዩነቶቻችን አንዳንዶቹ ገና ከጠዋቱ ስንወለድ ጀምሮ አብረውን የነበሩ በመሆናቸው ፤ አንዳንዶቹ ደግሞ ከጊዜ በኋላ በመኖር ሂደት አምነንባቸው የተቀበልናቸው ስለሆኑ ከማንነታችን ጋር በእጅጉ የተቆራኙ ናቸው ፡፡         ስለሆነም እነዚህን ልዩነቶች…

    Read More

      ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ ዉይይት ተካሄደ::

      በሀገራችን ለ16ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚኘዉን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን አስመልክቶ የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፊራንኦል ቡልቻ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የሀገራችንን የብልፅግና ጉዞ ለማረጋገጥ ሙስናን መከላከል ወሳኝ መሆኑን በማብራራት ይህ ትዉልድ በተለይም ወጣቶች እና የመንግስት ሰራተኛው ሀብታቸዉን…

      Read More

      የኢፌድሪ ስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ በአቶ ሰለሞን ሶካ የተመራው ልዑክ ቡድን በአስተዳደሩ በዋሂል ወረዳ ከተረጂነት ወደ ምርታማናት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራቶችን ጉብኝት አካሂዷል

      #DGC የካቲት 17/2017 ጉብኝቱም በዋናነት በአስተዳደሩ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ተመልክቶ ድጋፍ ና ክትትል ለማድረግ ታስሳቢ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል ። በድጋፋዊ ጉብኝቱም ከተረጂነት ለመውጣት በሚደረጉት ጥረት ውስጥ በ5 ጉዳዮችበመግባባት፣በማዘጋጀት፣በማጥራት፣በማቀናጃት እና በማሻገር ላይ የተከናወኑ ተግባራት ላይ ትኩረት ተደርጎ ምልከታው እንደሚካሄድ ፧የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ አስረድተዋል። በዚህም በዋሂል ወረዳ አስተዳደር…

      Read More

      በዩኔስኮ የአለም የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ ከተመዘገበ ሁለተኛ አመቱን የያዘው የሹዋል ኢድ በዓል በድሬዳዋ በድምቀት ተከበረ

      1446ተኛው ሒጅርያ ሹዋሊድ ክብረ በዓል “የአንድነት፣ የሰላም፣ የልማትና የብልፅግና ተምሳሌት” በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ በድምቀት ተከብሯል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በሀረሪ ብሔረሰብ ልዩ ባህላዊ መገለጫ ለሆነው የሸዋል ዒድ ክብረ በአል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ከንቲባ ከድር አያይዘውም በዓሉ ሰላምን፣ ፍቅርንና መቻቻልን የሚያንጸባርቅ በመሆኑ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ ለቀጣይ…

      Read More

        የሀገር መከላከያ ሰራዊታችንን በየትኛውም መልኩ በመደገፍ ለሀገር ሉአላዊነት መከበር የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች አስታወቁ፡፡

        የተቋሙ ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የበአል መዋያ ሚውሉ ሁለት ሰንጋዎች እና የገንዘብ ስጦታ አበርክተዋል፡፡ በስነስረአቱ ላይ በመገኘት ስጦታውን ያበረከቱት በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጨፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት እስከህይወት መስዋትነት እየከፈሉ ሀገርን ለማስቀጠል ሚዋደቁ የሀገር ባለውለታዎቻችን በመሆናችሁ በአልን አብረን ነን ለማለት የእለቱን ድጋፍ አድርገናል ብለዋል፡፡ በቀጣይም ሚደረገውን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ነው ዋና…

        Read More

          4 ተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በአዲሱ ምድር ባቡር ጣቢያ ተካሄደ ።

          በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በሀገራችን ኢትዮጲያ በአራት አመት ውስጥ 20 ቢሊዮን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ በሶስት አመት ውስጥ 18 ቢሊዮን የሚሆኑ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን በድሬዳዋ አስተዳደርም በያዝነው አመት ሁለት ሚሊዮን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል የታቀደ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 1 ነጥብ 8 ሚሊዮን የሚሆኑ ችግኞች በከተማና በገጠር ሌላው 200 ሺህ ደግሞ ጅቡቲን ጨምሮ በሌሎች አጎራባች አካባቢዎች…

          Read More

          Gareen yaalaa Itoophiyaatti Ambaasaaddara Chaayinaa Cheen Haayiin durfamu qoricha hatattamaa fi meeshaalee yaalaa Hospitaala Dil Chorraaf kenne

          Jilli kun kantiibaa bulchiinsa Dirree Dhawaa kabajamoo Obbo Kadiir Jawaar fi hoggantoota bulchiinsa kanaa waliin ta’uun Hospitaala Dil Chorraa daawwataniiru. Haala kanaan saganticha irratti kan argaman Kabajamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dredawaa Obbo Kadiir Jawaar deeggarsa taasifameef galateeffachuun cimee itti fufuuf ergaa isaanii dabarsaniiru. Hogganaan Waajjira Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Dr. Tsiggee Raddaa Kiflee deeggarsi kun maamiltoota…

          Read More

            ወጣቶች በሰላም እሴት ግንባታ እረገድ የጎላ ተሳትፎ እንዲኖረው ማስቻል እንደሚገባ ተገለፀ ::

            በሃገር በቀል የሰላም እሴት ግንባታ እውቀት እንዲሁም ለዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ወሳኝ ሚና ያላቸው አካለትን ማዳበር ዙሪያ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሂዷል መድረኩን በድሬደዋ ዩንቨርሲቲና የዮዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቬሎፕመንት ፋውንዴሽን የጋራ ትብብት የተዘጋጀ ሲሆን የፋውንዴሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዜና ግርማ የማህበረሰቡን አጠቃላ ሰላም ለማስጠበቅ ዩንቨርስቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት ወጣቶችን ማእከል ያደረገ የውይይት እና የምክክር መድረኮችን በስፋት ማካሄድ…

            Read More

              Qorshaha mashaariicaha sanad misaaniyeedka 2014 T.I ee ismaamulkani diri dhabe ayay maayarka ismaamulka iyo madax xafiiseedyadu kala saxeexdeen.

              Ismaamulka ayaa muduyinki ugu danbeeyay waxaa ka socday mashaariico kala duwan oo aan wakhtigi loogu tala galay lasoo gaba gabayin waxaana sanad miisaaniyeedkani rubiciisi koobaad aan soo dhaafnay la qorsheeyay in la dar dargaliyo mashaaricaha la bilaabay ee kasocda ismaamulka. Qorshahani ayaa waxaa si wada jir ah usoo wada diyaariyay xafiiska maaliyada ismaamulka iyo waliba…

              Read More